ru
Feedback
Mark Vision Academy kg

Mark Vision Academy kg

Открыть в Telegram
213
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
август '24
август '240
в 0 каналах
июль '24
+7
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+3
в 0 каналах
Get PRO
май '24
+2
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+2
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+4
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+215
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
06 августа0
05 августа0
04 августа0
03 августа0
02 августа0
01 августа0
Посты канала
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እና
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

2
Нет текста...
341
3
Нет текста...
470
4
Нет текста...
454
5
Нет текста...
424
6
Нет текста...
383
7
Нет текста...
357
8
Нет текста...
330
9
Нет текста...
347
10
Нет текста...
266
11
Нет текста...
247
12
የሳምንቱ ኮከብ ተማሪዎች
241
13
#ሞክሼ ፊደላት ☆ ሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው። ☆ በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከፀ ፊደሎችን
#ሞክሼ ፊደላት ☆ ሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው። ☆ በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከፀ ፊደሎችን በድምፅ አወጣጥ ይለዩአቸው ነበር። ☆ እኝህ ፊደላት በቁጥር ፱ (9)ሲሆኑ ሀ ፣ ሐ ፣ ኀ ፣ ሠ ፣ ሰ ፣ አ ፣ ዐ ፣ ጸ ፣ ፀ ናቸው። ☆ ሀ➡ሃሌታው "ሀ" ይባላል። ○ ሃሌ ሉያ ብለን ስጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ስለሆነ ሃሌታው "ሀ" ተብሏል። ☆ ሐ➡ሐመሩ "ሐ" ይባላል። ○ ሐመር ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው በዚህ ፊደል ስለሆነ ነው። ☆ ኀ➡ብዙኀን "ኀ" ይባላል ○ ብዙህ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው። ☆ አ➡አልፋው "አ" ይባላል፡፡ ○ አልፋ ኦሜጋ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው። ☆ ዐ➡ዓይኑ "ዐ" ይባላል። ○ ዓይኑ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው። ☆ ሠ➡ንጉሡ "ሠ" ይባላል። ○ ንጉሥ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆ ነው ☆ ሰ➡እሳቱ "ሰ" ይባላል። ○ እሳት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው። ☆ ጸ➡ ጸሎቱ "ጸ" ይባላል። ○ ጸሎት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆነ ነው። ☆ ፀ➡ፀሐዩ "ፀ" ይባላል። ○ ፀሐይ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው። እነዚህ ሞክሼ ፊደላት አንዱ በአንዱ ቦታ መግባት የለበትም ምክንያቱም የትርጉም ለውጥ ያመጣሉ። ለምሳሌ:- ✍ ሠረቀ = ወጣ       ሰረቀ =ሰረቀ ✍ አመት= አገልጋይ      ዓመት= ዘመን ✍ ሰዓለ= ስዕል ሳለ      ሰአለ= ለመነ ✍ መሀረ= አስተማረ      መሐረ= ይቅር አለ ✍ ኀለየ= አመሰገነ      ሐለየ= አሰበ ✅ቻናላችን 👇👇👇 https://t.me/dam76  via👉👉ewentesfa
319
14
Нет текста...
308
15
Нет текста...
301
16
Нет текста...
300
17
Нет текста...
283
18
Нет текста...
292
19
Нет текста...
249
20
Нет текста...
232