Gulele licencing and renewal Directorate
Open in Telegram
737
Subscribers
+324 hours
+197 days
+3230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+7
in 1 channels
November '24
+41
in 0 channels
Get PRO
October '24
+80
in 2 channels
Get PRO
September '24
+28
in 0 channels
Get PRO
August '24
+43
in 2 channels
Get PRO
July '24
+34
in 5 channels
Get PRO
June '24
+15
in 0 channels
Get PRO
May '24
+169
in 2 channels
Get PRO
April '24
+47
in 2 channels
Get PRO
March '24
+53
in 4 channels
Get PRO
February '24
+41
in 1 channels
Get PRO
January '24
+33
in 0 channels
Get PRO
December '23
+302
in 2 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 December | +1 | |||
| 20 December | +1 | |||
| 19 December | +2 | |||
| 18 December | 0 | |||
| 17 December | 0 | |||
| 16 December | 0 | |||
| 15 December | 0 | |||
| 14 December | 0 | |||
| 13 December | 0 | |||
| 12 December | 0 | |||
| 11 December | 0 | |||
| 10 December | 0 | |||
| 09 December | +1 | |||
| 08 December | 0 | |||
| 07 December | +1 | |||
| 06 December | 0 | |||
| 05 December | 0 | |||
| 04 December | 0 | |||
| 03 December | +1 | |||
| 02 December | 0 | |||
| 01 December | 0 |
Channel Posts
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
(መስከረም 4/2017 ዓ.ም) ለትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ለ2017 የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያልን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚጀመር መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆን እንመኛለን፡፡
Guyyaan saaqumsa mana barnootaa bara barnootaa 2017 A.L.I gaafa wiixataa
Fulbaanaa 06/2017 A.L.I waan ta'eef hawaasni mana barnootaa baga gammaddan !
Baga nagahaan gara mana barnootaatti deebitan ! Baga bara barnootaa 2017tiin isiniin gahe!
Bara barnootaa milkii akka ta'u hawwaa, Odeeffannoo ariitiidhaan argachuuf weebsaayitoota armaan gadii tuqaa.
| 2 | No text... | 0 |
| 3 | No text... | 0 |
| 4 | No text... | 0 |
| 5 | የመንግስት ቅ/አንደኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ተቋም የእውቅና ፈቃድና እድሳት ምዘና ግኝት ከጉለሌ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ጋር ተገመገመ።
በአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት እና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ጉለሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2016 በጀት ዓመት በተካሄደው ቅድመ አንደኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የዕውቅና ፈቃድና እድሳት ምዘና ውጤት ትንተና ግኝት ዙሪያ ውይይት አካሄዷል።
