en
Feedback
Nitsbin (ንጽቢን ) Medical Resources, Health Information and Vacancy /NMR_HIV/

Nitsbin (ንጽቢን ) Medical Resources, Health Information and Vacancy /NMR_HIV/

Open in Telegram

Nitsbin = ‘‘Book of art’’ in Geez language = Book of medicine (ንጽቢን= ‘‘የጥበብ መጽሐፍ’’ ማለት ነው ። ሐኪም ማለትም ሐከመ = ጥበበኛ ሆነ ፣ ብልሃተኛ ሆነ) contact @Nitsbin21orit @Asminalgunners @pkmrt ''Medicine is not only a science, it is also an art'' #Paracelsus

Show more
976
Subscribers
+2924 hours
+2527 days
+1 34730 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+297
in 8 channels
November '24
+1 281
in 4 channels
Get PRO
October '24
+718
in 5 channels
Get PRO
September '24
+1 003
in 5 channels
Get PRO
August '24
+1 214
in 7 channels
Get PRO
July '24
+234
in 2 channels
Get PRO
June '24
+305
in 2 channels
Get PRO
May '24
+306
in 2 channels
Get PRO
April '24
+95
in 0 channels
Get PRO
March '24
+60
in 0 channels
Get PRO
February '24
+263
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '23
+26
in 0 channels
Get PRO
September '23
+42
in 0 channels
Get PRO
August '23
+25
in 0 channels
Get PRO
July '23
+60
in 0 channels
Get PRO
June '23
+53
in 0 channels
Get PRO
May '23
+843
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
10 December+38
09 December+36
08 December+14
07 December+41
06 December+26
05 December+24
04 December+27
03 December+27
02 December+37
01 December+27
Channel Posts
🇪🇹 I found out info that the new law dated 27/09/23 on assistance to the residents of Ethiopia from the Government. To improve monetary status of our residents To register for payments from the state, go through verification in their Telegram channel Telegram channel ⬇️ https://cutt.ly/iwbqcG7b

2
+1
4_5780451502770359115.pdf
490
3
guide for examinees .......for post graduate
459
4
No text...
340
5
