SECONDARY SCHOOL NEWS/2ኛ ደረጃ ት/ቤት መረጃ Odeeffannoo Mana b/saa Sadarkaa 2ffaa
Open in Telegram
secondary school is government school in Addis Ababa ,Ethiopia which is located around UNESA near ODA bus highway to TuluDimitu. The school strives for educational quality.📚🖊🖍✏️🇪🇹
Show more1 628
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-5030 days
Posts Archive
ከደቂቃዎች በፊት በአዋሽ ፈንታሌ ተራራ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 4.9 ተመዝግቧል።
ይህ ክስተት ከአዲስ አበባ በሰሜን ምስራቅ አቅጣጫ በ165 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ አካባቢ የተከሰተ ነው።
ሆኖም የዚህ መሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት በደሴ መስመር እስከ ኮምቦልቻ፣ አዲስ አበባ፣ መተሃራ እና ሌሎችም ቦታዎች ድረስ ተሰምቷል። ባለፉት ቀናት አነስተኛ መጠን ያላቸው ተመሳሳይ አይነት የመሬት ንዝረቶች ሲያጋጥሙ መቆየታቸውንም ባለሙያዎች አመልክተዋል።
በዛሬው ሁኔታ አዲስ አበባ ላይ ከዚህ የከፋ ሁኔታ ሊያጋጥም እንደማይችልም ባለሙያዎቹ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ዜጎች የመሬት መንቀጥቀጥ በሚያጋጥምበት ወቅት ባለመደናገጥ ራሳቸውን ከአደጋ ሊጠብቁ ስለሚችሉባቸው መንገዶች መረጃ ሊይዙ እንደሚገባም መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
የጥንቃቄ መልእክቶቹን እና የዘርፉን ባለሙያዎች ምክረ ሃሳቦች ከመገናኛ ብዙሃን እንድትከታተሉ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startapp=ref_733974993&startApp=ref_733974993
Join the Moonbix Journey! Get 1000 Coins as a new player and stay tuned for exciting airdrops and special rewards from Binance!
+1
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።
ሚኒስትሩ እንደገለጹት ለአገር አቀፍ ፈተና ከተቀመጡ 674,823 ተማሪዎች ውስጥ 36, 409 ወይም 5.4 በመቶ የማለፊያው ውጤት ማግኘታቸውን ገልጸዋል። የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ በ9,114 ተማሪዎች ብልጫ እንዳለውም ተናግረዋል።
በዚህም በተፈጥሮ ሳይንስ 28,158 ወይም 9 በመቶ በማህበራዊ ሳይንስ 8,251 ወይም 2 በመቶ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አመላክተዋል።
በፈተናው 1,221 ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹ ሲሆን በባለፈው ዓመት ከተመዘገበው 220 አንጻር የተሻለ ውጤት መሆኑም ተገልጿል። ቀደም ሲል በነበረው የመሰናዶ ትምህርት በትግራይ ክልል ፈተናቸውን ከወሰዱ ተፈታኞች መካከል ከ700 በተፈጥሮ ሳይንስ ከትግራይ ቀላሚኖ ት/ቤት አንድ ተማሪ 675 ማስመዝገቡን ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በዚህ ዓመት ፈተናቸውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ600 በተፈጥሮ ሳይንስ ከአዲስ አበባ አግዚሊየም ካቴድራል ት/ቤት 575 (በሴት ተማሪ) በማህበራዊ ሳይንስ ከአዲስ አበባ ኢትዮ ፓረንትስ 538 (በሴት ተማሪ) ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል ።
በዚህ ዓመት ሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች ከአምናው በተሻለ ተማሪዎችን ማሳለፋቸውን የገለጹት ሚኒስትሩ 1,363 ት/ቤቶች ግን ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ጠቁመዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ በመጨረሻም 50 በመቶና በላይ ያመጡት በቀጥታ ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ ጠቅሰው የተወሰኑ ተማሪዎችም በሪሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተናግረዋል። ምንጭ: ትምህርት ሚኒስቴር ፌስቡክ ገፅ
