fa
Feedback
Sαlαh Responds ࿈

Sαlαh Responds ࿈

رفتن به کانال در Telegram

Philosophy | Muslim | Theology

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Sαlαh Responds ࿈

کانال Sαlαh Responds ࿈ (@mahircomp123) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 31 822 مشترک است و جایگاه 2 191 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 070 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 31 822 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 14 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 010 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 20 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.08% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 20.62% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 843 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 6 562 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 251 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Philosophy | Muslim | Theology

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 15 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

31 822
مشترکین
+2024 ساعت
+3457 روز
+1 01030 روز
آرشیو پست ها
እኔ፣ ኢብሮ እና አነስ ሥላሴን ድባቅ ከመታን በኋላ። በንጋታው ክርስቲያኖች Live ገብተው።
☑️Sαlαh Responds😘

ኢብሮ ባለ ባሌላ ድምፁ ቁርኣን እየቀራ ነው😁.

"ሚያው... ሚያው፣ ሚያውውው" ትርጉም:- ከእኔ ምን አጥተሽ ነው🥹?

ማታ ትንሽዬ ፕሮግራም ቢጤ ነገር አቅርበን ነበር። በNet ችግር ካዘጋጀነው ውስጥ 10% እንኳ አላቀረብንም ነበር። Guess What🤭? ያቺ አጭር ቆይታ (ከፊል ሙግት) ክርስቲያኖችን እያንጫጫች ትገኛለች። ውግዝ ከመአርዮስ ሊሉን እንደ ኒቂያ ጉባኤ አባቶች አደራጀናቸው።

የቅዱስ ዮስጢኖስ መንፈስ ከማቅረብ ወጥቶ ኔቶርካችንን ተጠናወተው😁... ትንሽ ቢያዝገንም ከሞላ ጎደል ገራሚ ፕሮግራም ነበር።

ቲክቶክ ኑ

ጥያቄ:- በቂ ዝግጅት ያሌላቸው ልጆች በሚዲያ ላይ Debate ማድረጋቸውን እንዴት ትመለከታለህ ? መልስ:- ምንም ችግር አላየሁበትም። ምክንያቱም በዚያ በኩል ያሉ የክርስቲያን ዐቃቤያንም ከእነርሱ የተሻለ እውቀት የላቸውምና።
☑️Sαlαh Responds😘

Dawah Bro's ምን ነካቸው ግን😁? ኧረ ፍቱ።

🏦 ዛሬ ማታ 3:00 ላይ ይጠብቁን።
🏦 ዛሬ ማታ 3:00 ላይ ይጠብቁን።

አብ ይፈላል፣ ወልድ ይንተከተካል፣ መንፈስ ቅዱስ ይገነፍላል። ደመቀች ቡናዬ ይቆያል ? ☕️

ሰው እንደዚህ ሲዋረድ አይቼ አላውቅም😭👇 https://vm.tiktok.com/ZNRcqd9Bg/

ሀዩ ትክክል ናት ?
ሀዩ ትክክል ናት ?

አልረህማን መኖሩን ወፊቱ ብታውቅም.. ከጎጆዋ ሆኖ ምግብ አትጠብቅም። ... ሶላት ብቻውን የጀሰድ እንጀራ ይሆናል እንዴ🥹?
አልረህማን መኖሩን ወፊቱ ብታውቅም.. ከጎጆዋ ሆኖ ምግብ አትጠብቅም። ... ሶላት ብቻውን የጀሰድ እንጀራ ይሆናል እንዴ🥹?

የባል ደሞዝ ከእጅ ወደ አፍ ነው። ሌላ ትርፍ ነገር አይችልም። ታድያስ የዚህን ጊዜ ሚስት ወጥታ ሥራ ሰርታ ማገዝ አለባት ወይስ የለባትም ? ከቤት መውጣቷ ከዲን አንጻር እንዴት ይታያል ?

ሌላ አጀንዳ ይከፈት ወይስ ይብቃን😁?

