EECMY - School (online class)
Open in Telegram
This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.
Show more487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
በእንጦጦ ወንጌላዊት አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው ቀን የ2ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡
መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን በሙሉ
የ6ኛክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ዛሬ ከጠዋቱ 4፡00 ሰአት ተጠናቋል፤ ተማሪዎቻችንም በሰላም ተፈትነው ወደ ቤታቸው ሊመለሱ ችለዋል፡፡
በተጨማሪም በ2ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና፤ በተማሪዎች ውጤት አገላለጽ፤ በ2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ሂደት፤ በክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና የ2017 ዓ.ም ትምህርት እቅድ ዝግጅት ዙሪያ የእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ መምህራንና አስተደዳር ሰራተኞች ሰፋ ያለ ውይይት አድርገዋል። በመጨረሻም የ2ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኞ ሰኔ 17/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን በድጋሚ እንገልጻለን፡፡
ት/ቤቱ
የ6ኛክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ዛሬ ከጠዋቱ 4፡00 ሰአት ተጠናቋል፤ ተማሪዎቻችንም በሰላም ተፈትነው ወደ ቤታቸው ሊመለሱ ችለዋል፡፡
በተጨማሪም በ2ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና፤ በተማሪዎች ውጤት አገላለጽ፤ በ2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ሂደት፤ በክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና የ2017 ዓ.ም ትምህርት እቅድ ዝግጅት ዙሪያ የእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ መምህራንና አስተደዳር ሰራተኞች ሰፋ ያለ ውይይት አድርገዋል። በመጨረሻም የ2ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኞ ሰኔ 17/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን በድጋሚ እንገልጻለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሑ የተማሪዎቻችን ወላጆች/አሣዳጊዎች
የ2017 ዓ.ም የተማሪ ምዝገባ ትምሕርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት በቅርቡ ሥለሚጀምር በቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ ነባርና አዲሥ ማሥመዝገብ የምንፈልግ ወገኖች በጊዜ ራሣችንን እንድናዘጋጅ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ በተጨማሪም አዳዲሥ ተማሪዎችን ተመጣጣኝ የፅሑፍ ፈተና ሥለምንፈትን በዚሕ ዙሪያም ልጆቻችንን እንድናዘጋጅ ይሑን ፡፡ ያለን ጥቂት ቦታም ሥለሆነ ነባርም ሆነ አዲሥ ተማሪዎች በሚገለፀው መርሐግብር መሠረት በወቅቱ ቀርበን እናሥመዝግብ፡፡ ዝርዝር መሥፈርቱን በቅርቡ እንገልፃለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሑ የተማሪዎቻችን ወላጆች/አሣዳጊዎች
የ2017 ዓ.ም የተማሪ ምዝገባ ትምሕርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት በቅርቡ ሥለሚጀምር በቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ ነባርና አዲሥ ማሥመዝገብ የምትፈልጉ በፋይናንስና በጊዜ ራሣችንን እንድታዘጋጁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ በተጨማሪም አዳዲሥ ተማሪዎችን ተመጣጣኝ የፅሑፍ ፈተና ሥለምንፈትን በዚሕ ዙሪያም ልጆቻችንን እንድናዘጋጅ ይሑን ፡፡ ያለን ጥቂት ቦታም ሥለሆነ ነባርም ሆነ አዲሥ ተማሪዎች በሚገለፀው መርሐግብር መሠረት በወቅቱ ቀርበን እናሥመዝግብ፡፡ ዝርዝር መሥፈርቱን በቅርቡ እንገልፃለን፡፡
ት/ቤቱ
የ6ኛክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ዛሬ ከጠዋቱ 4፡00 ሰአት ተጠናቋል፤ ተማሪዎቻችንም በሰላም ተፈትነው ወደ ቤታቸው ሊመለሱ ችለዋል፡፡
