en
Feedback
Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን»

Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን»

Open in Telegram

هدفنا الذب عن السنة ይህ ቻናል የአቡ አብዱረህማን አብዱል ቃድር ሀሰን ደርሶች ሙሓደራዎች እና ጠቃሚ የሆኑ ፈዋኢዶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው ይቀላቀሉ https://t.me/abuabdurahmen

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን»

Channel Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን» (@abuabdurahmen) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 139 subscribers, ranking 5 292 in the Religion & Spirituality category and 2 100 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 139 subscribers.

According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 969 over the last 30 days and by 22 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 9.24%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.95% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 490 views. Within the first day, a publication typically gains 960 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
  • Thematic interests: Content is focused on key topics such as شَيخ, جُزء, عَلَم, تَفسِير, دُكتُور.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
هدفنا الذب عن السنة ይህ ቻናል የአቡ አብዱረህማን አብዱል ቃድር ሀሰን ደርሶች ሙሓደራዎች እና ጠቃሚ የሆኑ ፈዋኢዶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው ይቀላቀሉ https://t.me/abuabdurahmen

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

16 139
Subscribers
+2224 hours
+2247 days
+96930 days
Posts Archive
♦️| ሸይኽ ዐብዱል-ሐሚድ ኢኽዋን ነበሩን⁉️ ✍ ኡስታዝ ዐብዱል-ቃዲር አዳማ -ሐፊዞሁ'ሏህ- || #የመገናኛው_ግሩፕ፦ t.me/Multeqa_Ahlissuneh t.me/Multeqa_Ahlissuneh

‏وصيّة شيخـنا ابنُ عُثيمين -رحمه الله. "أوصي نفسي وإيّاكم أن نسأل الله دائمًا الثبات على الإيمان وأن تخافوا؛ لأن تحت أرجلكم مزالق فإذا لم يثبتكم الله عز وجل وقعتم في الهلاك". [الشرح الممتع(٣٨٨/٥

الحب في الله والبغض في الله من أوثق عرى الإيمان. يقول شيخ الإسلام ابن تيمية - رحمه الله -: "مَن أحب إنسانًا لكونه يعطيه، فما أحب إلا العطاء، ومَن قال: إنه يحب من يعطيه لله، فهذا كذب، ومحال، وزور من القول، وكذلك مَن أحب إنسانًا لكونه ينصره، إنما أحب النصر لا الناصر، وهذا كله من اتباع ما تهوَى الأنفس، فإنه لم يحب في الحقيقة إلا ما يصل إليه من جلب منفعة أو دفع مضرة، فهو إنما أحب تلك المنفعة ودفع المضرة، وليس هذا حبًّا لله ولا لذات المحبوب، وعلى هذا تجري عامة محبة الخلق بعضهم مع بعض، لا يثابون عليه في الآخرة ولا ينفعهم، بل ربما أدى هذا للنفاق والمداهنة، فكانوا في الآخرة من الأخلاَّء الذين بعضهم لبعض عدو إلا المتقين، وإنما ينفعهم في الآخرة الحب في الله ولله وحده، وأما من يرجو النفع والضر من شخص، ثم يزعم أنه يحبه لله، فهذا من دسائس النفوس ونفاق الأقوال" جامع الرسائل" (2/ 256).

እያንዳንዱ በግልጽ መናገር ምክር ነው ብለህ አታስብ ሸይኽ ረቢዕ አሏህ ይዘንላቸው እንዲህ ይላሉ ” فلا تظن أن كل تصريح نصيحة ، ولا كل سكوت غشاً للإسلام والمسلمين، والعاقل المنصف البصير: يُدرك متى يجب أو يجوز الكلام ، ومتى يجب أو يجوز السكوت” [ المجموع ( صـ ٩ /١٤٣) ] እያንዳንዱ በግልጽ መናገር ምክር ነው ብለህ አታስብ እንዲሁም እያንዳንዱ ዝምታ ለኢስላም እና ለሙስሊሞች ክህደት (ማታለል) ነው ብለህ አትገምት አስተዋይ ፍትሐዊ እና አርቆ አሳቢ የሆነ ሰው መቼ መናገር ግዴታ ወይም የሚፈቀድ እንደሆነ እና መቼ ዝም ማለት ግዴታ ወይም የሚፈቀድ እንደሆነ ይለያል» ​[አል-መጅሙዕ (ገጽ ٩ / ١٤٣)]

