es
Feedback
Sαlαh Responds ࿈

Sαlαh Responds ࿈

Ir al canal en Telegram

Philosophy | Muslim | Theology

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Sαlαh Responds ࿈

El canal Sαlαh Responds ࿈ (@mahircomp123) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 31 822 suscriptores, ocupando la posición 2 191 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 070 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 31 822 suscriptores.

Según los últimos datos del 14 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 1 010, y en las últimas 24 horas de 20, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 12.08%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 20.62% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 843 visualizaciones. En el primer día suele acumular 6 562 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 251.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Philosophy | Muslim | Theology

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 15 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

31 822
Suscriptores
+2024 horas
+3457 días
+1 01030 días
Archivo de publicaciones
እኔ፣ ኢብሮ እና አነስ ሥላሴን ድባቅ ከመታን በኋላ። በንጋታው ክርስቲያኖች Live ገብተው።
☑️Sαlαh Responds😘

ኢብሮ ባለ ባሌላ ድምፁ ቁርኣን እየቀራ ነው😁.

"ሚያው... ሚያው፣ ሚያውውው" ትርጉም:- ከእኔ ምን አጥተሽ ነው🥹?

ማታ ትንሽዬ ፕሮግራም ቢጤ ነገር አቅርበን ነበር። በNet ችግር ካዘጋጀነው ውስጥ 10% እንኳ አላቀረብንም ነበር። Guess What🤭? ያቺ አጭር ቆይታ (ከፊል ሙግት) ክርስቲያኖችን እያንጫጫች ትገኛለች። ውግዝ ከመአርዮስ ሊሉን እንደ ኒቂያ ጉባኤ አባቶች አደራጀናቸው።

የቅዱስ ዮስጢኖስ መንፈስ ከማቅረብ ወጥቶ ኔቶርካችንን ተጠናወተው😁... ትንሽ ቢያዝገንም ከሞላ ጎደል ገራሚ ፕሮግራም ነበር።

ቲክቶክ ኑ

ጥያቄ:- በቂ ዝግጅት ያሌላቸው ልጆች በሚዲያ ላይ Debate ማድረጋቸውን እንዴት ትመለከታለህ ? መልስ:- ምንም ችግር አላየሁበትም። ምክንያቱም በዚያ በኩል ያሉ የክርስቲያን ዐቃቤያንም ከእነርሱ የተሻለ እውቀት የላቸውምና።
☑️Sαlαh Responds😘

Dawah Bro's ምን ነካቸው ግን😁? ኧረ ፍቱ።

🏦 ዛሬ ማታ 3:00 ላይ ይጠብቁን።
🏦 ዛሬ ማታ 3:00 ላይ ይጠብቁን።

አብ ይፈላል፣ ወልድ ይንተከተካል፣ መንፈስ ቅዱስ ይገነፍላል። ደመቀች ቡናዬ ይቆያል ? ☕️

ሰው እንደዚህ ሲዋረድ አይቼ አላውቅም😭👇 https://vm.tiktok.com/ZNRcqd9Bg/

ሀዩ ትክክል ናት ?
ሀዩ ትክክል ናት ?

አልረህማን መኖሩን ወፊቱ ብታውቅም.. ከጎጆዋ ሆኖ ምግብ አትጠብቅም። ... ሶላት ብቻውን የጀሰድ እንጀራ ይሆናል እንዴ🥹?
አልረህማን መኖሩን ወፊቱ ብታውቅም.. ከጎጆዋ ሆኖ ምግብ አትጠብቅም። ... ሶላት ብቻውን የጀሰድ እንጀራ ይሆናል እንዴ🥹?

የባል ደሞዝ ከእጅ ወደ አፍ ነው። ሌላ ትርፍ ነገር አይችልም። ታድያስ የዚህን ጊዜ ሚስት ወጥታ ሥራ ሰርታ ማገዝ አለባት ወይስ የለባትም ? ከቤት መውጣቷ ከዲን አንጻር እንዴት ይታያል ?

ሌላ አጀንዳ ይከፈት ወይስ ይብቃን😁?