በተጨማሪም በ2ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና፤ በተማሪዎች ውጤት አገላለጽ፤ በ2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ሂደት፤ በክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና የ2017 ዓ.ም ትምህርት እቅድ ዝግጅት ዙሪያ የእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ መምህራንና አስተደዳር ሰራተኞች ሰፋ ያለ ውይይት አድርገዋል። በመጨረሻም የ2ኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኞ ሰኔ 17/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን በድጋሚ እንገልጻለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች/መምህራን
ነገ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም ከመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ጋር በሚኖረው ስብሰባ ምክንያት ትምህርት የማይኖር መሆኑን እና የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በእለቱ ጠዋት ከተፈተኑ በኋላ ፈተናው ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት እንደሚጠናቀቅ በአክብሮት እንገልጻለን፡፡
ት/ቤቱ
የ6ኛ ክፍል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ ፈተና አሰጣጥ ዛሬም እንደቀጠለ ሲሆን ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በአዲስ ተስፋ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት መፈተኛ ጣቢያ ከማለዳው 2፡00 ሰዓት ከመምህራኖቻቸው ጋር ተገኝተዋል።
መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን በሙሉ
ውድ ተማሪዎቻችን ፤ የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የእንጦጦ ወንጌላዊት አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ17-ሰኔ21/2016 ዓ.ም ግማሽ ቀን ይሰጣል፡፡ በዚሁ መሰረት ተማሪዎች በርትታችሁ እንድታጠኑ፤ ወላጆች/አሳዳጊዎችም ልጆቻችንን በመከታተልና በመርዳት የተሻለ የትምህርት ውጤት እንዲመዘገብ እንድንጥር አደራ እንላለን፡፡ በተጨማሪም ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን የትምህርት ቤት ክፍያ በማጠናቀቅ ሐላፊነታቸውን እንዲወጡ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን በሙሉ
የ6ኛ ክፍል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ ፈተና አሰጣጥ ዛሬ ሰኔ 12 - 14/2016 ዓ.ም ከማለዳው 3፡00 የተጀመረ ሲሆን ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በአዲስ ተስፋ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት መፈተኛ ጣቢያ ከማለዳው 2፡00 ሰዓት ከትምህርት ቤታችን ር/መምህርና የክፍል ሐላፊያቸው ጋር በመገኘት ፈተናውን በሰላም ጀምረዋል።
መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን በሙሉ
የ6ኛ ክፍል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 12 - 14/2016 ዓ.ም የሚሠጥ ሢሆን በዛሬው እለት ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በመፈተኛ ጣቢያ በሠአቱ በመገኘት ገለፃ እየተደረገላቸው ይገኛል።
መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን በሙሉ
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የትምህርት ዘመን የትምህርት ጊዜ ሰሌዳ /የትምህርት ካላንደር/
(ሰኔ 7 /2016 ዓ.ም) በ2017 የትምህርት ዘመን በከተማ አስተዳደሩ ስር ባሉ የመንግስት፣ የግልና በሌሎች የተያዙ ቅድመ አንደኛ ፣ አንደኛ ፣ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ወጥነት ያለው የትምህርት አተገባበር በማስፈለጉ የትምህርት የጊዜ ሰሌዳ /የትምህርት ካላንደር/ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል፡፡
