en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 271 subscribers, ranking 6 112 in the Religion & Spirituality category and 2 369 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 271 subscribers.

According to the latest data from 05 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -16 over the last 30 days and by -1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.47%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.83% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 351 views. Within the first day, a publication typically gains 1 261 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 06 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 271
Subscribers
-124 hours
+147 days
-1630 days
Posts Archive
﴿وسيق الذين اتقوا ربهم إلى الجنة زمرا حتى إذا جاءوها وفتحت أبوابها وقال لهم خزنتها سلام عليكم طبتم فادخلوها خالدين﴾ =

ብዙ ሠው ... ሥታቀርበው ፣ በሰላምታ ስትጀምረው ፣ ሰላምታውንና ጥያቄውን በወቅቱና በውሉ ስትመልስለት ከደረጃህ ዝቅ አድርጎ የመመልከት አባዜ አለበት ። ስትርቀው ለንግግሩ መልስን ስትነፍገው ፣ እያየህ በዝምታ ስታልፈው ፣ ለሱ ቁብ እንደሌለህ ስታሳየው ከልክህ በላይ ያሰበሃል ፣ ሊገናኝህ ይቋምጣል ... ሠው በፈለገው ፣ እንደፈለገው ይገምትህ ! ሱናዉን ለተመግበር መትጋት ደግ ነው ። ግን ... ክብርን መጠበቅም ተገቢ ነውና ማቅረብህ ፣ ሲፈልጉህ መግገኘትህና በቅርበት መንነጋገርህ ክብርህን ከሸራረፈ እኒህን ደግነቶች ለክብርህ ሸራራፊዎች መንፈግህ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል ! የሆነ ሆኖ :- ሠዎች በጡዘታቸው ሊስቅሉን በንቀታቸው ሊያወርዱን አይችሉም ። ነገሩ ሁሉ በአሏህ እጅ ነውና እሱን በመፍራት ከፍ ለማለት እንጣር ! = t.me/Muhammedsirage

ወንጀልን ለአላህ ብሎ መተዉ ...

ሰዎች ከአሏህ በተሰጣቸው ነገር ላይ  " ሐሰድ " ምቀኝነት ውስጥ አለመግባት የልብን ሠላም ከሚሰጡ ነገሮች ውስጥ አንዱ ነው ። በመሠረቱ :- የኛ ሐሰድ ( ምቀኝነት) ምኞታችንን አይሞላም :: ከተመቃኘናቸው ሰዎች ላይ ፀጋን አያነሳም ። ሠዎች ያገኙት ፣ የገነቡት ፣ ያወቁት ፣ የፈለጉትን ያገቡት ፣ በአሏህ ውሳኔ ነው ። ያጣንውን ያጣንው በአምላካችን ፍርድ ነው ። የአሏህን ፍርድና ውሣኔ በሰላም መቀበል እረፍትን ያጎናፅፋል :: በአሏህ ውሣኔ የተሰጡ ሰዎችን እያዩ መቆዘም የውስጥን እረፍት ከማደፍረሡ ጋር የአሏህን ውሣኔ ከልብ አለመቀበልን ያሳያል ። ከሐሰድ ከምቀኝነት እንውጣ ! https://t.me/Muhammedsirage

ሰፈራችን ያለች አንዲት ሙተነቂባህ ለትዳር አሰብኳትና ቀጠሮ አስይዘን ከእናቴ ጋር ልናያት ሄድንሸሪዐዊ እይታ። ..... ከቤታቸው ገብተን ተሰየምን....... መጣችና ከፊት ለፊታችን ትንሽ ተቀመጠች። ከደቂቃዎች በኋላ ተነስታ ሄደች። .... እናቴም «ጨርሰናል እንሂድ!» አለችኝ። እኔም፦ « እንዴ ኡሚ ኒቃቧን ተገልጣ ሳላያት?!» አልኳት ....... «አይ .... ልጁን አይቼው ካማረኝ ነው የምገለጥለት ብላ ነበር» አለችኝ ..... ይላል አንዱ የደረሰበት ... ለማየት ስንሄድ መታየትም አለ ለማለት ነው🙌 #ከወንዶች_ሰፈር👍 አንተ ጠብቀን ለማየት ሂዶ መታየት ይሄ መስፈርት እሴቶች ጋም እዳለ እወቁ🙌 ኮፒ ጀግና ብያታለሁ👍

~ሰው እንዲህ አረገን፣ እንዲያ በደለን፣ ገፋን፣ አስከፋን … ባልን በማግሥቱ በአንድ ጊዜ የሕይወት መስመራችን ሊቀየር፣ ያለንበት ሁኔታ ሊሻሻል፣ ትክክል ያልነበረው አቋማችንም ሊስተካከል ይችላል፡፡ ሁሉም ነገር ለበጎ ነው የምንለዉም እኮ ለዚሁ ነው፡፡ አንዳንዴ ወደ አላህ የምናደርገው ጉዞ መነሻው ዉርደታችንና ዉድቀታችን ሊሆን ይችላል፡፡ የምንቀርበው ሰው ክፉኛ ስለሰደበን፣ የቁርጥ ቀን ጓደኛችን ባልጠበቅነው መልኩ ስላሳፈረን፣ የልብ ነው ያልነው ወንድማችን ገሸሽ ስላረገን፣ ለትዳር ያሰብነው ሰው ስለከዳን፣ የምናከብረው ወዳጅ ስላዋረደን፣ መጠጊያ ዘመዳችን ስላራቀን … እነኚህ ሁሉ ሳይታሰብ ይበልጥ ወደ አላህ እንድንቀርብ ያደረጉን አጋጣሚዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ከሰው ልጅ በደረሰብን ግፍና በደል ምክንያት  በሙሉ ልብ ወደ አላህ የተመለስንባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው፡፡ አላህ ወደራሱ ሲጠራህ ምክንያት ይፈልግልሃል… |•| t.me/AbuSufiyan_Albenan

