ኮሌጅ አዳማ እግር ኳስ ማሰልጠኛ 🇪🇹
Open in Telegram
1 143
Subscribers
No data24 hours
+117 days
+2230 days
Posts Archive
+9
✅ ዛሬ ቅዳሜ ወደ አዲስ አበባ አቅንተን ጥሩ ጊዜን አሳልፈን ተመልሰናል። ከ 10 አመት በታች በሁለት የተጫወትን ሲሆን በአንዱ አቻ ስንወጣ በአንዱ ተሸንፈናል ። ከ15 አመት በታች ማሸነፍ ችለናል ።
+2
✅ ከ10 አመት በታች እና ከ15 አመት በታች በሙሉ የፊታችን ቅዳሜ አዲስ አበበ ላይ የወዳጂነት ጫዋታ ስለተዘጋጀ ዛሬ እሮብ ከ10 አመት በታች በሙሉ ልምምድ እንድመጡ።
+9
✅ በኮሌጅ አዳማ ክረምቱን ሙሉ ሲካሄድ የነበረው የታዳጊዎች የእግር ኳስ የውስጥ ውድድር እሁድ እለት በደማቅ ፕሮግራም ተጠናቋል። የውድድሩም አሸናፊዎች የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆነዋል ። አዳማ ከተማ ሊግ ላይ ጥሩ ውጤት ያመጡት ከ17 አመት በታች የእውቅና የምስጋና ሰርተፍኬት ተበርክቶላችዋል ። በኮሌጅ አዳማ ሰልጥነው በተለያዩ ዩኒቨርስቲ የሚገኙ ተማሪዎች የእውቅና የምስጋና ሰርተፍኬት እና የማሊያ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል ። በኮሌጅ አዳማ ሰልጥነው በአሁን ሰዓት በተለያዪ ክለቦች እየተጫወቱ ያሉ ተጫዋቾችን የእውቅና የምስጋና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል ። በኮሌጅ አዳማ እየሰለጠኑ ላሉ በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት እና ሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ። እንዲሁም ለማሰልጠኛው አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ስጦታ ተበርክቶላቸዋል ።
+9
✅ በኮሌጅ አዳማ ክረምቱን ሙሉ ሲካሄድ የነበረው የታዳጊዎች የእግር ኳስ የውስጥ ውድድር እሁድ እለት በደማቅ ፕሮግራም ተጠናቋል። የውድድሩም አሸናፊዎች የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆነዋል ። አዳማ ከተማ ሊግ ላይ ጥሩ ውጤት ያመጡት ከ17 አመት በታች የእውቅና የምስጋና ሰርተፍኬት ተበርክቶላችዋል ። በኮሌጅ አዳማ ሰልጥነው በተለያዩ ዩኒቨርስቲ የሚገኙ ተማሪዎች የእውቅና የምስጋና ሰርተፍኬት እና የማሊያ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል ። በኮሌጅ አዳማ ሰልጥነው በአሁን ሰዓት በተለያዪ ክለቦች እየተጫወቱ ያሉ ተጫዋቾችን የእውቅና የምስጋና
✅ ከ17 አመት በታች ኮሌጅ አዳማ ጥሩ ውጤት በማምጣቱ በአሰልጣኝ ብሩክ አለማየሁ አማካኝነት የምሳ ተደርጎላችዋል ።
✅ ለኮሌጅ አዳማ ሰልጣኝ ወላጆች የዛሬው እሁድ ፕሮግራም መግቢያ በር መኪያ የያዘ ወላጅ በእስታዲየም በር በኩል መግቢያ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን ደ
+4
✅ የኢትዮጵያ ከ 17 ዓመት በታች ሻምፒዮና
ውጤት
ቅዱስ ጊዮርጊስ 4 - 1 ኮሌጅ አዳማ
✅ የጎሉ ባለቤት
ያብስራ ቡዛአየሁ
🏟 አዳማ አበበ ቢቂላ እስታዲየም