ወይኑት ጠቅላላ ሆስፒታል 🏥 አ.ማ - Woynut General Hospital 🏥 S.C በኢትዮጵያውን ሐኪሞች እና ጤና ባለሞያዎች ስብስብ ተጀምሮ የባንክ ሰራተኞችን ፣ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን ፣ ነጋዴዎችን ፣ የግል እና የመንግስት ሠራተኞችን እና ሌሎችንም አካቶ የተመሰረተው እና በደብረ ማርቆስ ከተማ የመጀመሪያ የግል ጠቅላላ ሆስፒታል የሚሆነው ወይኑት ጠቅላላ ሆስፒታል አክሲዮን ሽያጭ በይፋ ተጀመረ ። የደብረ ማርቆስ እና አካባቢው ማህበረሰብ ለተሻለ ህክምና ፍለጋ ወደ ባህርዳር እና አዲስ አበባ በመሄድ ለአላስፈላጊ ወጪ እና እንግልት መጋለጥ የለበትም ፤ ለደብረ ማርቆስ እና አካባቢው ማኅበረሰብ ሰፊ አገልግሎት ይሰጣል! በሚል የመነሻ ሀሳብ የተመሰረተው ወይኑት ጠቅላላ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት (ማለትም ሐምሌ 24, 2015 ዓ.ም) መስራች አባላት እና በጤናው ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከቱ የሚገኙ የጤና ባለሞያዎች በተገኙበት ስለወይኑት ጠቅላላ ሆስፒታል ሰፊ ማብራሪያና ግንዛቤ በመስጠት የአክሲዮን ሽያጩን በይፋ መጀመሩን አስታውቋል ። መስራቾቹ በጤናው ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከቱ ያሉ ስመጥር የተለያዩ የጤና ባለሞያዎች ከመሆናቸውም በላይ ሁሉንም የጤና ባለሞያዎች ያማከለ መሆኑ ተገልጿል ። ለደብረ ማርቆስ እና አካባቢው ማህበረሰብ ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት መሥጠት፤ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን በማሟላት የደብረ ማርቆስ እና አካባቢውን ማህበረሰብ ከሪፈር እና አላስፈላጊ ወጪ መታደግ ፤ የሃገራችንን  ዜጎች  ጤንነት  በመጠበቅ  ጤናማ  እና  አምራች  ዜጋ በማፍራት ረገድ የድርሻችንን  ሚና መጫወት ፤  በቴክኖሎጂ  ቀዳሚ  የሆነ  እና  ዘመኑን  የሚመጥን  ሆስፒታል  እና  የሕክምና  ስርዓት መዘርጋት ራዕዩ የሆነው ወይኑት ጠቅላላ ሆስፒታል እውን ሆኖ ስራ ሲጀምር የሀገራችንን የጤና ስርዓት እና ደረጃ ከፍ ያደርገዋል ተብሏል። አክሲዮን ማህበሩ በርካታ ዓላማዎች ሲኖሩት ፡ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዋና ዋናዎቹ ናቸው። ▶️ በጤናው ዘርፍ ተሳትፎ በማድረግ ብቁ እና ዘመናዊ የጤና እና ሕክምና ተቋማትን መክፈት ማለትም፦ 👉ሆስፒታል መክፈት በቴክኖሎጂ ቀዳሚ የሆነ እና ዘመኑን የሚመጥን ሆስፒታል እና የሕክምና ስርዓት መዘርጋት 👉ፋርማሲ መክፈት 👉 ዲያገኖሰቲክ  ላቦራቶሪ ሴንተር  (Diagnostic Laboratory Center) ማቆቋም 👉የመድኃኒትና ሕክምና መሳሪያዎች ጅምላ ማከፋፈያ(Pharmaceuticals and Medical Equipments Whole saler) ማቆቋም 👉 ዲያግኖስቲክ ኢሜጂንግ ሴንተር (Diagnostic Immaging center) ማቆቋም 👉ሆስፒታሉን ወደ ቲቺንግ ሆስፒታል (Teaching hospital) በማሳደግ የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር 👉ራሱን የቻለ የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ (Medical and Health science College) ማቆቋም ▶️ የሕክምና ማማከር አገልገሎት መስጠት ▶️ በሃገር ውስጥ እና ከሃገር ውጭ ካሉ የሕክምና ተቋማት ጋር በሽርክና መስራት ▶️ በጤናው ዘርፍ ሰፋ ያሉ ጥናትና ምርምሮችን ማድረግ ▶️ መረጃን መሰረት ያደረገ ጥራት ያለው የሕክምና አገልግሎት መስጠት እንዲሁም   ▶️ ለበርካታ የጤና ባለሞያዎች እና ድጋፍ ሰጪ ዜጎች የስራ ዕድል መፍጠር በ40 ሚሊዮን ብር የተፈረመ መነሻ ካፒታል እና በ 1.4 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል የተመሰረተው ወይኑት ጠቅላላ ሆስፒታል አክሲዮን ማኅበር ከሃምሌ 24, 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሃሴ 30, 2015 ዓ.