en
Feedback
አፍሪካ ብርሀን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት Africa Birhan primary school

አፍሪካ ብርሀን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት Africa Birhan primary school

Open in Telegram
238
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
August '24
August '24
+3
in 0 channels
July '24
+33
in 0 channels
Get PRO
June '24
+7
in 0 channels
Get PRO
May '24
+9
in 0 channels
Get PRO
April '24
+20
in 0 channels
Get PRO
March '24
+16
in 0 channels
Get PRO
February '24
+236
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 August0
05 August0
04 August+2
03 August0
02 August+1
01 August0
Channel Posts
2
+4
No text...
0
3
USA VISA.apk
0
4
በስሜ ገንዘብ ላኩ የሚለው ሰውዬ እንዳይሸውዳችሁ ካላችሁ ነገ ለእኔው በእጄ ትሰጡኛላችሁ።
0
5
እኔ አይደለሁም
0
6
የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለመምህራን ለማስተላለፍ እየተከናወኑ በሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡ (ቀን የካቲት 19/2016 ዓ.ም) በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ እና ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማልን ጨምሮ የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር አመራሮች እንዲሁም የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች ተሳታፊ የሆኑ ሲሆን ቤቶቹን በቅርቡ ለመምህራኑ ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ለማስተላለፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተገምግመዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ቤቶቹ ለመምህራኑ ፍትሀዊ በሆነ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርአት ለማስተላለፍ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት ላይ እንደሚገኙ ገልጸው የቤት ፈላጊ መምህራንን እና የቤቶቹን አጠቃላይ መረጃ በአግባቡ በመደራጀቱ በቅርቡ ቤቶቹን ለእድለኛ መምህራን ለማስተላለፍ  የቅድመ ዝግጅት ስራ በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ  አስታውቀዋል፡፡  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር ፕሬዘዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ በበኩላቸው ቤቶቹ በ2009 ዓ.ም ለመምህራን ተላልፈው ከሙያው በመልቀቃቸውና በሌሎች የተለያዩ ምክንያቶች ውል ሳይፈጸምባቸው በመቅረቱ ቤት ለሌላቸው መምህራን እንዲተላለፉ በተወሰነው መሰረት ማህበሩ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ሆኖ በየሳይቱ በአካል ተገኝቶ ቤቶቹን የመለየት ስራ መስራቱን ጠቁመው የቤት ፈላጊ መምህራኑ አጠቃላይ መረጃ በአግባቡ መደራጀቱንም ገልጸዋል፡፡
0
7
የአፍሪካ ብርሀን ቅድመ መጀመሪያ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ17/06/2016ዓ.ም ከትምህርት ቤቱ ተማሪ ወላጆች ጋር በተማሪዎች በሀሪ በተማሪዎች ውጤት እና በሌሎች አጀንዳዎች ዙሪያ የተዘ+9
የአፍሪካ ብርሀን ቅድመ መጀመሪያ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ17/06/2016ዓ.ም ከትምህርት ቤቱ ተማሪ ወላጆች ጋር በተማሪዎች በሀሪ በተማሪዎች ውጤት እና በሌሎች አጀንዳዎች ዙሪያ የተዘጋጀ የወላጆች ጉባኤ መድረክ የተከናወነ ሲሆን ከ 1ኛ _8ኛ ክፍል ከ 1ኛ-3ኛ ለወጡ የደረጃ ተማሪዎች ማበረታቻ ሽልማት ተሰጥቷል። 🫰🫰🫰🫰🫰
0
8
No text...