‏ قال العلامة المجاهد ربيع -رحمه اللّه- : ” فلا تظن أن كل تصريح نصيحة ، ولا كل سكوت غشاً للإسلام والمسلمين، والعاقل المنصف البصير: يُدرك متى يجب أو يجوز الكلام ، ومتى يجب أو يجوز السكوت” [ المجموع ( صـ ٩ /١٤٣) ]

الرَّدُّ عَلَى التَّكْفِيرِيِّ مُصْطَفَى عَبْدِ اللَّهِ أَبُو نِبْرَاسٍ .! ~ በሙስጦፋ አብደሏህ አቡ ኒብራስ ላይ የተሰጠ ምላሽ ! ➬ከተዳሰሱ ነጥቦች፦ ~ በሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ላይ የቀጠፈው ተብራርቷል ! ~ ኡዝር ቢል ጀህል የሚሰጡ 12 ኡለማዎች ተጠቅሰዋል ! 💺 በሸይኽ አቡዘር ሐሰን [አቡ ጦልሓ]            አሏህ ይጠብቃቸው, https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha/17621

♦️| አዲስ ሙሓደራ ከ"ملتقى" ቁ.023 ● ርእስ፦ ሸይኽ ዐብዱል-ሐሚድ በሚያውቋቸውና በማያውቋቸው ሰዎች መሃከል⁉️ 🎙ኡስታዝ ዐብዱል-ቃዲር አዳማ -ሐፊዞሁ'ሏህ- 🕌 በሰለፊዮች መገናኛ ግሩፕ የተደረገ ሙሓደራ! 🗓 ሐምሌ 3 - 2018 || የመገናኛው ግሩፕ፦ t.me/Multeqa_Ahlissuneh t.me/Multeqa_Ahlissuneh

​የሸይኽ ሙቅቢል ቢን ሃዲ አል-ዋዲዒ (ረሂመሁላህ) ለሴቶች የሰጡት ምክር ~ ​"ለእናንተ (ሴቶች) የምመክራችሁ ነገር ቢኖር፦ በእውቀት ፍለጋ ላይ ትጉ ጠቃሚ የሆኑ ኪታቦችን በማሰባሰብና በማጥናት ላይ ተጠመዱ በቤታችሁ ተቀምጣችሁ የአላህን ቃል (ቁርዓን) ብትሃፍዙ አል-ሉእሉኡ ወል-መርጃን (በቡኻሪና ሙስሊም የተስማሙባቸው ሐዲሶች ስብስብ)የሆነውን ብትሃፍዙ እንዲሁም 'ሪያዱ-ሷሊሒን'ን ብትሃፍዙ በናንተ ምን ችግር አለው ? ​እኛ በሴቶች መካከል ዳዕዋ የሚያደርጉ ሷሊሕ (ደጋግ) ሴቶች ያስፈልጉናል በሴቶች አማካኝነት ከባድ ሰፊ የሆነ መጥፎ  (ሸር) ወደ እኛው (ሙስሊሞች) ገብቷል የአላህ ጠላቶች ሴቶችን አታለሏት የውሸት ተስፋ ሰጧት አታለሏትም እስከዚያው ድረስ እስልምናን የምትንቅና ከእስልምና አስተምህሮ የምትጠላ እራሷን የምታጠራ(የምትሸሽ) እስክትሆን ድረስ አድርሰዋታል ። ​ስለዚህ በአላህ ዲን ላይ ጠንቅቀሽ ማወቅ ግድ ይልሻል ከዚያም የቻልሽውን ያህል ጠቃሚ ኪታቦችን ማሰራጨት ማስተማር አለብሽ ። ሲቀጥል ​ለሚታዘዙ (ሙልተዚማ ለሆኑ) ወጣት ሴቶች የምመክረው ነገር ቢኖር ፦ ሷሊሕ ከሆነ (ዲኑን ከያዘ) ወንድ ጋር ለመጋባት(ለመዘወጅ) ትጉ ምክንያቱም ዲኑን የያዘ በዲኑ ጠንቃቃ ቤተሰብን መገንባት የሚፈለግ ነገር ነው ። ነቢዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦ 'ሰው በጓደኛው ዲን ላይ ነው ። እንዲሁም እንዲህ ብለዋል ፦ የመልካም ጓደኛና የመጥፎ ጓደኛ ምሳሌ እንደ ሽቶ ሻጭና እንደ ብረት ቀጥቃጭ (ወናፍ አናፋ) ነው  ሽቶ ሻጩ አንዳኛ ሽቶ ሊሰጥህ ይችላል ወይም ከእርሱ ልትገዛ ትችላለህ  ወይም መልካም ሽታ ታገኛለህ የወናፍ አናፊው ግን ልብስህን ሊያቃጥል ይችላል ወይም መጥፎ ሽታ ታገኚበታለህ ። (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)"ምንጭ፦ጋራት አል-አሽሪጣ (١/ ٩٢-٩٣)ፈታዋ አል-መርአህ ለሸይኽ አል-ዋዲዒ፣ ገጽ ٦٦ join #telegram ቻናል https://t.me/abuabdurahmen

