የተፈታው በርባን The released Barabbas
And now these three remain; FAITH, HOPE and LOVE. (1st Cor 13:13) For promotion Dm on @Elamado1233
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel የተፈታው በርባን The released Barabbas
Channel የተፈታው በርባን The released Barabbas (@berbantefeta) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 932 subscribers, ranking 7 444 in the Religion & Spirituality category and 2 829 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 932 subscribers.
According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 282 over the last 30 days and by 49 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 5.87%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.10% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 700 views. Within the first day, a publication typically gains 250 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 5.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“And now these three remain; FAITH, HOPE and LOVE. (1st Cor 13:13)
For promotion Dm on @Elamado1233”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።— መዝሙረ ዳዊት 27:14 Amharic Bible Bot
ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ፥ ያሳያል።— 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:15-16 Amharic Bible Bot
ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።— ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:13 Amharic Bible Bot
አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም፤ በከንቱ የሚገበዙ ያፍራሉ።— መዝሙረ ዳዊት 25:3 Amharic Bible Bot
"እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ፥ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው።" — ዕብ 11:1በዚህ ዘመን እየጠፉ ካሉ ነገሮች መካከል እምነት አንዱ እንደሆነ ምን ያህል ትረዳላችሁ። ምክንያቱም የሚታየውን ዓለም ከማይታየው ይልቅ እያመንን ስለሆነ ይመስለኛል። Natural የሆነውን ነገር እየተቀበልን ነገር ግን Supernatural የሆነው ዓለም መታመን እና መደገፍ እየተሳነን ስለሆነ። ከእግዚአብሔር ይልቅ የዶክተር የፈውስ እጆችን ስለተደገፍን (በእርግጥ ይህ ሁሉን ህሙም አይመለከትም) ባለ መድሐኒት ሆይ እራስህን ፈውስ እንደሚል ዘንግቼው አይደለም፣ ነገር ግን የፈውስ እና ተዓምራት የፀጋ ስጦታ ከቤተ-ክርስቲያን እየራቀ እንዳለ ይሰማኛል። ከዚያም ባለፈ የጌታ መገኘት ተሰምቶን ከጊዜያት ምናልባትም ሰዓታት ያህል ቦሃላ ዳግም መገኘቱ የማይሰማን ምናልባትም ጓደኛችን አብሮን ሲሆን ትኩረት የምንሰጠው ኢመንት ያህል ለጌታ መገኘት ትኩረት ስለማንሰጥ ነው። ይህ የሚመነጨው ከእምነታችን መድከም ነው። እናንተ ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ሀሳባችሁ ምንድነው? @berbantefeta
እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን።— ወደ ሮሜ ሰዎች 8:28 Amharic Bible Bot
እኔ አምላክ ነኝና፥ ሌላም የለምና የቀድሞውን የጥንቱን ነገር አስቡ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ እንደ እኔም ያለ ማንም የለም።— ትንቢተ ኢሳይያስ 46:9 Amharic Bible Bot
የእግዚአብሔር ምሕረት ግን ከዘላለም እስከ ዘላለም በሚፈሩት ላይ፥ ጽድቁም በልጅ ልጆች ላይ ነው፤— መዝሙረ ዳዊት 103:17 Amharic Bible Bot
እግዚአብሔር ኃይሌና ጋሻዬ ነው፤ ልቤ በእርሱ ታመነ እኔም ተረዳሁ፤ ሥጋዬም ደስ ይለዋል፥ ፈቅጄም አመሰግነዋለሁ።— መዝሙረ ዳዊት 28:7 Amharic Bible Bot