በመድረኩ ላይ በክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ቅድመ አንደኛ ፣የመጀመሪያና መካከለኛ ትምህርት ቤቶች የምዘና ሂደት በሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በመድረኩ ላይ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሚሊዮን ኮራ እንደተናገሩት በክፍለ ከተማችን በሚገኙ በቅድመ አንደኛ ፣ በመጀመሪያና በመካከለኛ ትምህርት ቤቶች የተካሄደው ምዘና ለተሻለ ትምህርት ጥራት እንድንሰራ ፣ ክፍተቶቻችንን በመለየት የዕቅዶቻችን አካል ሆነን እንድንሰራ የሚያግዝ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።
በአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት እና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ጉለሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሩ ጋቢሳ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደው በመንግስት ትምህርት ቤቶች እውቅና ፈቃድ ከግብዓት አንጻር ምዘና በማድረግ ትምህርት ቤቶች ወደሚፈለገው ደረጃ እንዲመጡ ለማስቻል ያለመ መሆኑን ገልጸው በዚህም ለቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤት 21 እና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ 23 ትምህርት ቤቶች በድምሩ ለ 44 ተቋማት
ምዘና መደረጉን ገልጸዋል።
በእውቅና ፈቃድና እድሳት ምዘና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ትምህርት ቤቶች የዕውቅና ምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል። | 0 |
| 6 | No text... | 0 |
| 7 | No text... | 0 |
| 8 | ቅ/ፅ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ግኝት ሪፖርት ለባለድርሻ አካላት አቀረበ፡፡
(ነሀሴ 8 ቀን 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ፅ/ቤት የትምህርት ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት የ2016 ዓ.ም በጀት አመት የአጠቃላይ ትምህርት የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሪፖርት ለባለድርሻ አካላት አቀረበ፡፡
የጉለሌ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው የትምህርት ጉዳይ የሀገር የትውልድ ጉዳይ እና የሁላችንን ስሜት የሚነካ ጉዳይ ነው ማንም ሰው በተናጠል የሚወቀስበት ጉዳይ አይደለም ለትምህርት ዘርፍ ስብራቱ ሁላችንም ተጠያቂ ነን ስለዚህ ነገ በታሪክ ተወቃሽ እንዳንሆን የጋራ ጥረታችንን በማጠንከር ሀገር ተረካቢ ትውልድ በእውቀት፣በክህሎት እና በአመለካከቱ የዳበረ እና ሀገሪቱን ወደፊት የሚያራምድ ትውልድ እንፍጠር ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
የቅ/ፅ/ቤቱ የትምህርት ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ አለሙ በንግግራቸው ተቋማት በተደጋጋሚ ቢመዘኑም ደረጃቸውን ማሻሻል ያልቻሉ ተቋማት ችግሮቻቸውን በመለየት ወደ ተሻለ ደረጃ እንዲመጡ በማድረግ እና የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ሁላችንም በምን ደረጃ ላይ እንዳለን እራሳችንን ልናይ ይገባል ያሉ ሲሆን የተሻለ ውጤት ካላቸው ተቋማት ተሞክሮ በመውሰድ እና የኢንስፔክሽን ቼክሊስት ላይ ጠንክሮ በመስራት ደረጃችሁን ልታሻሽሉ ይገባል ብለዋል፡፡
የቅ/ፅ/ቤቱ የትምህርት ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ የሆኑት አቶ መስፍን አበረ ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን በ2016 በጀት አመት ዳይሬክቶሬቱ በክፍለ ከተማው ስር የሚገኙ የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ትምህርት ተቋማት የሚስተዋሉ የጥራት ክፍተቶችን በማስተካከል የሚፈለገውን ስታንዳርድ እንዲያሟሉ በ2016 በጀት ዓመት 33 ቅድመ አንደኛ ደረጃ፣ 26 አንደኛና መካከለኛ በአጠቃላይ 59 ተቋማት ላይ የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ተሰርቶላቸዋል ብለዋል፡፡