አንድ ሕግ ሴት ላይ ጠበቅ ስለሚል ብቻ ትክክለኛ ሸሪዓ ተደርጎ መወሰድ የለበትም። የጧሊባን ተግባር በግልጽ ሊወገዝ የሚገባ ጉዳይ ነው።

Alhamdulillah አብዛኛው የሚቃወም ነው😌

እነዚህ ሕግጋት...
Anonymous voting

ሌላኛው አጀንዳ... እንግዲህ ሰሞኑን በአፍጋኒስታን ሴቶች ሰላማዊ ሰልፍ እየወጡ ይገኛሉ። ምክንያቱ ደግሞ በጣሊባን አማካኝነት በወጡ ሕግጋት ነው። 1- የትኛዋም ሴት ከመጀመሪያው ደረጃ ት/ቤት የዘለለ (Higher Education) ትምህርት አታገኝም፣ ለምሳሌ University አይደለም በእውኗ በሕልሟም አትገባም። 2- ሴቶች ቀደም ብለው የሚሰሩበትን ሥራ ትተው እንዲወጡና፣ ሥራዎቹ ሙሉ በሙሉ በወንዶች እንዲተካ ተደርጓል። ይህም ፊትናን ከመቀነስ አንጻር ነው። 3- ሴቶች በየትኛውም Public ቦታዎች ላይ መታየት የለባቸውም። Even አየር መውሰድ ቢፈልጉ እንኳ ግቢያቸው ውስጥ ብቻ ዞርዞር እንዲሉ ብቻ ነው የሚፈቀደው... (ግቢ ያሌላት አላህ ይሁናት) እንግዲህ ይህ በፍጹም የእስልምና አስተምህሮ ነው ብዬ አላምንም። ነገር ግን ፊትናን ለመቀነስ ተብሎ በዚህ ደረጃ መሄድ ጤነኝነት ነው ወይ ? እስኪ ተወያዩበት።

🎯 Claim:- "ሴቶች ዳዕዋ ላይ አያስፈልጉም።" ? ምዕራባዊያኑም ሆነ፣ በርካታ ክርስቲያኖች እስልምና ላይ የተለያዩ ሙግቶችን ያነሳሉ፥ በተለይ የሴት ልጅን መብትን በተመለከተ። ለምሳሌ "ኒቃብ መልበስ ጭቆና ነው፣ ሴት ልጅ እንድትታፈን ያደርጋል፤ አያከብራትም" ወዘተ የሚሉ ሙግቶችን መስማት የተለመደ ሆኗል። ለመሆኑ እነዚህን ወቀሳዎች ለመመከት ማነው ይበልጥ ተሰሚነት ያለው? አንድን ቀላል ምሳሌ እንውሰድ፦ ስለ ወሊድ ህመም አስቸጋሪነት ወይም ስለ እናትነት ስሜት አንድ ወንድ ከሚሰማው ነገር አንጻር ቢተነትንልን እና አንዲት እናት ደግሞ በራሷ የሕይወት ተሞክሮ ብታካፍለን የትኛውን ነው ይበልጥ ልባችን የሚቀበለው ? በእርግጠኝነት የእናትን ምስክርነት ነው። በዳዕዋውም መስክ ላይ ሁኔታው ተመሳሳይ ነው። አንድ ቲ-ሸርት የለበሰ ወንድ ዳኢ መጥቶ "ኧረ ኒቃብ አይጨንቅም አይሞቅም" እያለ ቢከራከር አይደለም ሌላ እምነት ውስጥ ያለን ሊያሳምን ቀርቶ ለእኔ እንኳ አይዋጥልኝም። ምክንያቱም እርሱ ኒቃብ ለብሶ አያውቅምና። ከዚያ ይልቅ ራሷ ኒቃብ የምትለብስ፣ ክብሯንና ነፃነቷን በተግባር ያጣጣመች እንስት መድረኩን ይዛ፣ የተሳሳተውን ግንዛቤ ስታርምና የእስልምናን ውበት ስታስረዳ ግንባር ቀደም ተፅዕኖ ፈጣሪ ትሆናለች። ውስጡን የሚያውቀው የኖረው ብቻ ነውና። ስለዚህ ሴቶችን ከዳዕዋው መድረክ ማግለል ትልቁን የማስረጃ አቅማችንን በገዛ እጃችን ማዳከም ይመስለኛል። ㅤ☑️Sαlαh Responds😘
® T.me/mahircomp123