en
Feedback
Sαlαh Responds ࿈

Sαlαh Responds ࿈

Open in Telegram

Philosophy | Muslim | Theology

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Sαlαh Responds ࿈

Channel Sαlαh Responds ࿈ (@mahircomp123) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 31 822 subscribers, ranking 2 191 in the Religion & Spirituality category and 1 070 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 31 822 subscribers.

According to the latest data from 14 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 1 010 over the last 30 days and by 20 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.08%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 20.62% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 843 views. Within the first day, a publication typically gains 6 562 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 251.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Philosophy | Muslim | Theology

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 15 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

31 822
Subscribers
+2024 hours
+3457 days
+1 01030 days
Posts Archive
እኔ፣ ኢብሮ እና አነስ ሥላሴን ድባቅ ከመታን በኋላ። በንጋታው ክርስቲያኖች Live ገብተው።
☑️Sαlαh Responds😘

ኢብሮ ባለ ባሌላ ድምፁ ቁርኣን እየቀራ ነው😁.

"ሚያው... ሚያው፣ ሚያውውው" ትርጉም:- ከእኔ ምን አጥተሽ ነው🥹?

ማታ ትንሽዬ ፕሮግራም ቢጤ ነገር አቅርበን ነበር። በNet ችግር ካዘጋጀነው ውስጥ 10% እንኳ አላቀረብንም ነበር። Guess What🤭? ያቺ አጭር ቆይታ (ከፊል ሙግት) ክርስቲያኖችን እያንጫጫች ትገኛለች። ውግዝ ከመአርዮስ ሊሉን እንደ ኒቂያ ጉባኤ አባቶች አደራጀናቸው።

የቅዱስ ዮስጢኖስ መንፈስ ከማቅረብ ወጥቶ ኔቶርካችንን ተጠናወተው😁... ትንሽ ቢያዝገንም ከሞላ ጎደል ገራሚ ፕሮግራም ነበር።

ቲክቶክ ኑ

ጥያቄ:- በቂ ዝግጅት ያሌላቸው ልጆች በሚዲያ ላይ Debate ማድረጋቸውን እንዴት ትመለከታለህ ? መልስ:- ምንም ችግር አላየሁበትም። ምክንያቱም በዚያ በኩል ያሉ የክርስቲያን ዐቃቤያንም ከእነርሱ የተሻለ እውቀት የላቸውምና።
☑️Sαlαh Responds😘

Dawah Bro's ምን ነካቸው ግን😁? ኧረ ፍቱ።

🏦 ዛሬ ማታ 3:00 ላይ ይጠብቁን።
🏦 ዛሬ ማታ 3:00 ላይ ይጠብቁን።

አብ ይፈላል፣ ወልድ ይንተከተካል፣ መንፈስ ቅዱስ ይገነፍላል። ደመቀች ቡናዬ ይቆያል ? ☕️

ሰው እንደዚህ ሲዋረድ አይቼ አላውቅም😭👇 https://vm.tiktok.com/ZNRcqd9Bg/

ሀዩ ትክክል ናት ?
ሀዩ ትክክል ናት ?

አልረህማን መኖሩን ወፊቱ ብታውቅም.. ከጎጆዋ ሆኖ ምግብ አትጠብቅም። ... ሶላት ብቻውን የጀሰድ እንጀራ ይሆናል እንዴ🥹?
አልረህማን መኖሩን ወፊቱ ብታውቅም.. ከጎጆዋ ሆኖ ምግብ አትጠብቅም። ... ሶላት ብቻውን የጀሰድ እንጀራ ይሆናል እንዴ🥹?

የባል ደሞዝ ከእጅ ወደ አፍ ነው። ሌላ ትርፍ ነገር አይችልም። ታድያስ የዚህን ጊዜ ሚስት ወጥታ ሥራ ሰርታ ማገዝ አለባት ወይስ የለባትም ? ከቤት መውጣቷ ከዲን አንጻር እንዴት ይታያል ?

ሌላ አጀንዳ ይከፈት ወይስ ይብቃን😁?

