213
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
Загрузка данных...
Похожие каналы
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
август '24
август '240
в 0 каналах
июль '24
+7
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+3
в 0 каналах
Get PRO
май '24
+2
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+2
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+4
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+215
в 0 каналах
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 06 августа | 0 | |||
| 05 августа | 0 | |||
| 04 августа | 0 | |||
| 03 августа | 0 | |||
| 02 августа | 0 | |||
| 01 августа | 0 |
Посты канала
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡
(ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
| 2 | Нет текста... | 341 |
| 3 | Нет текста... | 470 |
| 4 | Нет текста... | 454 |
| 5 | Нет текста... | 424 |
| 6 | Нет текста... | 383 |
| 7 | Нет текста... | 357 |
| 8 | Нет текста... | 330 |
| 9 | Нет текста... | 347 |
| 10 | Нет текста... | 266 |
| 11 | Нет текста... | 247 |
| 12 | የሳምንቱ ኮከብ ተማሪዎች | 241 |
| 13 | #ሞክሼ ፊደላት
☆ ሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው።
☆ በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከፀ ፊደሎችን በድምፅ አወጣጥ ይለዩአቸው ነበር።
☆ እኝህ ፊደላት በቁጥር ፱ (9)ሲሆኑ ሀ ፣ ሐ ፣ ኀ ፣ ሠ ፣ ሰ ፣ አ ፣ ዐ ፣ ጸ ፣ ፀ ናቸው።
☆ ሀ➡ሃሌታው "ሀ" ይባላል።
○ ሃሌ ሉያ ብለን ስጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ስለሆነ ሃሌታው "ሀ" ተብሏል።
☆ ሐ➡ሐመሩ "ሐ" ይባላል።
○ ሐመር ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው በዚህ ፊደል ስለሆነ ነው።
☆ ኀ➡ብዙኀን "ኀ" ይባላል
○ ብዙህ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው።
☆ አ➡አልፋው "አ" ይባላል፡፡
○ አልፋ ኦሜጋ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
☆ ዐ➡ዓይኑ "ዐ" ይባላል።
○ ዓይኑ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
☆ ሠ➡ንጉሡ "ሠ" ይባላል።
○ ንጉሥ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆ ነው
☆ ሰ➡እሳቱ "ሰ" ይባላል።
○ እሳት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው።
☆ ጸ➡ ጸሎቱ "ጸ" ይባላል።
○ ጸሎት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆነ ነው።
☆ ፀ➡ፀሐዩ "ፀ" ይባላል።
○ ፀሐይ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው።
እነዚህ ሞክሼ ፊደላት አንዱ በአንዱ ቦታ መግባት የለበትም ምክንያቱም የትርጉም ለውጥ ያመጣሉ።
ለምሳሌ:-
✍ ሠረቀ = ወጣ
ሰረቀ =ሰረቀ
✍ አመት= አገልጋይ
ዓመት= ዘመን
✍ ሰዓለ= ስዕል ሳለ
ሰአለ= ለመነ
✍ መሀረ= አስተማረ
መሐረ= ይቅር አለ
✍ ኀለየ= አመሰገነ
ሐለየ= አሰበ
✅ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/dam76
via👉👉ewentesfa | 319 |
| 14 | Нет текста... | 308 |
| 15 | Нет текста... | 301 |
| 16 | Нет текста... | 300 |
| 17 | Нет текста... | 283 |
| 18 | Нет текста... | 292 |
| 19 | Нет текста... | 249 |
| 20 | Нет текста... | 232 |