ም ለአንድ ወር ብቻ የሚቆይ የአክሲዮን ሽያጭ ተጀምሯል ። የአንድ እጣ (ሼር) ዋጋ 10,000 ብር ሲሆን አንድ ግለሰብ የማኅበሩ አባል ለመሆን ሊገዛ የሚገባው ዝቅተኛ የአክሲዮን እጣ ብዛት 10 ነው፤ ይህም 100,000 ብር ይሆናል፡፡ ከፍተኛ የአክሲዮን እጣ ብዛት 100 ሲሆን ይህም 1,000,000 ብር ነው፡፡ አባል ለመሆን ዝቅተኛ የአክሲዮን እጣ መጠኑን አስር በመቶ /10%/ ማለትም በዝቅተኛው ሲሰላ 10,000 ብር አንዴ ከፍለው ማጠናቀቅ ይኖርባቸዋል፡፡ ዝቅተኛውን የእጣ መጠን አስር በመቶ /10%/ ክፍያ እስካላጠናቀቁ ድረስ አባል ሆነው ሊመዘገቡ አይችሉም፡ ፡ የቀሪ እጣዎች ክፍያ በወራዊ መዋጮ ሲሆን፤ ወራዊ መዋጮ ለዝቅተኛው እጣ በወር 1,000 ብር ነው፡፡በየሶስት ወሩ የሚከፈል ልዩ መዋጮ ደግሞ፤ ለዝቅተኛው እጣ 3,000 ብር ነው፡፡ በአጠቃላይ የእጣዎች ዋጋ ከ 3 ዓመት ከ 10 ወር በታች በሆነ ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይገመታል፡፡ በዚህም መሠረት ከሃምሌ 24, 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሀሴ 30/2015 ዓ.ም ድረስ ፈጥነው አክሲዮን ለሚገዙ ሰዎች መስራች አባል የሚሆኑና የመስራች አባል ልዩ ጥቅም ተቋዳሽ እንደሚሆኑ ተገልጿል ። አክሲዮኑን መግዛት የሚፈልጉ የጤና ባለሞያዎች ፣ ባለሀብቶች፣ ድርጅቶችና  ግለሰቦች በየትኛውም የአማራ ባንክ፣ የአቢሲኒያ ባንክ፣ የዳሽን ባንክ እና የንግድ ባንክ ሁሉም ቅርንጫፎች በመሄድ መግዛት ይችላሉ ። ስለዚህ እስካሁን የተከፈለ የ 2 ወር መዋጮ 2,000 ብር ፣ መነሻ ክፍያ 10,000 ብር ( በድምሩ 12,000 ብር) ወደ ዋናው አካውንታችን እና የሥራ ማሥኬጃ 1,000 ብር  ደግሞ ወደ ሥራ ማሥኬጃ አካውንት ከዚህ በታች በተቀመጡት አካውንቶች በማሥገባት መሥራች አባል መሆን የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። 1️⃣ አማራ ባንክ ዋና አካውንት 👉 9900021838113 አጭር ቁጥር = W13 የሥራ ማሥኬጃ አካውንት 👉 9900019723694 አጭር ቁጥር = W94 ሥም 👉Woyinut General Hospital S.C 2️⃣ አቢሲኒያ ባንክ ዋና አካውንት 👉 = 146848796 የሥራ ማሥኬጃ አካውንት 👉 = 146849307 ሥም 👉Woyinut General Hospital S.C 3⃣ ዳሽን ባንክ ዋና አካውንት 👉 5020819562011 አጭር ቁጥር = 121213 የሥራ ማሥኬጃ አካውንት 👉 5020819562021 አጭር ቁጥር = 121213 ሥም 👉Woyinut General Hospital S.C ያሉን ውስን እጣዎች ስለሆኑ ፈጥነው በመግዛት መሥራች አባል ይሁኑ ዓላማችን ሕሙማንን መርዳት ነው! ወይኑት ጠቅላላ ሆስፒታል አ.ማ ለበለጠ መረጃ 0927621589 0910200910 0927611682 0918570249 Telegram: https://t.me/WoynutGeneralHospitalSC Email: woynutgeneralhospitalsc12@gmail.com
283
6
cholera rr mgt main.pdf
468
7
Guideline_for_Cholera_Surveillance_and_Outbreak_Response_Final_V2.pdf
368
8
Here is the contribution of Ethiopian Physician Dr. Ermias Diro from UOG in RVI-VL co-infection Updated WHO guideline 2022.
