en
Feedback
EECMY - School (online class)

EECMY - School (online class)

Open in Telegram

This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.

Show more
487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
photo content

photo content

photo content

photo content

እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ከ1ኛ እስከ 8 ኛ ክፍል የትምህርት ሥራ መዝጊያ ቀን / የወላጆች ቀን / ሠኔ 29 /2016 ዓ.ም የቤተክርስቲያኗ የሽማግሌ ኮሚቴ፡የትምሕርት አመራር ኮሚቴ፡ የወተመሕ ኮሚቴ አባላት፡ወላጅ፡ተማሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ሑኔት ተከብሯል፡፡ በእለቱ የትምህርት ቤቱ የትምህርት ሥራ ሪፖርት፡ የተማሪዎች የተለያዩ ፕሮግራሞች የቀረቡ ሢሆን ከየክፍሉ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎችና በክበባት ፡በትምሕርት ክፍሎችና በስራ አፈፃፀማቸው የተሻለ አፈፃፀም ላሥመዘገቡ መምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል ፡፡ በተጨማሪም በትምሕርት ቤቱ ከ1ኛ እስከ 6ኛ እና ከ7 እስከ 8 ኛ ክፍል በትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት ያሥመዘገቡ ተማሪዎች የአመቱ የትምህርት ንጉሥ ተብለው ተሹመው ማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ከ2ኛ እስከ 8 ኛ ክፍል የትምህርት ሥራ መዝጊያ ቀን / የወላጆች ቀን / ሠኔ 29 /2016 ዓ.ም የቤተክርስቲያኗ የሽማግሌ ኮሚቴ፡የትምሕርት አመራር ኮሚቴ፡ የወተመሕ ኮሚቴ አባላት፡ወላጅ፡ተማሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ሑኔት ተከብሯል፡፡ በእለቱ የትምህርት ቤቱ የትምህርት ሥራ ሪፖርት፡ የተማሪዎች የተለያዩ ፕሮግራሞች የቀረቡ ሢሆን ከየክፍሉ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎችና በክበባት ፡በትምሕርት ክፍሎችና በስራ አፈፃፀማቸው የተሻለ አፈፃፀም ላሥመዘገቡ መምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል ፡፡ በተጨማሪም በትምሕርት ቤቱ ከ1ኛ እስከ 6ኛ እና ከ7 እስከ 8 ኛ ክፍል በትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት ያሥመዘገቡ ተማሪዎች የአመቱ የትምህርት ንጉሥ ተብለው ተሹመው ማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

ከእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ቤት የአንድሮሜዳ የትምህርት አገልግሎት ከላይ በፎቶ በተለቀቀው መረጃ መሠረት ለሦስተኛው የፈተና ውድድር ያለፋችሁ ስለሆነ ከሐምሌ 1- 4 /2016 ዓ ም ድረስ ክፍያ 250 ብ
ከእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ቤት የአንድሮሜዳ የትምህርት አገልግሎት ከላይ በፎቶ በተለቀቀው መረጃ መሠረት ለሦስተኛው የፈተና ውድድር ያለፋችሁ ስለሆነ ከሐምሌ 1- 4 /2016 ዓ ም ድረስ ክፍያ 250 ብር በት/ቤቱ ሂሳብ ክፍል በመክፈል ዓርብ ሐምሌ 4/2016 ዓ ም ጧት ሁለት ሰዓት ተኩል ላይ የሦስተኛው ዙር ፈተና ስለሚሰጥ በሰዓቱ በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ። ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች ቅዳሜ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ትምህርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የትምህርት ስራ መዝጊያ / የወላጆች ቀን/ ስለሚያከብር በዕለቱ ከተማሪዎቻችን ጋር በትምህርት ቤት አዳራሽ እንድትገኙልን በመጨረሻም የተማሪዎችን የውጤት ካርድ እንድትረከቡ እያሳሰብን የ2017 ዓ.ም የአዲስና ነባር ተማሪ ምዝገባም ከሀምሌ 3- ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡ ት/ቤቱ