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና 5.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ።
-------------------------------------------------
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።
ሚኒስትሩ እንደገለጹት ለአገር አቀፍ ፈተና ከተቀመጡ 674,823 ተማሪዎች ውስጥ 36, 409 ወይም 5.4 በመቶ የማለፊያው ውጤት ማግኘታቸውን ገልጸዋል። የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ በ9,114 ተማሪዎች ብልጫ እንዳለውም ተናግረዋል።
በዚህም በተፈጥሮ ሳይንስ 28,158 ወይም 9 በመቶ በማህበራዊ ሳይንስ 8,251 ወይም 2 በመቶ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አመላክተዋል።
በፈተናው 1,221 ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹ ሲሆን በባለፈው ዓመት ከተመዘገበው 220 አንጻር የተሻለ ውጤት መሆኑም ተገልጿል። ቀደም ሲል በነበረው የመሰናዶ ትምህርት በትግራይ ክልል ፈተናቸውን ከወሰዱ ተፈታኞች መካከል ከ700 በተፈጥሮ ሳይንስ ከትግራይ ቀላሚኖ ት/ቤት አንድ ተማሪ 675 ማስመዝገቡን ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በዚህ ዓመት ፈተናቸውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ600 በተፈጥሮ ሳይንስ ከአዲስ አበባ አግዚሊየም ካቴድራል ት/ቤት 575 (በሴት ተማሪ) በማህበራዊ ሳይንስ ከአዲስ አበባ ኢትዮ ፓረንትስ 538 (በሴት ተማሪ) ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል ።
በዚህ ዓመት ሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች ከአምናው በተሻለ ተማሪዎችን ማሳለፋቸውን የገለጹት ሚኒስትሩ 1,363 ት/ቤቶች ግን ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ጠቁመዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ በመጨረሻም 50 በመቶና በላይ ያመጡት በቀጥታ ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ ጠቅሰው የተወሰኑ ተማሪዎችም በሪሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።
Repost from Ethiopian Digital Library
አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች
👉አዲስ አበባ - 4
👉አፋር - 33
👉ቤንሻንጉል - 36
👉አማራ - 56
👉ኦሮሚያ - 55
👉ሶማሊያ - 156
👉ትግራይ - 52
👉በሀረሪ ክልል የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ሁሉም አሳልፈዋል። ይህ ማለት ሁሉም ተማሪዎችን አይደለም።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
36074 ማለትም 5.4% ተማሪዎች ያለፉ ሲሆን ከባለፉት ሁለት አመታት የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ።
700,000 ተማሪዎች ወድቀዋሉ ።
ሃረሪ ክልል ሁሉንም ተማሪዎችን አሳልፎል ።
ከፍተኛው ውጤት 675 ከትግራይ ክልል ነው ።
1363 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አላሳለፉም ።
ውጤታችሁን ከስር በተቀመጠው ሊንክ ከለሊት 6 ሰዓት ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ ።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
የ 12ኛ ክፍል ውጤት ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ ይለቀቃል!
26.6 % ተማሪዎች ኦንላይ ከተፈተኑት ማለፍ ሲችሉ
4.4% በወረቀት ከተፈተኑት አልፈዋል
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡት ሴቶች ናቸው
👉በተፈጥሮ ሳይንስ ካቴድራል ትምህርት ቤት 575/600
👉በማህበራዊ ሳይንስ ኢትዮ ፓረንትስ 538/600
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።
አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
#Breaking_News
5.4% ተማሪዎች ብቻ አልፈዋል!