ሳምንዊ የቅዳሜ ደርስ ዛሬ አይኖርም

"አንቺ.. አዎን አንቺ! ከሃላል ውጪ ምንም አያምርብሽምና ልብሽን ጠብቂ

Repost from N/a
🔖 ልዩ የደዕዋ ፕሮግራም! — እነሆ ዛሬ ጁሙዓ ሐምሌ 3 - 2018 «በሰለፊዮች መገናኛ» ግሩፕ እንደ ወትሮው የደዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል!። 💺ተጋባዥ እንግዶቻችን፦ 🎙ኡስታዝ ዐብዱል-ቃዲር አዳ
🔖 ልዩ የደዕዋ ፕሮግራም! — እነሆ ዛሬ ጁሙዓ ሐምሌ 3 - 2018 «በሰለፊዮች መገናኛ» ግሩፕ እንደ ወትሮው የደዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል!።
💺ተጋባዥ እንግዶቻችን፦
🎙ኡስታዝ ዐብዱል-ቃዲር አዳማ -ሐፊዞሁ'ሏህ- ● ርእስ፦ ሸይኽ ዐብዱል-ሐሚድ በሚያውቋቸውና በማያውቋቸው ሰዎች መሃከል⁉️ ● ርእስ፦ የሐዲሥ አልቀበል ባዮች አደጋ! 🎙ኡስታዝ አብራር አወል ከአዲስአበባ -ሐፊዞሁ'ሏህ- || ግጥም ይኖረናል -ኢንሻአ'ሏህ-ሰዓት ፦ ከምሽቱ በኢትዮ 3:00 በሱዑዲያ 9:00 በኢማራት 10:00 አይለፋችሁ!። #የመገናኛውን_ግሩፕ_ተቀላቀሉ👇 https://t.me/Multeqa_Ahlissuneh https://t.me/Multeqa_Ahlissuneh

