en
Feedback
ABGS GRADE 9

ABGS GRADE 9

Open in Telegram
382
Subscribers
-124 hours
+77 days
+4330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
November '24
November '24
+14
in 1 channels
October '24
+69
in 1 channels
Get PRO
September '24
+123
in 1 channels
Get PRO
August '24
+78
in 0 channels
Get PRO
July '24
+68
in 1 channels
Get PRO
June '24
+42
in 1 channels
Get PRO
May '24
+23
in 0 channels
Get PRO
April '24
+28
in 1 channels
Get PRO
March '24
+19
in 0 channels
Get PRO
February '24
+20
in 0 channels
Get PRO
January '24
+3
in 1 channels
Get PRO
December '230
in 1 channels
Get PRO
November '23
+5
in 1 channels
Get PRO
October '23
+401
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
30 November0
29 November+1
28 November0
27 November0
26 November0
25 November0
24 November0
23 November0
22 November0
21 November0
20 November0
19 November+1
18 November0
17 November+1
16 November0
15 November+1
14 November0
13 November+2
12 November0
11 November0
10 November0
09 November0
08 November0
07 November0
06 November0
05 November+3
04 November0
03 November+1
02 November+2
01 November+2
Channel Posts
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የሬሜዲያል መቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በ2015
+1
የሬሜዲያል መቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣቸውን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ500) የተቆረጠ መሆኑ ተመላክቷል። ከላይ በተራ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የRemedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ እንደሚሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ☑ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 255 ያመጡ ☑ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 234 ያመጡ ☑ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 218 ያመጡ ☑ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 200 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 224 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 192 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ ☑ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ500 ነጥብ 150 ያመጡ ☑ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ500 ነጥብ 150 ያመጡ መሆን አለባቸው ተብሏል። መረጃውን ትምህርት ሚኒስቴርን ዋቢ በማድረግ ያሰራጨው ኤፍ ቢ ሲ ነው። @tikvahethiopia

2
የአዲሱ ስርዓተ  ትምህርት መጽሀፍ ከ KG -12 New Curriculum Student Text Books from KG -12
219
3
Android App. [Result, Report Card, Attendance] የመተግበሪያው አጠቃቀም መግለጫ
Android App. [Result, Report Card, Attendance] የመተግበሪያው አጠቃቀም መግለጫ
252
4
Abunegorgorios App ARM 32 v 1.0.apk
88
5
☞ የተማሪዎችን ውጤት [#Exam_Result, #Report_Card] በትምህርት ቤት መገኘታቸውን [#Attendance] መከታተል የሚያስችላችሁን እንዲሁም ወሳኝ የሆነ መልእክት የምንልክበት #መተግበሪያ [Android Application] ስለምንልክ መተግበሪያውን አስቀድማችሁ በማውረድ አገልግሎቱን ስንጀምር  እንድትጠቀሙ ይሁን::
146
6
Abunegorgorios App ARM 32 v 1.0.apk
473
7
☞ የተማሪዎችን ውጤት [#Exam_Result, #Report_Card] በትምህርት ቤት መገኘታቸውን [#Attendance] መከታተል የሚያስችላችሁን እንዲሁም ወሳኝ የሆነ መልእክት የምንልክበት #መተግበሪያ [Android Application] ስለምንልክ መተግበሪያውን አስቀድማችሁ በማውረድ አገልግሎቱን ስንጀምር  እንድትጠቀሙ ይሁን::
458
8
No text...
667
9
No text...
1
10
No text...
640
11
እናስታውስዎ ቀን7/2/2016 የ2016 ዓ/ም የአንደኛው ተርም የመክፈያ ጊዜ ከጥቅምት 1_10/2/2016 ዓ/ም ብቻ ስለሆነ ቀኑ እንዳያልፍብዎት ልናስታውስዎ ወደድን ። የክፍያ መጠኑ ከ9_10ኛ =8820 .. .................. ከ11_12ኛ=9198 በዳሸን ባንክ መሆኑንም እናስታውስዎ! ጣሳቸው ጫኔ ር/መምህር
403
12
Moojula Afaan Oromoo.pdf
512
13
የሰሚት_ቅርንጫፍ_የተማሪ_ሰርቪስ_ተጠቃሚ_3_xlsx2016.xlsx
592
14
የተማሪ ሰርቪስ ተጠቃሚ.xlsx
55
15
ውድ ወላጆች በጣም ይቅርታ የሰቪስ አገልግሎትመክፈያ አካውንቱ ይህ ነው። ከላይ ለጥፈነው የነበረው የ"CMC" ነው።
ውድ ወላጆች በጣም ይቅርታ የሰቪስ አገልግሎትመክፈያ አካውንቱ ይህ ነው። ከላይ ለጥፈነው የነበረው የ"CMC" ነው።
422
16
የሰሚት_ቅርንጫፍ_የተማሪ_ሰርቪስ_ተጠቃሚ.xlsx
68
17
በ12ኛ ክፍል ውጤት ቅሬታ ካላችሁ እስከ ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም አመልክቱ በ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተያ ውጤት ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች eaes.et ላይ እስከ ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ድረስ ቅሬታችሁን በኦንላይን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አግልግሎት ገልጿል። @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
392
18
ቀን 2/2/2016 ሰላም ወላጆች እንደምን አደራችሁ የትራንስፖርት (ሰርቪስ) ተጠቃሚዎች ለሾፌሮች በቀጥታ የሚከፈል ክፍያ አይኖርም ። ስለሆነም በተከፈተው አካውንት ብቻ ገቢ እንዲሆን እናሳስባለን ።
430
19
Transport.docx
413
20
ቀን 8/1/2016 ማስታወቂ፦ ለወላጆችና ለተማሪዎች ዛሬ ባስተላለፍነው መልዕክት ከነገ ጀምሮ እስከ ዓርብ ተማሪዎች በቤታቸው እንዲቆዩ መልዕክት አስተላልፈን የነበረ ሲሆን ለዚህ ምክንያት የነበረው ደግሞ የሰርቪስ አለመቻቸት ችግር ያጋጠመ በመሆኑ ነበር ።ሆኖም ግን ሰርቪስ የማይጠቀመው ተማሪ ቁጥር ከ75% በላይ በመሆኑ ይህንን ቁጥር በማስተናገድ የትራንስፖርት ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በልዩ ሁኔታ ማየት አስፈልጓል ። ስለዚህ መምጣት የሚችሉ ተማሪዎች በመደበኛ የትምህርት ገበታችሁ ላይ እንድትገኙ እንጠይቃለን ። ለተፈጠረው ችግርም ከልብ ይቅርታ እንጠይቃለን። ጣሳቸው ጫኔ
938