አንድ ሕግ ሴት ላይ ጠበቅ ስለሚል ብቻ ትክክለኛ ሸሪዓ ተደርጎ መወሰድ የለበትም። የጧሊባን ተግባር በግልጽ ሊወገዝ የሚገባ ጉዳይ ነው።

Alhamdulillah አብዛኛው የሚቃወም ነው😌

እነዚህ ሕግጋት...
Anonymous voting

ሌላኛው አጀንዳ... እንግዲህ ሰሞኑን በአፍጋኒስታን ሴቶች ሰላማዊ ሰልፍ እየወጡ ይገኛሉ። ምክንያቱ ደግሞ በጣሊባን አማካኝነት በወጡ ሕግጋት ነው። 1- የትኛዋም ሴት ከመጀመሪያው ደረጃ ት/ቤት የዘለለ (Higher Education) ትምህርት አታገኝም፣ ለምሳሌ University አይደለም በእውኗ በሕልሟም አትገባም። 2- ሴቶች ቀደም ብለው የሚሰሩበትን ሥራ ትተው እንዲወጡና፣ ሥራዎቹ ሙሉ በሙሉ በወንዶች እንዲተካ ተደርጓል። ይህም ፊትናን ከመቀነስ አንጻር ነው። 3- ሴቶች በየትኛውም Public ቦታዎች ላይ መታየት የለባቸውም። Even አየር መውሰድ ቢፈልጉ እንኳ ግቢያቸው ውስጥ ብቻ ዞርዞር እንዲሉ ብቻ ነው የሚፈቀደው... (ግቢ ያሌላት አላህ ይሁናት) እንግዲህ ይህ በፍጹም የእስልምና አስተምህሮ ነው ብዬ አላምንም። ነገር ግን ፊትናን ለመቀነስ ተብሎ በዚህ ደረጃ መሄድ ጤነኝነት ነው ወይ ? እስኪ ተወያዩበት።

🎯 Claim:- "ሴቶች ዳዕዋ ላይ አያስፈልጉም።" ? ምዕራባዊያኑም ሆነ፣ በርካታ ክርስቲያኖች እስልምና ላይ የተለያዩ ሙግቶችን ያነሳሉ፥ በተለይ የሴት ልጅን መብትን በተመለከተ። ለምሳሌ "ኒቃብ መልበስ ጭቆና ነው፣ ሴት ልጅ እንድትታፈን ያደርጋል፤ አያከብራትም" ወዘተ የሚሉ ሙግቶችን መስማት የተለመደ ሆኗል። ለመሆኑ እነዚህን ወቀሳዎች ለመመከት ማነው ይበልጥ ተሰሚነት ያለው? አንድን ቀላል ምሳሌ እንውሰድ፦ ስለ ወሊድ ህመም አስቸጋሪነት ወይም ስለ እናትነት ስሜት አንድ ወንድ ከሚሰማው ነገር አንጻር ቢተነትንልን እና አንዲት እናት ደግሞ በራሷ የሕይወት ተሞክሮ ብታካፍለን የትኛውን ነው ይበልጥ ልባችን የሚቀበለው ? በእርግጠኝነት የእናትን ምስክርነት ነው። በዳዕዋውም መስክ ላይ ሁኔታው ተመሳሳይ ነው። አንድ ቲ-ሸርት የለበሰ ወንድ ዳኢ መጥቶ "ኧረ ኒቃብ አይጨንቅም አይሞቅም" እያለ ቢከራከር አይደለም ሌላ እምነት ውስጥ ያለን ሊያሳምን ቀርቶ ለእኔ እንኳ አይዋጥልኝም። ምክንያቱም እርሱ ኒቃብ ለብሶ አያውቅምና። ከዚያ ይልቅ ራሷ ኒቃብ የምትለብስ፣ ክብሯንና ነፃነቷን በተግባር ያጣጣመች እንስት መድረኩን ይዛ፣ የተሳሳተውን ግንዛቤ ስታርምና የእስልምናን ውበት ስታስረዳ ግንባር ቀደም ተፅዕኖ ፈጣሪ ትሆናለች። ውስጡን የሚያውቀው የኖረው ብቻ ነውና። ስለዚህ ሴቶችን ከዳዕዋው መድረክ ማግለል ትልቁን የማስረጃ አቅማችንን በገዛ እጃችን ማዳከም ይመስለኛል። ㅤ☑️Sαlαh Responds😘
® T.me/mahircomp123