በድጋሚ የተለጠፈ ነው

ክፍል 03 በመጨረሻም ከሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያ ንግግር ጋር ሲቃኝ ፦ " *وَالِاعْتِبَارُ بِكَمَالِ النِّهَايَةِ لَا بِمَا جَرَى فِي الْبِدَايَةِ، وَالْأَعْمَالُ بِخَوَاتِيمِهَا، وَاَللَّهُ تَعَالَى خَلَقَ الْإِنْسَانَ وَأَخْرَجَهُ مِنْ بَطنِ أُمِّهِ لَا يَعْلَمُ شَيْئًا ثُمَّ عَلَّمَهُ فَنَقَلَهُ مِنْ حَالِ النَّقْصِ إلَى حَالِ الْكَمَالِ، فَلَا يَجُوزُ أَنْ يُعْتَبَرَ قَدْرُ الْإِنْسَانِ بِمَا وَقَعَ مِنْهُ قَبْلَ حَالِ الْكَمَالِ بَلْ الِاعْتِبَارُ بِحَالِ كَمَالِهِ ...، ግምት የሚሰጠው ለፍፃሜው ፍፁምነት እንጂ በመጀመሪያ ለሆነው ነገር አይደለም። ድርጊቶች የሚመዘኑት በፍጻሜያቸው ነው። ሁሉን ቻይ ጌታችን አላህ ሰውን ፈጥሮ ምንም ሳያውቅ ከእናቱ ማኅፀን አውጥቶታል ከዚያም አስተምሮ ከጉድለትነት ወደ ፍጹምነት ደረጃ አሻገረው። ስለዚህ የሰው ዋጋ ወደ ሙሉነት ከመድረሱ በፊት ባደረገው ነገር ሳይሆን በሙሉነት ደረጃው ነው መመዘን ያለበት ። وَمَا يَظُنُّهُ بَعْضُ النَّاسِ أَنَّهُ مَنْ وُلِدَ عَلَى الْإِسْلَامِ فَلَمْ يَكْفُرْ قَطُّ أَفْضَلُ مِمَّنْ كَانَ كَافِرًا فَأَسْلَمَ: لَيْسَ بِصَوَابِ؛ بَلْ الِاعْتِبَارُ بِالْعَاقِبَةِ، وَأَيُّهُمَا كَانَ أَتْقَى لِلَّهِ فِي عَاقِبَتِهِ كَانَ أَفْضَلَ؛ አንዳንድ ሰዎች በእስልምና የተወለደ እና መቼም ያልካደ ሰው ክዶ ከዚያም እስልምናን ከተቀበለ ሰው ይሻላል ብለው የሚያስቡት ትክክል አይደለም። ይልቁንም ግምት ውስጥ የሚገባው በፍጻሜው ላይ ሲሆን ከመካከላቸው የትኛውም መጨረሻው አሏህን ይበልጥ ፈሪ የሆነው የተሻለ ነው ። فَإِنَّهُ مِنْ الْمَعْلُومِ أَنَّ السَّابِقِينَ الْأَوَّلِينَ مِنْ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنْصَارِ الَّذِينَ آمَنُوا بِاَللَّهِ وَرَسُولِهِ بَعْدَ كُفْرِهِمْ هُمْ أَفْضَلُ مِمَّنْ وُلِدَ عَلَى الْإِسْلَامِ مِنْ أَوْلَادِهِمْ وَغَيْرِ أَوْلَادِهِمْ.* እንደሚታወቀው ከሙሃጅሮችና ከአንሷሮች መካከል የመጀመሪያዎቹ እነዚያ ከክህደታቸው በኋላ በአላህና በመልእክተኛው  ያመኑት ከልጆቻቸውና ከሌሎችም እስልምና ውስጥ ከተወለዱት የላቁ ናቸው። የሚከተለውን በሚገባ አስተንትን ምናልባት ልብህን አሏህ ያሽረው ይሆናል  ፦ *وَكَذَلِكَ مَنْ دَخَلَ مَعَ أَهْلِ الْبِدَعِ وَالْفُجُورِ، ثُمَّ بَيَّنَ اللَّهُ لَهُ الْحَقَّ وَتَابَ عَلَيْهِ تَوْبَةً نَصُوحًا وَرَزَقَهُ الْجِهَادَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ؛ فَقَدْ يَكُونُ بَيَانُهُ لِحَالِهِمْ وَهَجْرُهِ لِمَسَاوِيهم ، وَجِهَادُهُ لَهُمْ أَعْظَمَ مِنْ غَيْرِهِ؛ قَالَ نُعَيْمُ بْنُ حَمَّادٍ الخزاعي - وَكَانَ شَدِيدًا عَلَى الْجَهْمِيَّة -: "أَنَا شَدِيدٌ عَلَيْهِمْ؛ لِأَنِّي كُنْتُ مِنْهُمْ"* . እንደዚሁም የቢድዓና የብልግና ሰዎች ጋር የነበረ ሰው ከዛም አላህ እውነቱን ገልጦለት እውነተኛ ተውበት አድርጎ ተውበቱን የተቀበለው በአላህ መንገድ ጂሃድን የረዘቀዉ ። ስለ ሁኔታቸው የሚሰጠው ማብራሪያ እና ለክፋቶቻቸው መራቁ በነሱ ላይ የሚያደረገው ጂሃድ ከሌሎች የበለጠ ሊሆን ይችላል። ኑዓይም ኢብኑ ሀማድ አል-ኹዛኢ - በጀህሚያ ላይ በጣም ጠንካራ ነበርና - "እኔ ከነሱ ስለነርኩ በእነሱ ላይ ጨካኝ ነኝ" ይላል ። ( *يأبَى الفَتَى إلا اتِّباعَ الهوى*     *ومنهجُ الحقِّ له واضحُ* ) በመጨረሻም ይሄ ክሳቸው ልቅ ቢደረግ ሶሓቦችንም እንዳማያስተርፍ ግልጽ ነው አሏህ ድንበር ከማለፍ ይጠብቀን join #telegram ቻናል https://t.me/abuabdurahmen