አንድ ሕግ ሴት ላይ ጠበቅ ስለሚል ብቻ ትክክለኛ ሸሪዓ ተደርጎ መወሰድ የለበትም። የጧሊባን ተግባር በግልጽ ሊወገዝ የሚገባ ጉዳይ ነው።

Alhamdulillah አብዛኛው የሚቃወም ነው😌

እነዚህ ሕግጋት...
Anonymous voting

ሌላኛው አጀንዳ... እንግዲህ ሰሞኑን በአፍጋኒስታን ሴቶች ሰላማዊ ሰልፍ እየወጡ ይገኛሉ። ምክንያቱ ደግሞ በጣሊባን አማካኝነት በወጡ ሕግጋት ነው። 1- የትኛዋም ሴት ከመጀመሪያው ደረጃ ት/ቤት የዘለለ (Higher Education) ትምህርት አታገኝም፣ ለምሳሌ University አይደለም በእውኗ በሕልሟም አትገባም። 2- ሴቶች ቀደም ብለው የሚሰሩበትን ሥራ ትተው እንዲወጡና፣ ሥራዎቹ ሙሉ በሙሉ በወንዶች እንዲተካ ተደርጓል። ይህም ፊትናን ከመቀነስ አንጻር ነው። 3- ሴቶች በየትኛውም Public ቦታዎች ላይ መታየት የለባቸውም። Even አየር መውሰድ ቢፈልጉ እንኳ ግቢያቸው ውስጥ ብቻ ዞርዞር እንዲሉ ብቻ ነው የሚፈቀደው... (ግቢ ያሌላት አላህ ይሁናት) እንግዲህ ይህ በፍጹም የእስልምና አስተምህሮ ነው ብዬ አላምንም። ነገር ግን ፊትናን ለመቀነስ ተብሎ በዚህ ደረጃ መሄድ ጤነኝነት ነው ወይ ? እስኪ ተወያዩበት።

🎯 Claim:- "ሴቶች ዳዕዋ ላይ አያስፈልጉም።" ? ምዕራባዊያኑም ሆነ፣ በርካታ ክርስቲያኖች እስልምና ላይ የተለያዩ ሙግቶችን ያነሳሉ፥ በተለይ የሴት ልጅን መብትን በተመለከተ። ለምሳሌ "ኒቃብ መልበስ ጭቆና ነው፣ ሴት ልጅ እንድትታፈን ያደርጋል፤ አያከብራትም" ወዘተ የሚሉ ሙግቶችን መስማት የተለመደ ሆኗል። ለመሆኑ እነዚህን ወቀሳዎች ለመመከት ማነው ይበልጥ ተሰሚነት ያለው? አንድን ቀላል ምሳሌ እንውሰድ፦ ስለ ወሊድ ህመም አስቸጋሪነት ወይም ስለ እናትነት ስሜት አንድ ወንድ ከሚሰማው ነገር አንጻር ቢተነትንልን እና አንዲት እናት ደግሞ በራሷ የሕይወት ተሞክሮ ብታካፍለን የትኛውን ነው ይበልጥ ልባችን የሚቀበለው ? በእርግጠኝነት የእናትን ምስክርነት ነው። በዳዕዋውም መስክ ላይ ሁኔታው ተመሳሳይ ነው። አንድ ቲ-ሸርት የለበሰ ወንድ ዳኢ መጥቶ "ኧረ ኒቃብ አይጨንቅም አይሞቅም" እያለ ቢከራከር አይደለም ሌላ እምነት ውስጥ ያለን ሊያሳምን ቀርቶ ለእኔ እንኳ አይዋጥልኝም። ምክንያቱም እርሱ ኒቃብ ለብሶ አያውቅምና። ከዚያ ይልቅ ራሷ ኒቃብ የምትለብስ፣ ክብሯንና ነፃነቷን በተግባር ያጣጣመች እንስት መድረኩን ይዛ፣ የተሳሳተውን ግንዛቤ ስታርምና የእስልምናን ውበት ስታስረዳ ግንባር ቀደም ተፅዕኖ ፈጣሪ ትሆናለች። ውስጡን የሚያውቀው የኖረው ብቻ ነውና። ስለዚህ ሴቶችን ከዳዕዋው መድረክ ማግለል ትልቁን የማስረጃ አቅማችንን በገዛ እጃችን ማዳከም ይመስለኛል። ㅤ☑️Sαlαh Responds😘
® T.me/mahircomp123