en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 271 subscribers, ranking 6 114 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 271 subscribers.

According to the latest data from 06 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -5 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.49%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.85% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 353 views. Within the first day, a publication typically gains 1 263 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 271
Subscribers
-224 hours
+127 days
-530 days
Posts Archive
فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ «ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡ خُلِقَ مِن مَّاءٍ دَافِقٍ «ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ «ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡ إِنَّهُ عَلَىٰ رَجْعِهِ لَقَادِرٌ «እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡ يَوْمَ تُبْلَى السَّرَائِرُ «ምስጢሮች በሚገለጡበት ቀን፡፡ فَمَا لَهُ مِن قُوَّةٍ وَلَا نَاصِرٍ «ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡ = t.me/https_Asselefya1

የመከረህ ሁሉ ይወድሃል ማለት አይደለም‥ የኢብሊስ ምክር የነቢዩላህ አደም ጥፋት ነበረች ። منقول =

~ ከባሏ በላይ አጅ ነብይ ወንድ የምትንከባከብ ጊዜ የምትሰጥ ሴት የበለጠ ደረቅ የለም። እናም በዚህ ድርቅና ተግባር የተጠቃችሁ ቶሎ ወደ እራሳችሁ ተመለሱ ! የሚያዛልቅ ጉዳይ አይደለም እየሄዳችሁበት ያለ መንገድ ! አጉል ቦታ ይሰብራችኋል ! =

ማድረግ አለብኝ በዛ ላይ ማድረግ እችላለሁ ግን አላደረኩትም አትበይ። አለብኝ እችላለሁ አደርጋለሁ በሚል ቀይሪዉ። = t.me/https_Asselefya1

....ስማ.. ባገኘኸው ቦታ ብቀል በጣሉህ ቦታ አብብ እና አስገርማቸው። አንድ ሆነህ ወድቀህ ሺ ሆነህ ተነስ እንጂ ለማንም ሁሌም ሁሉ ነገር አይመችም ። t.me/nuredinal_arebi t.me/nu
....ስማ.. ባገኘኸው ቦታ ብቀል በጣሉህ ቦታ አብብ እና አስገርማቸው። አንድ ሆነህ ወድቀህ ሺ ሆነህ ተነስ እንጂ ለማንም ሁሌም ሁሉ ነገር አይመችም ። t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

سقم القلب يُفسد إدراكه وإرادته؛ كما يُفسد سقم الفم طعم المأكل والمشرب، فابتغوا صحَّة قلوبكم؛ لتسلم أفهامكم، وتقوى عقولكم، وتك
سقم القلب يُفسد إدراكه وإرادته؛ كما يُفسد سقم الفم طعم المأكل والمشرب، فابتغوا صحَّة قلوبكم؛ لتسلم أفهامكم، وتقوى عقولكم، وتكون لكم بصيرةٌ نافذةٌ تفرِّقون بها بين الحقِّ والباطل. #تغريد_العصيمي

~ በነፍስህ ላይ አትመካ ከአላህ ፍጥረቶች በአንዳቸዉም አትመካ! መመካትህን ሁሉንም በአላህ ላይ አድርግ ! =

አለን ቤተሰብወደ ገጠር ጓራ ብለን ነዉ አትገረሙም ከከተማ 30 ደቂቃ ወጣ ያልን ግን ብርድ አለ ገጠሩ ከተማ ሙቀቱ ላኢላ ሀኢለሏህ ! =

+2
መልካም ምሺት ተጋበዙልኝ 🤝

ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም የፊታችን እሁድ ሰኔ 15/2017 (ዙል ሒጃ 26/1446) ከምሽቱ 3፡30 "የእውቀት ብርሃን ሲኻደም" በሚል ርዕስ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ ላይ የሚሳተፉ ኡስታዞ
ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም የፊታችን እሁድ ሰኔ 15/2017 (ዙል ሒጃ 26/1446) ከምሽቱ 3፡30 "የእውቀት ብርሃን ሲኻደም" በሚል ርዕስ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ ላይ የሚሳተፉ ኡስታዞች :- 1, ኡስታዝ ኸዲር አሕመድ አልከሚሴ 2, ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር 3, ኡዝታዝ አቡል ዐባስ 4, ኡስታዝ አቡ ሙስሊም 5, ኡስታዝ አቡ ሱፊያን 6, ኡስታዝ ዐብዱረዛቅ ባጂ ሌሎችም ተጋባዥ እንግዶች ይኖራሉ አል-ኢማሙ አሕመድ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ:- "ዒልም ባይኖር ኑሮ ሰዎች እንደ እንስሳ በሆኑ ነበር። ሰዎች ከምግብ እና መጠጥ በላይ ዒልም ይበልጥ ያስፈልጋቸዋል። ምክኒያቱም ምግብ እና መጠጥ በቀን ውስጥ ሁለት ግዜ ወይም ሶስት ግዜ ቢፈልጉ ነው። እውቀት ግን በሁሉም ወቅት አስፈላጊ ነው።" [መዳሪጁ ሳሊኪን] ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት ቻነል:- Telegram - https://t.me/IbnuMunewor Tiktok - https://www.tiktok.com/@user6176579049887?_t=ZM-8xIiezVty6A&_r=1