~ ክፍል 02 ከመጀመሪያው የቀጠለ ክፍል 1ለማግኘት በሊንኩ ይግቡ https://t.me/abuabdurahmen/12741 2"ኛ ኢማም ኢብኑል ቀይም በሱፊያ ተታሎ ነበር ነገር ግን አላህ በሸይኽ አል-ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ አማካኝነት ከነሱ አዳነው እነሱን እና ሁሉንም የቢድዓ ባለቢቶችን በሀይለኛ ተዋግቶዋል። አንተ ዝም በል ሱፊይ ነበርክ አልተባለም ። 3ኛ", ሙሀመድ ሓሚድ ፈቂ በአዝሀር ጃሚኣ መንገድ ነበር የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ኪታብ ሰበብ ሆነለት 4ኛ ሙሐመድ ኸሊል ሀራስ እንደዛው በአዝሀሮች መንገድ ነበር የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ኪታብ ሰበብ ሆነለት አንድም ከኋላ መጥቶ አንተ ዝም በል ያለዉ የለም 5ኛ" ሸይኽ ረበዕ ረሂመሁሏ ምንም እንኳ ባስቀመጡት መስፈርት መሰረት ቢሆንም ከኢኽዋኖች ጋር ለተወሰነ ግዜ ቆይተዋል ከዛ በኋላ ትተዋቸዋል እኽዋን ግን አልነበሩም ። ሸይኽ ረበዕ ከእኽኖች ጋር እንደነበሩ እና የገቡበትን ምክንያት በወቀሳቸው አብዱረህማን አብዱል ኻሊቅ ላይ ረድ ባደረጉ ግዜ የሚከተለውን ብለዋል " أولاً : نعم كنت مع الإخوان المسلمين هذه المدة أو دونها أتدري لماذا ؟* *إنَّه لأجل إصلاحهم وتربيتهم على المنهج السلفي لا لأجل غرض دنيوي .* አንደኛ፡- አዎ፣ እኔ ይህን ጊዜ ወይም ከዚያ ያነሰ ጊዜ ከኢኽዋነል ሙስሊሚን ጋር ነበርኩ። ለምን እንደሆነ ታውቃለህ?* *እነሱን ለማስተካከል እና በሰለፊ መንሀጅ ለማሳደግ እንጂ ለማንም ዱንያዊ አላማ አልነበረም*። في كتابه ( *النَّصرُ العزيزُ* ) (ص ٢٠٦-٢٠٧) 2ኛ ከሸይኽ ረቢዕ መልስ በመጨረሻም እንዲህ ይላሉ ፦ *فإذن أكون قد دخلت فيهم لله وخرجت لله* *وأستغفر اللـه من ذنوبي وتقصيري في المدة التي قضيتها فيهم والتي حالت بيني وبين خدمة المنهج السلفي خدمة كاملة* " انتهى *በመካከላቸውም በርግጥ ለአላህ ስል ገባሁ ለአላህም ስል ከነሱ ወጣሁ።* *በነርሱም መካከል ባሳለፍኩት ጊዜ ለወንጀሎቼ እና ለጉድለቶቼ የአላህን ምህረት እጠይቃለሁ ይህም የሰለፊን መንሀጅ ሙሉ የሆነን ማገልገል እንዳላገለግል በመካከላችን የገባ ግዜ ነበር ። 3ኘ" ለአድናን አሮኦር ምላሽ በሰጡበት ፦ ربيع لم يكن إخوانياً قط، وإنما مشى معهم مدة بشرط أن يُخرِجوا أهل البدع من صفوفهم، وبشرط أن يربوا شبابهم على المنهج السلفي، وكان يمشي مع من ينتسبون إلى المنهج السلفي، لا مع أهل البدع منهم، وقد فعل مثل هذا بعض السلفيين، ومنهم الشيخ الألباني، فهل تقول يا عدنان إن الألباني كان إخوانياً أو في الإخوان ؟ وهل تطالبه بالتراجع ؟* " انتهى *انقضاض الشهب السلفية على أوكار عدنان الخلفية*" (ص٨٥) "*ራቢዕ የኢኽዋነል ሙስሊሚን አባል ሆኖ መቼም አያውቅም። ይልቁንም ከነሱ ጋር ለተወሰነ ጊዜ ያገናኘው በውስጣቸው የነበሩትን የቢድዓ ባለቤቶችን እንዲያስወጡ እና ወጣቶቻቸውን በሰለፊይ መንገድ እንዲያሳድጉ ሲል ነው። ይሄድ የነበረውም የሰለፊን መንገድ ወደ መከተል ከሚጠጉት ጋር እንጂ ከነሱ ውስጥ ከቢድዓ ፈጣሪዎች ጋርም አልነበረም። አንዳንድ ሰለፊዮችም እንዲሁ አድርገዋል ከነሱም  ሸይኹል አልባኒይ ነው፣ አንተ አድናን አልባኒ ኢኽዋን ነበረ ወይም የነሱ አባል ነበር ትላልህ ? እንዲመልስ ትፈልጋለህ?” " *أقول: ولله الحمد لم أكن إخوانياً قط، وما مشيتُ معهم إلا بشروط: أن يربوا شبابهم في العالم على المنهج السلفي، كما في النص الذي نقلته عني، وأن يُطهِّروا صفوفهم من أهل الضلال، وظللتُ ألحُّ عليهم في تطبيق هذه الشروط، صابراً عليهم سنوات، أقل من صبري على الحلبي المتلون، ثم تركتهم لله -عز وجل-. فإن حكمتَ عليَّ بالتناقض، فاحكم على الشيخ الألباني الذي مشى معهم طويلاً لإصلاحهم، .. وإلا فأنت من أشد الناس تناقضاً، وكم لك من التناقضات المدمرة* " انتهى المصدر : "الحلبي من أشد الناس شهادة بالزور እኔ እላለሁ፡- አላህ ይመስገን እኔ የኢኽዋነል ሙስሊሚን አባል መቼም አልነበርኩም እና ከነሱ ጋር የሄድኩት በተወሰኑ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ ብቻ ነበረ፡- ወጣትነታቸውን በአለም አቀፍ ደረጃ በሰለፊ መንገድ እንዲያሳድጉና ከእኔ በጠቀስከው ፅሁፍ ላይ እንደተገለጸው እና ከተሳሳቱት ሰዎች ሰፎቻቸውን እንዲያጠሩም ነበር ። እነዚህን ቅድመ ሁኔታዎች እንዲተገብሩ እያሳሰብኳቸው ለዓመታት በትዕግሥት ቆይቻለው —ለተለዋዋጭ ሀለቢ ከታገስሥኩት ያነሰ - ከዚያም ለአሏህ ስል ተውኳቸው። እኔ ላይ ኢኽዋን ነበረ ብለህ ከፈረደብከኝ ሼክ አል አልባኒም ላይ ፍረድ ከነሱ ጋር ለረጅም ጊዜ እነሱን ለማስተካከል ሲል ሄዶዋል ... ካለበለዚያ አንተ ወጥነት ከሌላቸው በሀይለኛ እርስ በርስ ከሚገጫጩት ሰዎች መካከል አንዱ ነህ ስንት አጥፊ ግጭጭቶች አለህ ! المصدر : "الحلبي من أشد الناس شهادة بالزور ومن أكثرهم وأشدهم وقوعاً في التناقضات المخزية " الحلقة الأولى join #telegram ቻናል https://t.me/abuabdurahmen

