en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 291 subscribers, ranking 6 173 in the Religion & Spirituality category and 2 363 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 291 subscribers.

According to the latest data from 19 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -68 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.84%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.14% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 407 views. Within the first day, a publication typically gains 1 164 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 20 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 291
Subscribers
+524 hours
+347 days
-6830 days
Posts Archive
¶ ቴክኖሎጅያ ፈገግ ብላችሁ አምሹልኝ.......በሳቅ ደከምን እኮ¡ እናንተም ድከሙ....✋

«የዲን ባለቤት የሆነች ሴት ወደ እሷ ስታይ ትደሰታለህ፣ በምታዛት ጊዜ ትታዘዛለች ከሷ ስትርቅም ነፍሷንም ንብረትህንም ትጠብቃለች። በሁለት ነገሮች ላይ ታግዝሀለች አንደኛዉ አላህን በመታዘዝ ላይታግዝሀለች ታነሳሳሀለች፣ ታጀግንሀለች። ብዙ ወንዶች አሉ በሚስቶቻቸዉ ሂድያ ያገኙ (የተመሩ)! ቁርአን ስትቀራ ሲያይ እሱም ይቀራል። ከቁርአን ባለቤቶችም ይሆናል። አንዳንድ ወንዶች ቂያም ለይል አያቁምሚስቱ ሌሊት ስትቆም አይቶ እሱም መቆም ይጀምራል። 📍 የዲን ባለቤቷን አግባ ! =

• ጓደኛ ጎታች ነዉ! ወደ ጀነት ወይም ወደ እሳት ! =

• ከሴቶች ራሱን አርቆ የሚኖር ወጣት ከመልካም ነገር ላይ አይወገድም። ያላገባ ወጣት የሚደክመዉ እና መጥፎ ነገር ላይ የሚወድቀዉ ያልተፈቀዱ ሴቶች ጋር ሲቀርብ ነዉ። እናተ የወጣት ስብስቦች ሆይ ማሕበራዊ ሚድያን ተጠንቀቁ ! " በእህትነት ብቻ ነዉ የሚልንም ተጠንቀቁ ይይች የመጥፊያ መንገድ ነች ። የሸር መንገድ ነች። መጥፎ ነገር ላይ መወደቂያ መንገድ ነች። ሸይጧን ወጣትን ቀስ በቀስ ወደ መጥፎ ነገር ይጎትተዋል። ከሴቶች የራቀማ! አይኑን፣ ምላሱን ይጠብቃል። ያልተፈቀዱ ሴቶች ጋር የማይገናኝ ከሆነ ! ለመታገስ ቀላል ይሆንለታል። =

ሰዉኮ ይኮምታል ....! ፈገግ በሉ እና ዋሉልኝ
ሰዉኮ ይኮምታል ....! ፈገግ በሉ እና ዋሉልኝ

• የአላህ ባሪያ ሆይ እረሳህን ? •ለብቻህ ትቀበራለህ! •ለብቻህም ትጠየቃለህ! •አላህ ፊት ለብቻህ ትቆማለህ! ~ለዚህቀን ምን አዘጋጅተሀል ? «ሶላትህን በወቅቱ ሰግደሀልን ? «ልብህ ከሀሜት እና ከሪያእ(አዩልኝ ስሙልኝ) የጠራ ነዉን ? ምላስህ አላህን በማዉሳት የታዘዘህ ነዉን ከሙዚቃ ተቃራኒ ! ስልክህ የሚመሰክርልህ ወይስ የሚመሰክርብህ ነዉን ? ሌላም..ሌላም... በአላህ ስም እምላለሁ ትጠየቃለህ... ጊዜ ያልፋል.. አላህ በማይወደዉ ነገር ላይ ቢዚ አትሁን! ወደ አላህ ተመለስ ጊዜዉ ከማለፉ በፊት.....! =

#رســـائل_قــرآنية💭 ﴿كَلَّا لَوْ تَعْلَمُونَ عِلْمَ الْيَقِينِ ۝٥ لَتَرَوُنَّ الْجَحِيمَ ۝٦ ثُمَّ لَتَرَوُنَّهَا عَيْنَ الْيَقِينِ ۝٧﴾ اللهم انا نسألك الجنة وما قرب اليها من قول او عمل ونعوذ بك من النار وما قرب اليها من قول او عمل🤲🏻 =

~ አላህ ሆይ ችግረኛ በጠራህ ጊዜ ምላሽ ሰጪው አንተ ነህ፤ ነገሮች ሲጠቡብንና መውጫ ሲጠፋን ተስፋችን አንተ ነህ! አላህ ሆይ! ጥራት ይገባህ፤ የምንከጅለውም ካንተ የምሰማንም አንተ ነህ፤ በደጅህ መመላለስ (ለአንተ መስገድ) ለነፍስ ዕርገታ (ልዕልና) ነው! የንግስና ሁሉ ባለቤት ሆይ! ፍላጎቶቻችን ወደ አንተ ከፍ አሉ፤ ከአንተ በቀር መላ እንዲሰጠን የምንለምነው ሌላ ማንም የለም!” = t.me/https_Asselefya1

~ እዉቀት ፈላጊ ሁን መልካምንም ስራ! =

ፋሚሊዎች አጨናነኳችሁ አይደል አብሽሩ በቃ ሌላ አለጥፍም በዱአ አትርሱን ጦርነቱ ከቀን ወደ ቀን እየከፋ ነዉ። አላህ ከተራፊዎች ያድርገን! =

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካተ ውድ እና የተከበራችሁ አህለል ኸይሮች አንድ ወንድማችን ይህን ከላይ የምታዩትን መስጅድ ከሰራ በሆዋላ መጨረስ ስላቃታው የኛን እገዛ እየጠየቀ ነው እና ለመጠናቀ
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካተ ውድ እና የተከበራችሁ አህለል ኸይሮች  አንድ ወንድማችን ይህን ከላይ የምታዩትን መስጅድ ከሰራ በሆዋላ መጨረስ ስላቃታው  የኛን እገዛ እየጠየቀ ነው እና   ለመጠናቀቅ የቀረው 150.000 ብር ገደማ  ነው ያ አህለል ኸይር   እርዳታችሁን  እያለን ነው   ቦታው እነሞር ይባላል ስልጤ  ውስጥ ይመስለኛል የደቡብ ልጆች ታውቁታላችሁ    የሱና ሰው ነው አብሽሩ የበለጠ መረጃ የፈለጋችሀ በግል አናግሩኝ አገናኛችሁዋለሁ አካውንቱ  ይህ ነው 1000069980167 ጀማል ነጋሽ አቢሲኒያ ባንክ   36128313 ‎አዋሽ ባንክ   013200184583900 ‎

በትላንትናው የአየር ድብደባ 203 ሰዎች ሲሞቱ ከ1,000 በላይ ሰዎች ቆስለዋል። 💦💦💦