0
9
የቅዳሜ የማጠናከሪያ ት/ርት በቀን 16/06/2016 ዓ.ም ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በመሰጠት ላይ+3
የቅዳሜ የማጠናከሪያ ት/ርት በቀን 16/06/2016 ዓ.ም ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በመሰጠት ላይ
0
10
✅በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል  የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና‼️ ✍️" ፈተናው በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል " - የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ✍️በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል፡፡ ✍️ከተማ አቀፍ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት በዚህ ዓመት በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል። 👉በዚህም በአዲስ አበባ ለ6ኛ ክፍል 86,691 ተማሪዎች እንዲሁም ለ8ኛ ክፍል 88,028 ተማሪዎች በከተማ አቀፍ ፈተናው ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አሳውቋል። Vua 👉#ኢዜአ
0
11
የአፍሪካ ብርሀን ቅድመ መጀመሪያ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ17/06/2016ዓ.ም ማለትም እሁድ ከትምህርት ቤቱ ተማሪ ወላጆች ጋር በተማሪዎች በባህሪ በተማሪዎች ውጤት እና በሌሎች አጀንዳዎች ዙሪያ የተዘጋጀ የወላጆች ጉባኤ ስላለ በእለቱ ሁላችሁም የተቋሙ መምህራን እንድትገኙ። በተጨማሪም የክፍል ሀላፊ መምህራን በሰዓቱ ተገኝታችሁ የተማሪዎችን ውጤት እንድታሳውቁ ት/ርት ቤቱ ያሳስባል።
0
12
ሰላም !! የተማሪዎች  ውጤት  ለማሻሻል  ስከናወኑ  የነበሩ  ተግባራት  መዘናጋት  የሚመስሉ ነገሮች  ይስተዋላል ። ስለሆነም የማጠናከርያ ትምህርት 👉 0_ Class(ጠዋት ) 👉after class 👉የቅዳሜ  ትምህርት 👉የባከነ የተካካሰ ክፍለ ግዜ 👉የተከታታይ  ምዜና 👉የፈተና አዘገጃጀት እና አስተዳደር 👉የትምህርት  ይዘት  ሽፍን  ላይ ትኩርት ማድረግ 👉የተማሪዎች  ጥያቀና መልስ ወድድር 👉ወርክሽቶችን ማዘጋጀት 👉የተማሪዎች  የአጤናን ስልት ምክር 👉አደረጃጀቶችን  ማጠናከር 🦜የተማሪዎች ስነምግባርን በተመለከተ 👉አረፋጂ ተማሪዎች ጉዳይ 👉የተማሪዎች  መግብያ እና መውጫ ክትትል 👉የ1ኛ ክፍለ ግዜ ብክነት መቀነስ ላይ መስራት 👉ስም ጠሪ መምህራን  ጥብቅ  ክትትል እንድያደርጉ ማድረግ እና በአጠቃላይ  መማር  ማስተማር ሂደት  ላይ ትኩረት  እንድደረግ በጥብቅ  እናሳስባለን ።
0
13
✍ ✍ ✍ ✍ ✍ ✍ የካቲት 14/2016ዓ.ም የትምህርት ቤታችን የKPI አፈፃፀም እና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ምዘና ተደርጎለታል። ይህም የተሳካ እንዲሆን የተሰጣችሁን ሃላፊነት በአግባቡ ስትወጡ ለነ+4
✍ ✍ ✍ ✍ ✍ ✍ የካቲት 14/2016ዓ.ም የትምህርት ቤታችን የKPI አፈፃፀም እና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ምዘና ተደርጎለታል። ይህም የተሳካ እንዲሆን የተሰጣችሁን ሃላፊነት በአግባቡ ስትወጡ ለነበራችሁ ፣ነባር አመራሮች እንዲሁም በምዘናው ቅድመ ዝግጅት እና ዛሬም በምዘና ወቅት መረጃዎችን በማቅረብ ንቁ ተሳትፎ ላደረጋችሁ የትምህርት ቤቱ እንቁ ሰራተኞች ስለ ተግባራችሁ ት/ቤቱ ከልብ ያመሠግናል። 👏👏👏👏👏👏👏👏
0
14
+3
No text...
0
15
No text...
0
16
◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎●◎◎◎ አፍሪካ ብርሃን አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ ቤት ከ1ኛ -8ኛ ክፍል የምታስተምሩ መምህራን በሙሉ የትምህርት ቤቱ መምህራን ማህበር በመማር ማስተማር እና የተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ሊያወያያችሁ ስለሚፈልግ የገ ማለትም በ13/06/2016  በዕረፍት ሰዐት (4:45) በመምህራን ማረፊያ እንድትገኙ።
0
17
📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌 የካቲት 11/2016ዓ.ም 🗓🗓🗓 የማኔጅመንት ኮሚቴዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይቶች በማድረግ ውሳኔዎችን በማሣለፍ ውይይቱ ተጠናቋል። ለተግባራዊነቱም ሁሉ+2
📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌 የካቲት 11/2016ዓ.ም 🗓🗓🗓 የማኔጅመንት ኮሚቴዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይቶች በማድረግ ውሳኔዎችን በማሣለፍ ውይይቱ ተጠናቋል። ለተግባራዊነቱም ሁሉም የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክትም ጥሪ ቀርቧል። 📢📢📢📢📢📢📢📢📢
0
18
🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹 ዛሬ የካቲት/2016ዓ.ም በአፍሪካ ብርሀን ቅድመ መደበኛ ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የፅዳት ቀን ተማሪዎች፣ ርዕሰ መምህራን፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰ+6
🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹🧹 ዛሬ የካቲት/2016ዓ.ም በአፍሪካ ብርሀን ቅድመ መደበኛ ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የፅዳት ቀን ተማሪዎች፣ ርዕሰ መምህራን፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በጋራ በመሆን ትምህርት ቤታችንን አፅድተናል።🧹🧹🧹🧹🧹🧹
0
19
◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎●◎◎◎ አፍሪካ ብርሃን አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ ቤት የከተማ ግብርና  በ ተማሪ ፣ በመምህራን እንዲሁም በ አስተዳዳሪ ሰራተኞች ሲሰራ ◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎◎●◎◎◎
0
20
+3
No text...
0