"~ ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኽዋኖች ጋር ነበር ስለዚህ እኽዋን ነበሩ ለሚለው ብዥታቸው መልስ ! በተደጋጋሚ ከኢንተርኔት ሞኞች ከምናየው ግፍ ሚዛን ከጎደለው ወንጀል አንዱ ሸይኽ አብዱል ሐሚድን ታርጌት ያደረጉበት ከንቶ ክሳቸው ነው ። በዚህ ክሳቸው ላይ በጣም የሚገርመው ተመሳሳይ እንኳን ፍርድ የላቸውም እዚህ ሌላ አቋም እዛ ጋር ሌላ ! ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኸዋኖች ጋር ነበር ስለዚህ እኽዋን ነበር & ኢሊያስ አህመድ ከኢኽዋን ጋር ነው ኢኽዋን ግን አይደለም ¡ ሰዎች በምን ቋንቋ አውርተን እንግባባ ? ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ኢኽዋንን ያወድስ ነበር ስለዚህ እኽዋን ነበር ኢሊያስ ኢኽዋንን ያወድሳል አይ ያወድስ ግዴለም እሱ ሰለፊይ ነው ¡ ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከእኽዋን ተከላክሎ ነበር ስለዚህ ኢኽዋን ነበር ኤልያስና መሰሎቹ ለኢኽዋን እየተካላከሉ ነው ሲባል አይ ግድ የለም ሰለፊይ ነው ቆይ ግን ይሄ ስሌት ኬት የበቀለ እውቀት ቢሆን ነው ? እውር እውርን ቢከተል ተያይዘው ገደል! እንዲህ የሚቀባዥሩ ወንድምና እህቶች ቢረጋጉና ቢያስተውሉ የንግግራቸውን ውጤት በተረዱት ነበር ሙመይዓ ለዘመናት የሚያራግቡት የማይቆም ታሪክ ይሄ ጉዳይ ነው ። በነገራችን ላይ ልጅን አሳዳጊ እሳትን ውሀ ያጠፋዋል አሳዳጊ የበደለው ለአፉ ለከት የለውም ። ሸይኽ አብዱል ሐሚድን በድሮ አቋማቸው በዚህ ልክ እየከሰሳችሁ ምንም እንኳ ፋትህ ባይሆንም ሁሉም ላይ ለምን አታደርጉትም ? ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኸዋኖች ጋር ይገናኙ ስለነበር ወይም ይከላከላሉ ስለነበረ ብቻ እኽዋን ነበሩ ማለት ነው ? ያ ማለት አንድ ኣሊም ለኢኽዋን ቢከላከል ወይም ከኢኽዋን ጋር ቢታይ ያለምንም ቅድመሁኔታና ደንብ ማሟላት እኽዋን ነው ተብሎ ይፈረጃል ማለት ነው ?የማሚቴን እጅ ያላየ በእሳት ይጫወታል! እነዚህስ ላይ ምን ትሉ ይሁን ? 1"ኛ" ሸይኽ አልባኒይ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ እኔ በኢኽዋኖች በእጅጉ አዋቂ ነኝ ምክንያቱም ዲመሽቅ ላይ ዳዒ ሆኜ 10 አመታቶችን ከነሱ ኖሬያለው ይላሉ ድምጽን ለመስማት ከስር ሊንኩን ይጫኑ https://youtu.be/9s4hLrhCv04?si=pgw-fmYc97iwmSCx የሸይኻችን ግልጽ አቋምና ራስን ማጥራት 👇 የመጨረሻ የሸይኽ አብዱል ሐሚድ አቋም ይሄን የመስላል ፦ በሊንኩ ያገኙታል https://t.me/abuabdurahmen/81 ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኸዋኖች ኖሬያለው ኢኽዋን ግን አልነበርኩም ማለታቸው በጣም ለገረማችሁ አሁንም በድጋሚ ወደ ሸይኽ አልባኒ ንግግር ልመልሳችሁ 2" ጠያቂ እንዲህ ይላሉ ከኢኽዋን ጋር እንዴት ነበር ስትኖሩ የነበራችሁት ከዛስ እንዴት ኢኽዋንን ትታታችህ ወጣችሁ ሲባሉ በመጀመሪያ እንዴት ተዉካቸው ለመባል ኢኽዋን አልነበርኩም ሶሪያ ላይ አብሬያቸው ነበርኩኝ ሙሓደራቸውን እሳተፍ ነበር እኔም ሙሓደራ አደርግ ነበር ይላሉ የንግግራቸው ሃሲል ድምጻቸውን ለመስማት ሊንኩን ይጫኑ https://youtu.be/ECy_BBhr0CY?si=5qxp89f1Avt4Jpz8 3" ምንም በማያሻማ መልኩ ሸይኽ አልባኒይ رحمه الله እነ ሀሰን አልበናን እና እኽዋንን ሰለፊያ ናቸው ከሰለፊያ አላስወጣሁም ሲሉ ነበር ምንም እንኳን በመጨረሻ ትክክለኛውን አቋማቸውን ቢገልፁም የመጀመሪያ አቋማቸው ይሄ ነበር ታዲያ ኢኽዋን ነበሩ ? እሳቸው አልነበርኩም እያሉ ነው የመጀመሪያ አቋማቸውን በዚህ ሊንክ ገብተን እንስማ https://youtu.be/nwlOTjtethw?si=8L8TDHN6_B8mbm4h 4" በግልጽ እኽዋንን ከሱና ያስወጡበት የመጨረሻ አቋም እንዲህ ይላሉ ፦ ليس صوابا أن يقال أن الإخوان المسلمين هم من أهل السنة لأنهم يحاربون السنة " ኢኽዋን አ'ል ሙስሊሚን ከአህሉሱና ናቸው ማለት ትክክል አይደለም ምክንያቱም አህሉሀሱናን ስለሚዋጉ "ድምጻቸውን ለመስማት ሊንኩ ላይ ይግቡ ፦ https://youtube.com/shorts/BQORjrP1Bzo?si=13bwTFrtLTReWZKD ጹሁፉ ረዘም ስላለብኝ በክፍል ክፍል አድርጌዋለሁ ይቀጥላል join #telegram ቻናል https://t.me/abuabdurahmen