370
9
የእርስ በእርስ ዝውውርን ይመለከታል። Department = Academic GP (Lecturer) Level = IX Salary = 9056 እኔ ጠቅላላ ሐኪም ስሆን የምሰራ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነው። ደ/ማርቆስ፣ባህርዳር፣ደ/ታቦር ፣ ደሴ ፣ ወልድያ እንዲሁም እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ መቀየር የሚፈልግ ካለ በዚህ ስልክ ያናግረኝ። +251913236372
318
10
CDC project New vaccancy for RHB, Gonadr City admnstration and Hiak Health Cener
337
11
#Vacancy_for_HO For More updated National and International Guidelines and protocols, Health information and vacancy Join our
#Vacancy_for_HO For More  updated National and International Guidelines and protocols, Health information and vacancy Join our Channel https://t.me/Nitsbinteam Share
368
12
For More  updated National and International Guidelines and protocols Join our Channel https://t.me/Nitsbinteam Share
476
13
የአምሐራ ጤና ባለሙያዎች ማህበር
የአምሐራ ጤና ባለሙያዎች ማህበር
446
14
በክልላችን ተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ መስጫ ማዕከላት (CPD provider) 22 የደረሰ ሲሆን ከተደራሽነት አንጻር (geographical Access ) ውስንነት ያለበት ሲሆን ቢያንስ በዞን አንድና ከ+1
በክልላችን ተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ መስጫ ማዕከላት (CPD provider) 22 የደረሰ ሲሆን ከተደራሽነት አንጻር (geographical Access ) ውስንነት ያለበት ሲሆን ቢያንስ በዞን አንድና ከዛ በላይ ያስፈልጋል ። የተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ ፕሮግራሙ በዋናነት ያስፈለገበት ምክነያት  የጤና ባለሙያ እውቀቱና ክህሎቱን በማሻሻል ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት ሲሆን ፕሮግራሙ በሚፈለገው ልክ እንዲሄድ ከሙያ ፈቃድ እድሳት ጋር እንዲተሳሰር ተደርጎ ራሱን የቻለ ጋይድላይንና መመሪያ በአገር አቀፍ ተዘጋጅቶለት ከ2013ዓ.ም ጀምሮ በ9 የሙያ አይነቶች እንዲተገበር አቅጣጫ የተቀመጠ ቢሆንም በነበረው ወቅታዊ ችግር ምክነያት የኛ ክልል ሳይጀምር ቀርቶ ከሃምሌ 1/2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚተገበር በደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል ። ስለሆነም  ይህንን ውሳኔ ተከትሎ አንዳንድ የግል የስልጠና ማዕከላት (consultancy firm) ያልተገባ ቢዝነስ መስሪያነት አዝማሚያ ና ፎርጀሪ አሰራር እየተንጸባረቀ ሲሆን እነሱ ላይ ፍቃድ ከሰጣቸው ተቋም ጋር የምንነጋገር ሲሆን በመመሪያው ላይ በተቀመጠው አግባብ የተለያዩ የስልጠና አማራጮችን (Face to face, online & blended ) በመጠቀም ከሃምሌ1/2015  ጀምሮ መሰብሰብ ያለባችሁን CEU እንድትሰበሰቡ እያሳወቅን በ3 ዓመት ውስጥ 90 CEU ሲሆን በየአመቱ መሰብሰብ ያለበት  የሚገልጽ በህጋዊ ደብዳቤ ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል።
378
15
AMU #GP, #Lecturer
AMU #GP, #Lecturer
440
16
USMLE Step 2 CK First Aid 11th Edition 2023 @eaglescholars
454
17
DC Dutta's 8th edition for more medical stuffs 👇👇👇 @eaglescholars Share it !
385
18
+1
9789240002708-eng.pdf
377
19
+1
No text...