በአስቸጋሪ ክስተቶችህ ወቅት እንዳትወድቅ የሚታገልልህ አለ። በአንፃሩ ደግሞ መውደቅህን በዝምታ የሚከታተል ሰው አለ። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman
በአስቸጋሪ ክስተቶችህ ወቅት  እንዳትወድቅ የሚታገልልህ አለ። በአንፃሩ ደግሞ መውደቅህን  በዝምታ የሚከታተል ሰው አለ። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

Repost from N/a
ለሰለምቴዎች እና ለጀማሪዎች ትምህርት መስጫ ግሩፕ - መሰረታዊ የሆኑ ኢስላማዊ ትምህርቶች - የተለያዩ ጥያቄዎችም የሚመለስበት በኡስታዝ አቡ ሙዓዊያ ሰዒድ ሙሐመድ ኑር "ሼር" በማድረግ ሰዎች እንዲጠ
ለሰለምቴዎች እና ለጀማሪዎች ትምህርት መስጫ ግሩፕ - መሰረታዊ የሆኑ ኢስላማዊ ትምህርቶች - የተለያዩ ጥያቄዎችም የሚመለስበት በኡስታዝ አቡ ሙዓዊያ ሰዒድ ሙሐመድ ኑር "ሼር" በማድረግ ሰዎች እንዲጠቀሙ እናድርግ ጀዛኩሙላሁ ኸይረን። = ቴሌግራም ፡- https://t.me/ethioconvertmuslims

አሕባሽ የነ ማህበረ ቅዱሳን ወዳጅ ! አሕባሽ  ፅንፈኛ የኢስላምና የሙስሊም ጠላቶች አጥብቀው የሚደግፉት አፍራሽ ቡድን ነው ! እና ማህበረ ቅዱሳን ጧት ማታ ይሰብኩለታል ። ለምን? አሕባሽ የቀብር አምልኮን ፣ የተለያዩ ባዕድ አካሄዶችን እና ጫትን በሙስሊሞች መካከል በመበተን የአማኞችን ጥንካሬ ከውስጥ ይሸረሽርላቸዋል :  ያደክምላቸዋለሁ ! ወጣቱ በጫት  ደንዝዞ መብቱን የማያውቅና የማይጠይቅ ጀዝባ ያደርግላቸዋል ! ሙስሊሞችን እንደ " ወሃቢዮች " አንድ አምላክን ሳይሆን እንደነሱ አማልክቶችን የሚያመልክ አጋሪ ያደርጉለታል ! አሕባሽ - እውነትም የኢስላም ጠላቶች ስሪት https://t.me/Muhammedsirage

🔖👉ነገ ጅሙአና ከነገ ወዳ ቅዳሜ የአሹራ ፃም መሆኑን አንዘንጋ። 🛑የአሹራ ቀን መጾም ያለፈውን የአንድ አመት ወንጀል ያስምራል። የአላህ መልዕክተኛ እንዳሉት፦ «የዓሹራ ቀን ጾም ያለፈውን ዓመት ወንጀል እንዲያስምርልኝ አላህ ዘንድ እከጅላለሁ»። ብለዋል 📍ይህ ወንጀሉ ላሳሰበው ትልቅ ብስራት ነው። ይህንን ብስራት ለእናት አባቶቻችን፣ ለዘመድ አዝማድና በዙሪያችን ላሉ ሁሉ በማስታወስ የመልካም ስራ ተቋዳሽ እንሁን። = http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

•• قال الشَّــيخ #ابن_عثـيمين رحِمَهُ اللَّٰه «ﻣــﻦ إﻧﺘـﻈﺮ #ﺍﻟﻔــﺮﺝ ﺃُﺛـﻴﺐَ ﻋﻠﻰ ﺫﻟﻚ ﺍلإﻧــﺘﻈﺎﺭ ﻷﻥ #إﻧــﺘﻈﺎﺭ ﺍﻟــﻔﺮﺝ ﺣﺴــﻦُ ﻇــﻦٍّ ﺑــﺎﻟﻠَّٰﻪ، ﻭ #ﺣــﺴﻦ ﺍﻟﻈــﻦّ ﺑـﺎﻟﻠَّٰﻪ ﻋﻤــﻞٌ #ﺻــﺎﻟﺢ ﻳُــﺜﺎﺏ ﻋــﻠــﻴﻪ ﺍﻹﻧــﺴــﺎﻥ ». ﻧــﻮﺭ على ﺍﻟﺪﺭﺏ : (225) = t.me/https_Asselefya1