✅ ርዝቄ በአላህ ላይ ነው ! ኢማሙ ሻፍዕይ እንዲህ ይላሉ : – " በርዝቄ ጉዳይ ፈጣሪዬ በሆነው አላህ ላይ ተመካሁኝ ! አላህ የሚረዝቀኝ ለመሆኑ ጥርጣሬ እንደሌለው አረጋገጥኩኝ " ። 🔹 እኔም አ
✅ ርዝቄ በአላህ ላይ ነው ! ኢማሙ ሻፍዕይ እንዲህ ይላሉ : – " በርዝቄ ጉዳይ ፈጣሪዬ በሆነው አላህ ላይ ተመካሁኝ ! አላህ የሚረዝቀኝ ለመሆኑ ጥርጣሬ እንደሌለው አረጋገጥኩኝ " ። 🔹 እኔም አልኩኝ : – ኑሮ ተወዷል ለምትሉ በሙሉ ከኢማሙ ሻፍዕይ ተማሩ ! አላህ ኑሮ ሲረክስ እንጂ አረዝቅም አላለም ። ረከሰም ተወደደም የሚረዝቀው አላህ ነውና እውነተኛ ሙስሊም ከሆንክ ከጭንቀት ወጥተህ በሱ ላይ ተመካ ! ። https://t.me/bahruteka