በተጨማሪም የኢንስፔክሽን ምንነት ዓለማና የአስፈላጊነት ወሰን ፣ የ2016 ዓ.ም የአጠቃላይ ትምህርት ተቋማት የውጭ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና፣ የአጠቃላይ ትምህርት ተቋማት 2016 ዓ.ም የኢንስፔክሽን ውጤት እና ንጽጽር፣የኢንስፔክሽን አፈፃፀም ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ አንፃር፣በ2016 ዓ.ም በኢንስፔክሽን ትግበራ ሂደት የታዩ ጥንካሬዎችና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች፣የኢንስፔክሽን ትንተና ዋና ዋና ግኝቶች የሚሉ ይዘት ያላቸው በሪፖርቱ ላይ በዝርዝር ቀርበዋል፡፡በመጨረሻም በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ምዘና የተሻለ ውጤት ላመጡ ተቋማት የሰርተፍኬትና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?tn=-UC*F
#ድረ_ገጽ፡- educoc.gov.et
#ቴሌግራም፡- https://t.me/AAEQOCAA | 0 |
| 9 | No text... | 0 |
| 10 | No text... | 0 |
| 11 | No text... | 0 |
| 12 | ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት፣የ2017 በጀት አመት መሪ እቅድ እና የ2017 ዓ.ም የመልካም አስተዳደር እቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡
(ነሀሴ 7 ቀን 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ፅ/ቤት የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ሪፖርት፣የ2017 በጀት አመት መሪ እቅድ እና የ2017 ዓ.ም የመልካም አስተዳደር እቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡
በመድረኩም የወረዳና የክፍለ ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት ሀላፊዎች፣የሴቶችና ህፃናት ማህበር ጉዳይ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ፣ርዕሳነ መምህራን፣የኮሌጅ ዲኖችና መዛኞች የቅ/ፅ/ቤቱ ዳይሬክተሮች፣ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡
የጉለሌ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው ትምህርት የዕድገት፣የስልጣኔ፣የዕድገቶች ሁሉ መሰረት እንደመሆኑ የአንድ ባለድርሻ አካላት ብቻ ተግባር ሳይሆን የሁሉንም አስተዋፅኦ የሚፈልግ ተግባር ስለሆነ የትምህርት ዘርፉን ስብራት ለመጠገን የጋራ ርብርብ ስለሚጠይቅ በጋራ በመሆንና ከኛ የሚፈለገውን አስተዋጽኦ በማድረግ የተማሪዎቸን ውጤትና ስነ-ምግባር ከፍ ልናደርግ ይገባል ያሉ ሲሆን በበጀት አመቱ የተሻለ አፈፃፀም መኖሩን ገልጸው በጥንካሬ የነበሩትን አጠናክረን ክፍተቶቹን ደግሞ በ2017 በጀት ዓመት ላለመድገም ጥረት እያደረግን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡
የቅ/ጽ/ቤቱ የእውቅና ፍቃድ እድሳት ባለሙያ አቶ አሽናፊ መለሰ የ2016 በጀት አመት እቅድ አፈፃፀም እና የ2017 ዓ.ም በጀት አመት መሪ እቅድ ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱም ቅ/ጽ/ቤቱ ያከናወናቸው ዋናዋና ግቦችና አላማዎች፣የነበሩ ጥንካሬዎችና ክፍተቶች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎች፣የአገልግሎት አሰጣጥ የውስጥና የውጭ እርካታ፣በዝርዝር የታዩ አፈፃፀሞችና ተያያዥ የሆኑ ጉዳዮች እንዲሁም የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት መሪ እቅድ በመድረኩ በዝርዝር አቅርበዋል፡፡
እንዲሁም የቅ/ፅ/ቤቱ የቴ/ሙያ ብቃት ምዘና አገልግሎት ዝግጅት አስጣጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጅላሎ አብደላ የ2017 ዓ.ም የመልካም አስተዳደር እቅድ በዝርዝር ያቀረቡ ሲሆን የእቅዱን አላማ ሲገልጹ ለውጤታማ አገልግሎት አሰጣጥ እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየትና ችግሮቹ የሚፈቱበትን ስልት በመንደፍ ተቋማዊ በሆነ መንገድ በመፍታት የተገልጋይ እርካታን ለማሳደግ ያስችላል ብለዋል ፡፡
