en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 271 subscribers, ranking 6 114 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 271 subscribers.

According to the latest data from 06 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -5 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.49%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.85% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 353 views. Within the first day, a publication typically gains 1 263 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 271
Subscribers
-224 hours
+127 days
-530 days
Posts Archive
اللهم اهدني لأحسن الأخلاق لا يهدي لأحسنها إلا أنت، واصرف عني سيئها لا يصرف عني سيئها إلا أنت =

∙ ሴት ልጅ አለባበሷ ማሳመሯ አነጋገሯን ማሳመሯ የመንገድ አደብ መጠበቋ ድኗ ላይ አደብ እንዳላት ማሳያ ነዉ። = t.me/https_Asselefya1

3- الأدب عنوان السعادة _250304_230340.pdf10.23 KB

ህይወትሽን በሰው ወሬ ሳይሆን በራስሽ ጭንቅላት ምሪ ሁሉም ሰው እየመጣ የሚሞላው ባዶ ባልዲ አትሁኚ ! ..........🍃🌸🍃............        

ማስቲካ ሲበሉት ይላል ቀጭ ቀጭ የዛሬ ጓደኛ ቢቀርም አይቆጭ! ባሏን ከተቀማች በኋላ የተገጠመ ግጥም ነው ለፈገግታ ያክል ነዉ ¡ =

🔴 አሁን ቀጥታ ስርጭት 📚 ተይሲሩል ከሪሚ ረሕማን (ተፍሲሩ ሰዕዲይ) - ክፍል 110 سورة المائدة من الآية 8 🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ሼር በማድረግ ሌሎችንም ተጠቃሚ ያድርጉ የላይቩ ሊንክ https://t.me/SheikhMuhammedZainAdam?livestream

سلب النِّعم ونزول النِّقم: عقوبتان عظيمتان، تتغيَّر بهما الأحوال، وتتبدَّد الآمال، فمن شكر نعمة الله زاده، ومن كفرها أباده: ﴿
سلب النِّعم ونزول النِّقم: عقوبتان عظيمتان، تتغيَّر بهما الأحوال، وتتبدَّد الآمال، فمن شكر نعمة الله زاده، ومن كفرها أباده: ﴿وَإِذۡ تَأَذَّنَ رَبُّكُمۡ لَىِٕن شَكَرۡتُمۡ لَأَزِیدَنَّكُمۡۖ وَلَىِٕن كَفَرۡتُمۡ إِنَّ عَذَابِی لَشَدِیدࣱ﴾. #تغريد_العصيمي

አይ ዶላርዬ አንተን ብዬ ይሄዉ የልጅነት እድሜዬ ሄዶ ወጣትነት ገባሁ ! አሁን ካላሰብኩበት ቦታ ወዬ በለኝ እና ልመለስ ወደ ሀገሬ ህእ¡
+1
አይ ዶላርዬ አንተን ብዬ ይሄዉ የልጅነት እድሜዬ ሄዶ ወጣትነት ገባሁ ! አሁን ካላሰብኩበት ቦታ ወዬ በለኝ እና ልመለስ ወደ ሀገሬ ህእ¡

የለኝም፣ አይኑረኝ ለምሳሌ ያክልም አይኑረኝ¿¡ አንዳንዴ ፈገግ በሉ እሺ

~በጣም ብልጥ ነኝ ብሎ የሚያስብ ሲገጥመኝ እጅግ ቂል እሆናለሁ። ችክ የሚሉ ሰዎችን በመሸነፍ ነው የምታሸንፏቸው። አንዳንዴ ገንዘብ፣ ጊዜ፣ ሀሳብ ተመድቦ አካሔዱ የማይመችን ሰው በጊዜ መሸኘት አለ። ምናልባት የአንዳንድ ወዳጅ ብለን የምንላቸው ሰዎች አካሔድ ካልገባን መወለጋገዳችን አይቀሬ ነው። ምናልባት ለብልጦች ብልጥ እየሆናችሁ ይሆናል የተቸገራችሁት። አንዳንዴም ቂል መሆን አይከፋም። =t.me/AbuSufiyan_Albenan

እንደወጣን አንቀርም እንመለሳለን #ሀገሬ🇪🇹

በስልክ (በሶሻል ሚዲያ) ትውውቅ ብቻ ፍቅር ወደሚሉት ፅልመት ገብተው ሳይጋቡ የልጃቸውን ስም አውጥተው "አሙ ፉላን!"... "አቡ ፉላን!" የሚባባሉ ስንት ምስኪኖች አሉ። ሳይጋቡ፣ አብረው ሳይኖሩና ቤት ሳይከራዩ በሀሳብና በምናብ በቤት ወጪ፣ ቁሳቁስና ለወደፊት ስለሚኖሩበት ሰፈር ምርጫ ..... ተጨቃጭቀው የሚኮራረፉ በርካታ ናቸው። ይህን መከራና ጅልነትን ለመቀበል ዝግጁ የሆኑም የዋሆች ስልካቸው ላይ አፍጥጠው የወደፊት የትዳር ፍርቱናቸውን የሚጠብቁም ቡልሃዎች አያሌ ይሆናሉ። ቀስ በቀስ ፎቶ መላላኩ፣ መነፋፈቁ፣ መጃጃሉና የቀን ውሎ ሪፖርት ማቅረቡ «ለወደፊት ትዳር አስበን ነው» የሚለው ፈሊጥ በፍፁም ሐላል አያደርገውም። «ያለ አንቺ ነፍሴ ትውጣ».......« ያለ አንተማ ለአፍታም አላስብም! እስትንፋስም የለኝም» የሚሉ የፊክሽን ቃል ኪዳኖችና ኮተቶችስ....ይህ ሁሉ አዘቅትና ስቃይ ከሐራም ደጃፍ የሚደረግ ትርምስ መሆኑ ነው።
የሀሰት የሶሻል ሚዲያ ትዳርና መከራዎቹ በርካታ ናቸውና ክብራቹን ጠብቁ!
t.me/abdu_rheman_aman

እስኪ ስራ ፈልጉ ጂዳ መካ ያጀመአ ዝም አትበሉ እህቶች ትልቅ ችግር ዉስጥ ናቸዉ ። ከችግር እናዉጣቸዉ ጠቁሙኝ፦ @Ass_Selefyaa1bot