"ዛሬ የተፍሲር ደርስ አይኖርም አፍወን "

🔵 14ኛ ዙር ልዩ ወርሐዊ ፕሮግራም 🕌ከጁሙዐህ ኹጥባ ጀምሮ ⏰ነገ ጁሙዓህ 03/11/2018) 🎤ከሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አልለተሚይ ጋር ወርሐዊ ፕሮግራማችን ይቀጥላል። إن شاء الله ማስታወሻ:-
🔵 14ኛ ዙር ልዩ ወርሐዊ ፕሮግራም 🕌ከጁሙዐህ ኹጥባ ጀምሮነገ ጁሙዓህ 03/11/2018) 🎤ከሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አልለተሚይ ጋር ወርሐዊ ፕሮግራማችን ይቀጥላል። إن شاء الله ማስታወሻ:-  1. ጁሙዓ ከዐስር ሰላት በኋላ مختصر سيرة الرسول ﷺ (የነብዩ ﷺ የህየወት ታሪክ)። 2. ከመግሪብ እስከ ዒሻእ  ተፍሲር (تفسيرالقرآن الكريم) የሚቀጥል ይሆናል። ١. مختصر سيرة الرسول ﷺ የኪታቡ pdf ⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬ https://t.me/medresetulislah/6639 ٢. تفسير القرآن الكريم من سورة الفاتحة የሙስሐፉ pdf ⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬ https://t.me/medresetulislah/11393 ٣. شرح القواعد الأربع የኪታቡ pdf ⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬ https://t.me/medresetulislah/11414 بلوغ المرام የኪታቡ pdf ⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬ https://t.me/medresetulislah/6630 المدرس:- 🎙 فضيلة الشيخ أبو عبدالحليم عبدالحميد بن ياسين اللتمي 🕌 በአልኢስላሕ መድረሳ https://t.me/medresetulislah