2 577
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+2930 days
Posts Archive
2 576
Repost from N/a
ማስታወቂያ
በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ለተማዘገባችሁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ተማሪዎች በሙሉ፤
ለፈተና መስጫ ማዕከልነት የተመረጡት፤
አዲስ አበባ ዩኒቨርቲ (6 ኪሎ ካምፓስ)
የመነን አዳሪ ት/ቤት
ሚኒኒክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስለሆኑ ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች ዛሬ ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም ከ9:00 ጀምሮ በእነዚህ የፈተና መስጫ ማዕከላት ተገኝታችሁ የሙከራ ፈተና እንድትወስዱ እናሳስባለን።
2 576
📢 ማስታወቂያ
28/12/2018 ዓ.ም
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ተመዝግባችሁ ፈተና በመጠባበቅ ላይ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሚሰጥባቸው ነባርና አዲስ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተማሪዎች የፈተና ፕሮግራም መውጣቱ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ አንዳንድ ተማሪዎች የመፈተኛ ቦታቸውን እየጠየቁን ይገኛል።
ስለሆነም ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም ከ7:30 ጀምሮ የመፈተኛ ቦታቸውን ለማየት በእትዪ መነን አዳሪ ት/ቤት እና 4ኪሎ ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመሄድ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ለሚሰጠው የዋና ፈተና ላይ ለመገኘት እና የምትፈልጉትን መረጃ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን አውቃችሁ በተባለው ቦታ እንድትገኙ እያሣሠብን የሚመለከታችሁ አካላት መረጃው ተማሪዎች ጋር የሚደርስበትን ሁኔታ እንድትፈጥሩ እናሳስባለን።
2 576
Repost from N/a
+1
ለመጪው የትምህርት ዘመን ዝግጁ የሚያደርጎትን አዝናኝ የመማሪያ መንገድ እነሆ
ኮከብ ተማሪ መተግበሪያ ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር ከስርዓተ ትምህርቱ (curriculum) ጋር የተጣጣመ መፍትሄ ይሰጥ እንደነበር ይታወቃል። አሁን ደግሞ ለክረምት የሚሆኑ አዝናኝና አስተማሪ የሆኑ ጨዋታዎችን ይዞ፣ ክረምቱን ከዳበረ ክህሎት ጋር እንዲያሳልፉ ብሏል።
አፕሊኬሽኑን ከፕሌይ ስቶር (Play Store) ወይም ከዌብሳይቱ kokeb.et በማውረድ መጠቀም ይችላሉ።
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.kokebtemari.app&hl=en-US
ድህረገፅ: kokeb.et
ለበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ :- 0981755555
ወይም በ @Kokeb_support የላኩልን