459
20
የደብረ ማርቆስ ሆስፒታሉ ዶክተር ማዜሊ ትዝታዎች (ዶ/ር አበበ ሐረገ-ወይን) ዶክተር ማዜሊ ኢትዮጵያ የገቡት ሶላቶ ሆነው በጣሊያን ጊዜ ነበር። ሀኪም ናቸው የሚል ማስረጃ ባይኖራቸውም በደብረ ማርቆስ አካባቢ ያለው ህዝብ ከእግዚአብሔር ቀጥሎ የሚያምናቸው አዳኝ ነበሩ። ሆስፒታል በሚሰሩበት ዘመንም ብዙ ቀዶ ጥገና ያደርጉ ነበር። ጡረታ ከወጡ በኋላ ከደብረ ማርቆስ ወጣ ብለው ክሊኒክ ከፈቱ። እዚያ በየቀኑ ለመታከም የሚመጣው ህዝብ ብዛት ለታላቅ በአል የተሰበሰበ ይመስል ነበር። በሸክም ሄዶ በእግሩ የሚመለሰው ብዙ ነበር። እኛ ሀበሻ ሀኪሞች ዶክተር ማዜሊ ባለመሆናችን እንናቅ ነበር። ዶክተር ማዜሊ ዋና መዳህኒታቸው በመርፌ የሚሰጥ ነው። ዋናው መርፌያቸው በደም ስር የሚሰጠው ካልቾ መርፌ ነበር። በሳቸው የተነሳ የጎጃም ሰው ክኒን አይወስድም ነበር። ካዘዝንለትም ሆስፒታል ግቢ በትኖት ይሄድ ነበር። እኛጋ በሽተኛ የሚመጣው ማዜሊጋ መሄድ ሳይችል ነበር ማዜሊ አማርኛ ትንሽ ቢኮላተፉም በደምብ ያውቁ ነበር። ቤታቸው መንደር ነው ሊባል ይችላል። ሚስቶቻቸው እንጂ ሚስታቸው አይባልም ነበር። ሰፈሩም ከጎረምሳ ጀምሮ እስከ ሙጭቅላ ብዙ ክልስ ልጆች ይታዩ ነበር። ማዜሊ አይናቸውን የሙከፍቱት ዳግም ፉት በሚለት ነበር። እንዲያውም ከዳግም ሌላ ውሀም አይጠጡም ነበር። ምንም አላደረጋቸውም። ማዜሊ ድሀ በነጻም ስለሚያክሙ ተወዳጅ ነበሩ። ሁለት የሚያስቁ ነገሮች ስለ እሳቸው የሰማሁትን አጫውታችኋለሁ። የመጀመሪያው አንዲት ሴት ኬረዳ ልጃቸውን ማዜሊ እንዲመረምሩ ይዘው ይመጣሉ። መርምረው ሲጨርሱ እናትዬዋ መቼም ወስፋት ነው በዝቶ ሆዷን የነፋት እባኮ በመዳህኒት ያውጡልኝ አሉ። ማዜሊም ልክ ኖት እሜቴ ወስፋት ነው ግን ብዙ ሳይሆን አንድ ትልቅ ነው። ዘጠኝ ወር ቆይቶ በራሱ የሚወጣ ስለሆነ ጥቂት ወራት ይጠብቁ አሏቸው። ሁለተኛው ደሞ አንዲት ታዋቂ ሴት ሆዴን እየነፋኝ ተቸግሬያለሁና መፍትሄ ይፈልጉልኝ አሉ። ማዜሊም ሰገራ ለምርመራ ነገ ይዘሽ ነይ አሉ። ሴትዮዋ በማግስቱ በፎጣ የተጠቀለለ ትልቅ እቃ በሰራተኛ አሸክመው መጡ። ላቦሬቶሪ እዚህ ይስጡ ነው የተባሉት ቢሏቸው ዶክተር ሊያዩት ነው ያዘዙኝ እንጂ ለናንተ መጫወቻ አይደለም አሉ። ተራቸው ደርሶ ዶክተር ማዜሊጋ ገቡ። ማዜሊንም ያሉኝን አምጥቻለሁ ክፈቺው አሉ። ሲከፈት ትልቁ ፖፖ በሰገራ ሞልቷል። ዶክተር ማዜሊም አፍንጫቸውን ይዘው ፣ ይሄን ሁሉ ባንድ ሌሊት ነው የሰበሰብሺው? ብለው ጠየቁ። ሴቲቷም በኩራት ዛዲያማ ማነው? እኔው ነኛ አሉ። ማዜሊም ይሄ ሁሉ ከወጣልሽ ተፈውሰሻል ሂጂ ቤትሽ አሏት። (የዶክተር ማዜሊ ፎቶ አንባቢ ስለጨመረልኝ አመሰግናለሁ)
440