en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 253 subscribers, ranking 6 136 in the Religion & Spirituality category and 2 378 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 253 subscribers.

According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 33 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.42%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.36% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 342 views. Within the first day, a publication typically gains 1 193 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 253
Subscribers
No data24 hours
-127 days
+3330 days
Posts Archive
ወራሪዋ እስራኤል በበርካታ አካባቢወቿ በእሳት ተከባለች እየተባለ ነው።እስኪ አሏሁም ዚድ በሉ
ወራሪዋ እስራኤል በበርካታ አካባቢወቿ በእሳት ተከባለች እየተባለ ነው።እስኪ አሏሁም ዚድ በሉ

Surah-An-Najm-__Reciter_Dr.Misbah Sani__(M4A_128K).m4a5.43 MB

ሁሉንም ትት ወደ እዚህ ቦታ መሄድ ነበር......! =

ጥያቄ፦ ባለቤቴ ከሴት ጓደኞቼ ጋር ሁኜ ወደ መዝናኛ ቦታዎች ከመሄድ ይከለክለኛል፣ ለሱ ምን ትመክሩታላችሁ? መልስ፦ ጀዛከላሁ ኸይር፣ ቀጥልበት እንለዋለን። አንችም ስሚ፣  ታዘዢ። እነዚህ መዝናኛዎች በውስጣቸው ምን እንደሚደረግ አላህ ያውቃል። ብዙ ጊዜ ሴቶችና ወንዶች አሉበት። ቤተሰቦች አብረው ይወጣሉ። ሴት ልጅ በራሷ ላይ ከፊትና አትተማመንም። ወይ እራሷ ከመፈተን ወይ ሌሎች በእሷ ከመፈ፞ተን መተማመን አይቻልም። ረቡእ - ሶፈር፣ 12/ 1442 = ፈትዋውን የሰጡት ሸይኽ/ ዐብዱል ዐዚዝ አልቡረዒ ናቸው። https://t.me/FtawaALboraey/569

🌱 شنّف مسمعك تلاوة طيبة للقارئ علي عبد السلام -وفقه الله-.

መሄድህ የሚጎዳው መኖርህ ሲጠቅም ብቻ ነው!! ቻናል:- t.me/hafugraphics

ትወዱ የለ የኔ ዘመዶች ዉሰዱ ! =
+5
ትወዱ የለ የኔ ዘመዶች ዉሰዱ ! =

🛑ቀጥታ ስርጭት ተስሒሑ ቲላዋ ──────⊹⊱✫⊰⊹────── 🎙በወንድማችን ሙሀመድ ሲራጅ ጀ        መ                  ረ https://t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie?livestream

መርሳና ውርጌሳ ውጫሌ ጋራው ደሴና ኮምቦልቻ ጦሳ ተራራው ከለላና ማሻ ወግዲና አቀስታ ሻፊ ና ኩታበር ወገልጤና ተንታ ጠረኑ ናፈቀኝ #የወሎዎች ሽታ .... http://t.me/abuUseyminabdurehman

ያማረው ስራህ ጠፍተህም ይኖራል የተዋበው ፊትህ ከአፈር ይቀበራል ! ስለዚህ ከፊትህ በላይ ስራህን አሳምር/ሪ ጃል! منقول =

"ሰላም ለዛ ከሴቶች ራሱ ጠብቁ ድኑ ለማሰራጨት ለሚተጋዉ ወንድ ! ዉርደት ለሱ ዲን በማስተማር ስም ሴቶች ለሚያበላሸዉ ! =