ወላጆች ከላይ በተዘረዘሩት እውቅና ፈቃድ ባላቸው የትምህርት ተቋማት ብቻ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እያሳወቅን ከላይ ከተጠቀሱት የግል ትምህርት ተቋም ውጭ ያስመዘገበ ወላጅ ልጆት ላይ ለሚደርስበት እንግልት ቅ/ጽ/ቤቱ ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡

አባትና ልጅ ፕሮፌሰሮች (ሰኔ 24/2016 ዓ.ም) ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ) ሁለቱም የከፍተኛ ትምህርት ህይወታቸውን በአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጀ
አባትና ልጅ ፕሮፌሰሮች (ሰኔ 24/2016 ዓ.ም) ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ) ሁለቱም የከፍተኛ ትምህርት ህይወታቸውን በአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጀምረው በሞያቸው ዩኒቨርሲቲውን እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው። ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ 15 ዓመታትን በመምህርነት፣ በተመራማሪነት፣ እንዲሁም በተለያዩ የስራ ሀላፊነቶች ያገለገሉ እና እያገለገሉ የሚገኙ ምሁራን ናቸው። ሁለቱም የፒኤችዲ ዲግሪያቸውን በሰሩ ልክ በ10ኛው አመት የሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ናቸው። ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ በዘንድሮው ዓመት የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ከተሰጣቸው ምሁራን መካከል ናቸው። ማዕረጉ የተሰጣቸው በማስተማር ውጤታማነት፤ ባሳተሟቸው 13 ጥናታዊ ጹሁፎች፤ ለማህበረሰብ ላበረከቱት አካዳሚያዊ አገልግሎትና በዩኒቨርሲቲው በነበራቸው የተቋም አስተዳደር ድምር ውጤት መሆኑን ፋና ዘግባል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/ You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች ቅዳሜ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ትምህርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የትምህርት ስራ መዝጊያ / የወላጆች ቀን/ ስለሚያከብር በዕለቱ ከተማሪዎቻችን ጋር በትምህርት ቤት አዳራሽ እንድትገኙልን በመጨረሻም የተማሪዎችን የውጤት ካርድ እንድትረከቡ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

እንኳን ደስ አለን ቅዳሜ ሰኔ 22/2016 ዓ.ም የእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤት የኬጂ 3 ተማሪዎቹን ወላጆች፤ተመራቂ ተማሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በድምቀት አስመርቋል፡፡

photo content

የተከበራችሁ ወላጀች/አሳዳጊዎች ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ያወጣው የተማሪዎች መመዝገቢያ ቀን ላይ ማሻሻያ መደረጉን እንገልጻለን፡፡ በዚሁ መሰረትም ትምህርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በቅድመ አንደኛውም ሆነ በአንደኛና መካከለኛ ደረጃው ትምህርት ቤት የነባርና አዲስ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም ትምህርት ምዝገባ የሚያካሂደው ከሐምሌ 3- ሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም በስራ ሰዓት ብቻ መሆኑን በመረዳት ወላጆች ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጀች/አሳዳጊዎች ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ያወጣው የተማሪዎች መመዝገቢያ ቀን ላይ ማሻሻያ መደረጉን እንገልጻለን፡፡ በዚሁ መሰረትም ትምህርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በቅድመ አንደኛውም ሆነ በአንደኛና መካከለኛ ደረጃው ትምህርት ቤት የነባርና አዲስ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም ትምህርት ምዝገባ የሚያካሂደው ከሐምሌ 3- ሐምሌ 11 ቀን በስራ ሰዓት ብቻ መሆኑን በመረዳት ወላጆች ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሑ ወላጆች/አሣዳጊዎች የተማሪዎች የፈተና ወረቀት የሚመለሠው ሠኞ ሠኔ 24/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 እሥከ 6:00 ሥለሆነ በእለቱ ከ6ኛና 8ኛ ክፍል ውጪ ሑሉም ተመሪዎች ወረቀታቸውን ከመምሕራኖቻቸው እንዲቀበሉ ፡፡ በተጨማሪ በእለቱ ወረቀቱን ያልተረከበ ተማሪ ለሚፈጠረው ችግር ሐላፊነት የሚወስድ ሢሆን በተጓዳኝም ማንኛውንም ክፍያ ያላጠናቀቁ ተማሪዎች ላይ ትምሕርት ቤቱ አሥፈላጊውን እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ከወዲሑ እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