Misrak Academy( Ayat Branch)
Open in Telegram
1 514
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1830 days
Posts Archive
ውድና የተከበራቹ የ8ተኛ ክፍል ወላጆች የተማሪዎች የስምንተኛ ክፍል ውጤት ካርድ ስለመጣ ትምህርት ቤት መጥታቹ እንዴት ወስዱ
ውድና የተከበራቹ ወላጆች ከጀማሪ እስከ 8 ተኛ ክፍል የመማሪያ መፅሀፍ ስለመጣ ከሰኞ እስከ ረቡዕ መቻቹ እንድትገዙ እናሳስባለን ! ማሳሰቢያ መጽሀፍ በተናጥል የማንሸጥ መሆኑን እናሳውቃለን
ጥብቅ ማሳሰብያ
ቀን 20/11/2018 ዓ/ም
በ2019 ዓ/ም 1.ለእቴጌ መነን አዳሪ ት/ቤት
2.ለገላን አዳሪ ት/ቤት እና
3.ለሚኒሊክ/ ኮተቤ ሳይንስ ሼርድ/ ትምህርት ቤት ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎች የመገረቢያ ፈተና የሚሰጠው በ22/11/2018 ዓ/ም እና 23/11/2018 ዓ/ም የመፈተኛ ጣቢያዎች ሲሆን ፤ እንደ ክፍለ ከተማ የፈተና መስጫ ጣቢያዎች
1. የካ አባዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
2. እድገት ጮራ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
3. ጋራ ጉሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እና
4. አንዶዴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
በመሆናቸው ተቋማት በተያያዘው የስም ዝርዝር እና የመፈተኛ ቦታ መሰረት በተገለጸው የፈተና ቀን እና ቦታ ጠዋቱ 1፡30 ጀምሮ ግቢ ውስጥ በመገኘት ፈተናውን እንዲወስዱ ለተፈታኝ ተማሪዎች በእናንተ በኩል መልክቱን እንድታስተላልፉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
------ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት-------