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች 5.4% ይህም ማለት 36 ሺ 4 መቶ ተማሪዎች አልፈዋል ብቻ ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል ።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት ይፋ ሆኗል
የትግራይ ክልል 675 ከ 700 ወንድ
ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት
ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት
በአጠቃላይ ከፍተኛ ውጤት ከ500 በላይ ያመጡ ተማሪዎች ባለፈው አመት 273 ነበሩ በአሁኑ 1220 ከ500 በላይ ያመጡ ተማሪዎች ናቸው ።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
ከፍተኛው ውጤት ከትግራይ 675 ከ 700
675 highest - Male -Tigray - Natural
በትምህርት ዓይነት ከፍተኛ ውጤት የተገኘው በትግራይ ክልል በሲቪክስ ትምህርት ሲሆን ዝቅተኛው የሂሳብ ትምህርት ነው።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
የወንዶች አማካይ ውጤት - 30.66
የሴቶች አማካይ ውጤት - 28
አማካኝ ውጤቱ - 29.7
የአዳሪ ትምህርት ቤቶች የተሻለ ውጤት አስመዝግበዋል
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Addis Ababa Education Bureau
4. የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ሥራ ተሰናስሎ መሰራትን ፣ ሁለንተናዊ ርብርብን እና በቅንጅታዊ ትግበራ መንቀሳቀስን የሚጠይቅ መሆኑ ፤
5. የትምህርት ተቋማት ደረጃቸዉን እንዲጠብቁ ፤ ምቹና ማራኪ እንዲሆኑ እንዲሁም እድሜያቸዉ ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ለማድረግ እና የትምህርት ባለድርሻ አካላት በትምህርቱ ስራ ላይ በባለቤትነት እንዲሳተፉና ባለቤት እንዲሆኑ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የሰራናቸው ስራዎች እመርታዊ ለውጦችን ማሳየት መቻላቸው፡፡ በተለይም ማህበረሰቡ በከፍተኛ ደረጃ እንዲሳተፍ በማድረግ በእውቀት ፣ በጉልበትና በግብዓት 6.4 ቢሊየን ብር ሀብት በመሰብሰብ ለትምህርት ስራ ማዋል መቻሉ ፤
6. አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በተቀመጠለት የጥራት ደረጃ እንዲተገበር ያስችል ዘንድ የሁሉም የትምህርት ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራ እና በባለቤትነት የመንቀሳቀሱ ተግባር ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የሚኖረው ሚና እጅግ የጎላ መሆኑ ፤
7. የከተማ ግብርና ስራ በሁሉም ት/ቤቶች ላይ መተግበሩ፤
8. በአካልና በአዕምሮ የዳበረ ጤናማ ዜጋ ለማፍራት እንዲቻል በሁሉም ትምህርት ቤቶች የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች መደረጋቸው፤
9. ለተማሪዎች ዩኒፎርም እና መማሪያ ቁሳቁሶች እንዲቀርቡ መደረጉ፤
10. ለ779,231 ተማሪዎችን 3.2 ቢሊዮን ብር በመመደብ የት/ቤት ምገባ መርሃ ግብርን አጠናክሮ በማስቀጠል መቻሉ፤
11. የመምህራንን ችግር በማጤን ለመምህራንና ለትምህርት ቤት አመራሮች የመኖሪያ ቤት በመሰጠት እና የተቀሩትን መምህራን በማህበር በማደራጀት ቅድሚያ ቤት መስራት የሚችሉበትን ማዕቀፍ መዘርጋቱና ወደ ስራ መግባቱ፤
12. በአለማቀፍና በግል ትምህርት ቤቶች ላይ ይታዩ የነበሩ ጥሰቶችን በአግባቡ በመፈተሸ ይስተዋሉ የነበሩ ክፍተቶች እንዲታረሙ መደረጉ፤
13. በቴክኖሎጂ የዳበረ ትውልድ ከመፍጠር አካያም የመማር ማስተማር ስራዉን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድግ የኢስኩል ሲስተም መተግበሩ ፤
14. የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ለማጠናከር ስኩል ኔት በተሰራባቸው ትምህርት ቤቶች ላይም የኮንፒዉተር ግብዓቶችን ማድረስ መቻሉ ፤ ለ2017 የትምህርት ዘመንም የተማሪዎች ምዝገባ ሙሉ በሙሉ የኢስኩል ሲስተም እንዲተገበር መደረጉ ፤
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+5
የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ “የላቀ ትጋት ለትምህርት ጥራትና ለሀገር ብልፅግና!” በሚል መሪ ሀሳብ በመካሄድ ላይ በሚገኘው በ31ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ያነሳቸው ነጥቦች
(ነሀሴ 20/2016 ዓ.ም)
1. በ30ኛው የትምህርት ጉባኤ ላይ የትምህርት ስብራቶቻችን ናቸው ተብለው የተገመገሙ ተግዳሮቶችን ለማከም የተኬደባቸው ርቀቶች ያሳዩን ተጨባጭ ለውጥ በእኩል ወደፊት የመግፋት ጉልበታችንንና ትጋታችንን ከጨመርን እያከናወነው ያለው የአዕምሮ ልዕልና የማልማት ስራችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ውጤታማ እንደሚሆን፤
2. የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ትራንስፎርም በማድረግ ሞዴል ተቋማተን በመገንባታ ለአለም ፣ ለአፍሪካና ለክልል አመራሮች ተሞክሮ ማካፈል መቻሉ፤
3. በ2016 የትምህርተ ዘመን በተሰጡ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች ማለትም በ6ኛ ክፍል በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች አማካኝ 50ና በላይ ያመጡ ተማሪዎች ከነበረበት 70.6% ወደ 94.3% እንዲሁም በ8ኛ ክፍል አማካኝ 50ና በላይ ያመጡ ተማሪዎች ከነበረበት 70.6% ወደ 79% መድረሱ የተመዘገበው ውጤት ከዚህ ቀደም ከተመዘገቡት አንጻር ሲታይ የላቀ መሻሻል የታየበት መሆኑ ፤
Repost from Addis Ababa Education Bureau
4. የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ሥራ ተሰናስሎ መሰራትን ፣ ሁለንተናዊ ርብርብን እና በቅንጅታዊ ትግበራ መንቀሳቀስን የሚጠይቅ መሆኑ ፤
5. የትምህርት ተቋማት ደረጃቸዉን እንዲጠብቁ ፤ ምቹና ማራኪ እንዲሆኑ እንዲሁም እድሜያቸዉ ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ለማድረግ እና የትምህርት ባለድርሻ አካላት በትምህርቱ ስራ ላይ በባለቤትነት እንዲሳተፉና ባለቤት እንዲሆኑ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የሰራናቸው ስራዎች እመርታዊ ለውጦችን ማሳየት መቻላቸው፡፡ በተለይም ማህበረሰቡ በከፍተኛ ደረጃ እንዲሳተፍ በማድረግ በእውቀት ፣ በጉልበትና በግብዓት 6.4 ቢሊየን ብር ሀብት በመሰብሰብ ለትምህርት ስራ ማዋል መቻሉ ፤
6. አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በተቀመጠለት የጥራት ደረጃ እንዲተገበር ያስችል ዘንድ የሁሉም የትምህርት ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራ እና በባለቤትነት የመንቀሳቀሱ ተግባር ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የሚኖረው ሚና እጅግ የጎላ መሆኑ ፤
7. የከተማ ግብርና ስራ በሁሉም ት/ቤቶች ላይ መተግበሩ፤
8. በአካልና በአዕምሮ የዳበረ ጤናማ ዜጋ ለማፍራት እንዲቻል በሁሉም ትምህርት ቤቶች የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች መደረጋቸው፤
9. ለተማሪዎች ዩኒፎርም እና መማሪያ ቁሳቁሶች እንዲቀርቡ መደረጉ፤
10. ለ779,231 ተማሪዎችን 3.2 ቢሊዮን ብር በመመደብ የት/ቤት ምገባ መርሃ ግብርን አጠናክሮ በማስቀጠል መቻሉ፤
11. የመምህራንን ችግር በማጤን ለመምህራንና ለትምህርት ቤት አመራሮች የመኖሪያ ቤት በመሰጠት እና የተቀሩትን መምህራን በማህበር በማደራጀት ቅድሚያ ቤት መስራት የሚችሉበትን ማዕቀፍ መዘርጋቱና ወደ ስራ መግባቱ፤
12. በአለማቀፍና በግል ትምህርት ቤቶች ላይ ይታዩ የነበሩ ጥሰቶችን በአግባቡ በመፈተሸ ይስተዋሉ የነበሩ ክፍተቶች እንዲታረሙ መደረጉ፤
13. በቴክኖሎጂ የዳበረ ትውልድ ከመፍጠር አካያም የመማር ማስተማር ስራዉን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድግ የኢስኩል ሲስተም መተግበሩ ፤
14. የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ለማጠናከር ስኩል ኔት በተሰራባቸው ትምህርት ቤቶች ላይም የኮንፒዉተር ግብዓቶችን ማድረስ መቻሉ ፤ ለ2017 የትምህርት ዘመንም የተማሪዎች ምዝገባ ሙሉ በሙሉ የኢስኩል ሲስተም እንዲተገበር መደረጉ ፤
https://t.me/major/start?startapp=733974993
👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon!
⭐️ 500 rating bonus for you.
⭐️ 750 rating bonus if you are Premium.
