es
Feedback
ROFAM NO.1 Academy

ROFAM NO.1 Academy

Ir al canal en Telegram

In God we trust!

Mostrar más
2 528
Suscriptores
+324 horas
+277 días
+13730 días
Archivo de publicaciones
photo content

photo content
+2

የ8ኛ ክፍል የክረምት ትምህርት ተማሪዎች ...

photo content

ለውድ የሮፋም አካዳሚ ቁ.1 ት/ቤት የተማሪዎቻችን ወላጆች :- የ2019 ዓ ም ዘመን ( ከ2ኛ -8ኛ ክፍል) የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 6 -14 መሆኑን በተለያዩ ጊዜ አሳውቀናል።አብዛኛው ወላጅ በተቀመጠለት ፕሮግራም መሠረት ማስመዝገብ ችሏል። ሆንም ውስን የሆናችሁ ወላጆች እስካሁን ድረስ ያላስመዘገባችሁ በመሆኑ የት/ቤቱ አስተዳደር በተለያዩ ጊዜ እንድታስመዘግቡ ጥሪ ሲያረግ ቆይቷል። ነገር ግን ከሐምሌ 14 ቦኋላ የ300 ብር ቅጣት የሚጀምር መሆኑን አውቃችሁ እራሳችሁን ካላስፈላጊ ወጪ ለማዳን በወጣዉ ሰሌዳ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን። ይህ ሳይሆን ቢቀር የቅጣት ሁኔታው እየጨመረ እንደሚሄድ መረስት የለበትም። የት/ቤቱ አሰተዳደር

photo content

Repost from ROFAM NO.1 Academy
photo content

photo content
+3

photo content

Repost from Yeka Education
✔️በ2019 የትምህርት ዘመን በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ ✔️(ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የትምህ
+1
✔️በ2019 የትምህርት ዘመን በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ   ✔️(ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የትምህርት ቢሮ እና የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ በጋራ በወጣው የተማሪ ቅበላ መመሪያ መሰረት ለሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ለማስተማር ዝግጅት ተጠናቋል፡፡ ✔️ስለሆነም የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በሳይንስ ሼርድ ካምፓስ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡   1.በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ በመማር ላይ የነበሩ፤ ✔️2.በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ ውጤት /Average/ 80% እና በላይ ያስመዘገቡ፤ 3.በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው የፈተና ውጤት 80% እና በላይ ውጤት ያስመዘገቡ፤ 4.በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነምግባር ግድፈት እንደሌለባቸው ደብዳቤ የሚያቀርቡ፤ 5.በትምህርት ቤታቸው በሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ ላይ መሳተፋቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ፤ 6.ተማሪዎች በ7ኛ ክፍል ውጤታቸው በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ የሆነ፤ 7. በሳይንስ ሹርድ ካምፓስ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ መቀጠል የሚገፈልጉ፤     ✔️የምዝገባ ቀን፡- ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ፤      ለመመዝገብ ይህንን ሊንኩም ተጠቀሙ ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://bs.ministry.et  የመግቢያ ፈተና ቀን 9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን የፈተና ቦታና ሰዓት በቀጣይ በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡      ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የመጣ አይስተናገድም፡፡    🔠🔠🔠🔠 🔠🔠🔠 Our Channel ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76

ውድ የሮፋም ተማሪ ወላጆች በድርጅታችን ማኔጅመንት ውሳኔ መሠረት በየት/ቤቱ በቁጥር ለተወሰኑ ቀድመው የዓመቱን ክፍያ ከሐምሌ 6-14 ቀን 2018ዓ.ም ለሚከፍሉ ወላጆች የ10% ቅናሽ እናደርጋለን። ይህም ማለት የ9ወር ክፍያ በምዝገባ ወቅት መክፈል ለቻለ የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ይሆናል ማለት ነው። ስለዚህ ምን ይጠብቃሉ? ዕድሉን ይጠቀሙበት! በዚህ ዕድል ለመጠቀም …. አስቀድመው ከት/ቤቱ ካሸር/ገንዘብ ተቀባይ የመመዝገቢያ ፎርም በመውሰድ እና ብርሃን ባንክ ሂሳብ ቁጥር 2501000112309 የ9 ወር ክፍያ ከነመመዝገቢያው በመክፈል ስሊፕ ሲያቀርቡ የልጅዎ ምዝገባ ይጠናቀቃል፣ ይፍጠኑ ቀድሞ የመጣውን በፍጥነት በማስተናገድ ለየት/ቤቱ በአማካይ ከ50-80 ልጅ የያዝነው ኮታ ሲጠናቀቅ ዕድሉ ያበቃል (expired) ይሆናል። ሮፋም አካዳሚ ሐምሌ 6 ቀን 2018ዓ.ም

Repost from N/a
photo content

photo content

photo content

photo content
+3

photo content

Lemma3.docx0.16 KB

photo content

photo content

photo content