በመድረኩ ተሳታፊ ከነበሩ ባለድርሻ አካላት ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ምላሽ የተሰጠ ሲሆን የተሻለ አፈፃጸም ላሳዩ ሰራተኞች እንዲሁም ተቋማት እውቅና ሰርተፈኬትና የዋንጫ ሽልማት ተሰጥቷል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?tn=-UC*F
#ድረ_ገጽ፡- educoc.gov.et
#ቴሌግራም፡- https://t.me/AAEQOCAA | 0 |
| 13 | ቀጣይነት ላለው የትምህርትና ስልጠና ጥራት መረጋገጥ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር አስፈላጊ መሆኑን ተገለፀ።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸሙንና የ2017 ዕቅዱን ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።
የባለ ስልጣኑ ጉለሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ የተካሄደው የትምህርት ተቋማት የምዘና ሂደት ስታንዳርዱን መሰረት ያደረገ ክፍተቶችን የሚያርም እና ጥንካሬዎችን ላይ ልምድ የሚወሰድበት ተደርጎ በመውሰድ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ተወዳዳሪና ብቁ ዜጋን ለማፍራት ባለድርሻ እካላት በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
የትምህርት የተቋማትን የብቃት ደረጃ ስታንዳርድ ለማሻሻል ሰፋፊ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆኑም አሁንም በበርካታ የትምህርትና ማሰልጠኛ ተቋማት ላይ ስታንዳረድን ከሟሟላት፣የሀገሪቱ ስርዓተ ትምህርት ተከትሎ ከማስተማር አንፃር እና ከክፍያ ጋር የተያያዙ የሚስተዋሉ ችግሮችና አዋኪ ድርጊቶች በመኖራቸው የሁሉም ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ በመድረኩ ተገልጿል ፡፡
በመጨረሻም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የመመዘኛ ስታንዳርዱን መሰረት በማድረግ ለተለያዩ ለመንግስትና ለግል የትምህርት ተቋማት በተካሄደው ምዘና በክፍተት የታዩ ነጥቦችን ፈጣን የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግ እና በጥንካሬ የነበሩ ስራዎችን ይበልጥ አጠናክሮ በማስቀጠል ለተቋማቱ እውቅና ፍቃድ እድሳት መስጠት መቻሉን ተነግረው የተሻለ አፈጻጸም ያመጡትን የሰርተፍኬትና የዋንጫ እውቅና ሽልማት ተሰጥቷል፡፡ | 0 |
| 14 | አስቸኳይ!!!!
የተማሪዎች ማስ ትራንስፖርት ማዘጋጀት የምትችሉ ሆኖ በደብዳቤ ለጽ/ቤታችን ያላሳወቃችሁ እስከ ነገ 6:00/ 09/12/2016 ብቻ በደብዳቤ እንድታሳውቁ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ሰዓት ውጭ የማንቀበል መሆኑን እንገልጻለን። | 0 |
| 15 | Student mass Tiransporte.docx | 0 |
| 16 | የተማሪዎች ማስ ትራንስፖርት ማዘጋጀት የምትችሉ ተቋማት መጠየቂያ ደብዳቤ ወጥ እንዲሆን ይህንን ፎርም ተጠቀሙ። | 0 |
| 17 | የስብሰባ ጥሪ
ለግል ቅ/አንደኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በሙሉ፡-
ነገ ማለትም በ17/11/2016 ከጠዋቱ 2፡30 ላይ ከት/ቤቶች ባለቤት ወይም ስራአስኪጅ ጋር ውይይት ስለሚደረግ ሰሜን ሆቴል በሚገኘው ዳኪ ህንጻ 3ኛ ፎቅ እንድትገኙልን ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡ | 0 |
| 18 | No text... | 0 |
| 19 | No text... | 0 |
| 20 | ይነበብ
በ2016 ለ2017 የትምህርት ዘመን የእውቅና ፈቃድ እድሳት ለተደረገላችሁ የግል ትምህርት ተቋማት በሙሉ፡-
በ2016 ለ2017 የትምህርት ዘመን የእውቅና ፈቃድ እድሳት ተመዝናችሁ መስፈርቱን አሟልቶ ለተገኝ ትምህርት ተቋም ከዛሬ ሰኞ01/11/2016 ዓ.ም ከ7፡30 ጀምሮ ሰሜን ሆቴል በሚገኘው ዳኪ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305 የእውቅና ፈቃድ ጊዜአዊ ሰርተፍኬት እንድትወስዱ እያሳወቅን መውሰድ ያለበት የት/ቤቱ ባለቤት ወይም ህጋዊ ወኪል ያለው አካል ነባሩን ኦርጂናል ሰርተፍኬት ይዞ በመቅረብ ጊዜአዊ ሰርተፍኬት እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡ | 0 |