. ከሰኔ 24 እስከ 30/2016 ዓ.ም ድረስ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እና የመጽሐፍት ስርጭት
. ነሃሴ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ መምህራን በትምህርት ቤታቸው ተገኝተው ሪፖርት በማድረግ አጠቃላይ የመምህራን ጉባኤ ይደረጋል
. ከነሃሴ 21-30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የ7ተኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል
የተከበራችሑ የተማሪዎቻችን ወላጆች/አሣዳጊዎች
የ2017 ዓ.ም የተማሪ ምዝገባ ትምሕርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት በቅርቡ ሥለሚጀምር በቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ ነባርና አዲሥ ማሥመዝገብ የምትፈልጉ በፋይናንስና በጊዜ ራሣችንን እንድታዘጋጁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ በተጨማሪም አዳዲሥ ተማሪዎችን ተመጣጣኝ የፅሑፍ ፈተና ሥለምንፈትን በዚሕ ዙሪያም ልጆቻችንን እንድናዘጋጅ ይሑን ፡፡ ያለን ጥቂት ቦታም ሥለሆነ ነባርም ሆነ አዲሥ ተማሪዎች በሚገለፀው መርሐግብር መሠረት በወቅቱ ቀርበን እናሥመዝግብ፡፡ ዝርዝር መሥፈርቱን በቅርቡ እንገልፃለን፡፡
ት/ቤቱ
ተማሪዎቻቸን የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተናን አጠናቀው ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ወደ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ከመምህራኖቻቸው ጋር የተመለሱ ሲሆን የእረፍት ጊዜያቸውን እንዴት ማሳለፍ እንዳለባቸው ፤ የፈተናቸውን ውጤት እንዴት በተረጋጋ ሁኔታ መጠባበቅ እንደሚገባቸው ከመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ምክር ተሰጥቷቸዋል፡፡ ተማሪዎችም በበኩላቸው ለትምህርት ቤቱ ያላቸውን ገንቢ አስተያየት በግልጽ አቅርበዋል፡፡ በተጨማሪም በራስ ተነሳሽነት የመማሪያ ክፍላቸውን አዋጥተው ለማደስ ቃል ገብተዋል፡፡ በመጨረሻም ከትምህርት ቤቱ ቢርቁም የትምህርት ቤቱን ቴሌግራም አካውንት እንዲሁም የመምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ስልክ በመጠቀም ከትምህርት ቤት የሚለቀቁ መረጃዎችን እንዲከታተሉ ማሳሰቢያ ከተሰጣቸው በኋላ የፎቶ ፕሮግራም ተካሂዶ ወደ ቤታቸው ተሸኝተዋል፡፡
መልካም ውጤትና የእረፍት ጊዜ ለተማሪዎቻችን!
እንወዳችኋለን !
የትምህር ቤቱ ማህበረሰብ
ተማሪዎቻቸን የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተናን አጠናቀው ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ወደ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ከመምህራኖቻቸው ጋር የተመለሱ ሲሆን የእረፍት ጊዜያቸውን እንዴት ማሳለፍ እንዳለባቸው ፤ የፈተናቸውን ውጤት እንዴት በተረጋጋ ሁኔታ መጠባበቅ እንደሚገባቸው ከመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ምክር ተሰጥቷቸዋል፡፡ ተማሪዎችም በበኩላቸው ለትምህርት ቤቱ ያላቸውን ገንቢ አስተያየት በግልጽ አቅርበዋል፡፡ በተጨማሪም በራስ ተነሳሽነት የመማሪያ ክፍላቸውን አዋጥተው ለማደስ ቃል ገብተዋል፡፡ በመጨረሻም ከትምህርት ቤቱ ቢርቁም የትምህርት ቤቱን ቴሌግራም አካውንት እንዲሁም የመምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ስልክ በመጠቀም ከትምህርት ቤት የሚለቀቁ መረጃዎችን እንዲከታተሉ ማሳሰቢያ ከተሰጣቸው በኋላ የፎቶ ፕሮግራም ተካሂዶ ወደ ቤታቸው ተሸኝተዋል፡፡
መልካም ውጤትና የእረፍት ጊዜ ለተማሪዎቻችን!
እንወዳችኋለን !
የትምህር ቤቱ ማህበረሰብ
ውድ ተማሪዎቻችን ፤ የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የክፍልም ሆነ ከሰኔ12/2016ዓ.ም የሚሰጠው የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና እየተቃረበ ስለሆነ በርትተን እናጥና፡፡ የሞዴል ፈተናዎችን ደጋግመን እንለማመድ፡፡
ወላጆች/አሳዳጊዎችም የተለመደውን ድጋፍና ክትትል ለልጆቻችን እናድርግ ፡፡ ከትምህርት ቤቱ የሚሰጡ ማሳሰቢያዎችን በየጊዜው እየተከታተልን ምላሽ እንስጥ፡፡ በተለይ ተማሪዎቻችን ማንኛውም አይነት ክፍያ እንደሌለባቸው እናረጋግጥ ፤ ይህም በቀጣይ ከሚፈጠር እንግልት ይታደገናል፡፡
መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን በሙሉ!!
ት/ቤቱ
