es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 271 suscriptores, ocupando la posición 6 114 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 370 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 271 suscriptores.

Según los últimos datos del 06 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -5, y en las últimas 24 horas de -2, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.85% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 353 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 263 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 07 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 271
Suscriptores
-224 horas
+127 días
-530 días
Archivo de publicaciones
فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ «ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡ خُلِقَ مِن مَّاءٍ دَافِقٍ «ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ «ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡ إِنَّهُ عَلَىٰ رَجْعِهِ لَقَادِرٌ «እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡ يَوْمَ تُبْلَى السَّرَائِرُ «ምስጢሮች በሚገለጡበት ቀን፡፡ فَمَا لَهُ مِن قُوَّةٍ وَلَا نَاصِرٍ «ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡ = t.me/https_Asselefya1

የመከረህ ሁሉ ይወድሃል ማለት አይደለም‥ የኢብሊስ ምክር የነቢዩላህ አደም ጥፋት ነበረች ። منقول =

~ ከባሏ በላይ አጅ ነብይ ወንድ የምትንከባከብ ጊዜ የምትሰጥ ሴት የበለጠ ደረቅ የለም። እናም በዚህ ድርቅና ተግባር የተጠቃችሁ ቶሎ ወደ እራሳችሁ ተመለሱ ! የሚያዛልቅ ጉዳይ አይደለም እየሄዳችሁበት ያለ መንገድ ! አጉል ቦታ ይሰብራችኋል ! =

ማድረግ አለብኝ በዛ ላይ ማድረግ እችላለሁ ግን አላደረኩትም አትበይ። አለብኝ እችላለሁ አደርጋለሁ በሚል ቀይሪዉ። = t.me/https_Asselefya1

....ስማ.. ባገኘኸው ቦታ ብቀል በጣሉህ ቦታ አብብ እና አስገርማቸው። አንድ ሆነህ ወድቀህ ሺ ሆነህ ተነስ እንጂ ለማንም ሁሌም ሁሉ ነገር አይመችም ። t.me/nuredinal_arebi t.me/nu
....ስማ.. ባገኘኸው ቦታ ብቀል በጣሉህ ቦታ አብብ እና አስገርማቸው። አንድ ሆነህ ወድቀህ ሺ ሆነህ ተነስ እንጂ ለማንም ሁሌም ሁሉ ነገር አይመችም ። t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

سقم القلب يُفسد إدراكه وإرادته؛ كما يُفسد سقم الفم طعم المأكل والمشرب، فابتغوا صحَّة قلوبكم؛ لتسلم أفهامكم، وتقوى عقولكم، وتك
سقم القلب يُفسد إدراكه وإرادته؛ كما يُفسد سقم الفم طعم المأكل والمشرب، فابتغوا صحَّة قلوبكم؛ لتسلم أفهامكم، وتقوى عقولكم، وتكون لكم بصيرةٌ نافذةٌ تفرِّقون بها بين الحقِّ والباطل. #تغريد_العصيمي

~ በነፍስህ ላይ አትመካ ከአላህ ፍጥረቶች በአንዳቸዉም አትመካ! መመካትህን ሁሉንም በአላህ ላይ አድርግ ! =

አለን ቤተሰብወደ ገጠር ጓራ ብለን ነዉ አትገረሙም ከከተማ 30 ደቂቃ ወጣ ያልን ግን ብርድ አለ ገጠሩ ከተማ ሙቀቱ ላኢላ ሀኢለሏህ ! =

+2
መልካም ምሺት ተጋበዙልኝ 🤝

ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም የፊታችን እሁድ ሰኔ 15/2017 (ዙል ሒጃ 26/1446) ከምሽቱ 3፡30 "የእውቀት ብርሃን ሲኻደም" በሚል ርዕስ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ ላይ የሚሳተፉ ኡስታዞ
ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም የፊታችን እሁድ ሰኔ 15/2017 (ዙል ሒጃ 26/1446) ከምሽቱ 3፡30 "የእውቀት ብርሃን ሲኻደም" በሚል ርዕስ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ ላይ የሚሳተፉ ኡስታዞች :- 1, ኡስታዝ ኸዲር አሕመድ አልከሚሴ 2, ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር 3, ኡዝታዝ አቡል ዐባስ 4, ኡስታዝ አቡ ሙስሊም 5, ኡስታዝ አቡ ሱፊያን 6, ኡስታዝ ዐብዱረዛቅ ባጂ ሌሎችም ተጋባዥ እንግዶች ይኖራሉ አል-ኢማሙ አሕመድ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ:- "ዒልም ባይኖር ኑሮ ሰዎች እንደ እንስሳ በሆኑ ነበር። ሰዎች ከምግብ እና መጠጥ በላይ ዒልም ይበልጥ ያስፈልጋቸዋል። ምክኒያቱም ምግብ እና መጠጥ በቀን ውስጥ ሁለት ግዜ ወይም ሶስት ግዜ ቢፈልጉ ነው። እውቀት ግን በሁሉም ወቅት አስፈላጊ ነው።" [መዳሪጁ ሳሊኪን] ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት ቻነል:- Telegram - https://t.me/IbnuMunewor Tiktok - https://www.tiktok.com/@user6176579049887?_t=ZM-8xIiezVty6A&_r=1