cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

K.k.s.c Wereda 10 Selam ber gudgnt

Show more
Advertising posts
820
Subscribers
-224 hours
+17 days
-730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#1 ቅድመ አንደኛ ደረጃ ቼክ ሊስት.pdf7.76 MB
#3 ቅድመ አንደኛ ደረጃ ማመልከቻ.pdf3.80 MB
b
Show all...
https://aa.ministry.et/#/result በመግባትና የተማሪውን Registration Number እና ስሙን በማስገባት ውጤት ማየት ይቻላል።
Show all...
የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። (ሀምሌ 5/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ውጤቱ ዙሪያ ውይይት በማድረግ የማለፊያ ነጥቡን ይፋ አድርገዋል። በዚሁ መሰረት የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ደግሞ 45 እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል። የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ተግባር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ገልጸው በቀጣይ ጥቂት ቀናት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በተመሳሳይ ይፋ የሚደረግ መሆኑን አስገንዝበዋል። በ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219 በመንግስትና በግል ትምህርት ቤቶች በቀን እና በማታ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ ተማሪዎች መካከል 67,903 የሚሆኑት ማለትም 78.9% ያህሉ 50% እና በላይ ማምጣታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ አስታውቀዋል። ተማሪዎች ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን መለያ ቁጥርና ስም በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡ https://aa.ministry.et/#/result
Show all...
የኦን ላይን የተማሪዎች ምዝገባ ሲሆን ለመመዝገብ 1. ፎልደሩን መክፈት 2. በሚከፈተውን XL የምታስመዘግቡበትን ት/ቤት መምረጥ 3. ከት/ቤቱ ፊትለፊት የሚገኘውን URL መንካትና መክፈት 4. onlin admission የሚለውን መክፈት 5. የሚጠየቁትን መጠይቆች በተገቢው መልኩና ካለምንም የዓ.ም መዛነፍ መሙላት 6. ፎቶዎችን በተባለው መጠን ማስገባት 7. መጨረሻ ሲጠናቀቅ Apply 8. ሲጠናቀቅ ሴቭ ማድረግና ተራ ቁጥር መያዝ
Show all...
Shared by One Read - an all-in-one file viewer: https://st.simplehealth.ltd/uAJjyu
Show all...
AAEB and Schools Website address.xlsx0.53 KB
Repost from N/a
E-School Student Registration Manual for Student- AMH.pdf8.83 KB
Repost from N/a
የኬጂ 3 ደረጃ 2 ሰርተፍኬት ስለመጣ ያልወሰዳችሁ ት/ቤቶች ብቻ መጥታችሁ ውሠዱ።
Show all...
ቀን 27/10/2016 ዓ/ም አስቸኳይ ማስታወቂያ ከላይ ሥም ዝርራችሁ የወጣው በ2016 ከደብረ ብርሃን እና ከአሰላ መምህራን ኮሌጅ በቅድመ መደበኛ በሰመር እና በውኬንድ በመንግስት ወጭ ተምራችሁ የተመረቃችሁ መምህራን በቀን 28/10/2016 ዓ/ም በ8፡00 (ሰዓት) ላይ አራዳ ክፍለ ከተማ ትልቁ አዳራሽ በመገኘት የመግቢያ እና ለምረቃ የሚሆኑ ግብዓቶች እንዲትረከቡ እናሳስባለን፡፡ 👉ማሳሰቢያ :- ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ያስፈልጋል፡፡ #ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት
Show all...
mogzit metemriya.docx0.40 KB
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.