Misrak Academy( Ayat Branch)
Ir al canal en Telegram
1 488
Suscriptores
+124 horas
-37 días
+630 días
Archivo de publicaciones
ዛሬ በምስራቅ አካዳሚ የአመቱ ምርጥ የስነ ምግባር ተሸላሚ ተማሪዎችን ወላጆች እንዲሁም ተማሪዎች በተገኙበት እውቅና ተሰጠ
ውድና የተከበራቹ ወላጆች ነገ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 1 :20 ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ እንዲገኙ እንዲሁም ለፈተና የሚያስፈልጉ ነገሮችን አሟልተው እንዲመጡ እናሳስባለን መልካም ምሽት
ውድና የተከበራቹ የ 6 ኛ ክፍል አስፈታኝ ወላጆች እንደሚታወቀው ነገ የ6ተኛ ክፍል ልጆቻችን ፈተና የሚጀምሩበት ቀን ነው ስለዚህ ጠዋት 1 ሰዓት በትምህር ቤት ግቢ ውስጥ እንዲገኙ እንዲሁም ለፈተና የሚያስፈልጉ መሳሪያዎችን አሟልተው እንዲገኙ እናሳስባለን መልካም ቀን
------Misrak Academy ----
*ፈተና የእውቀት መመዘኛ እንጂ የማንነት መለኪያ እንዳልኾነ መገንዘብም ለሥነ ልቦና ጥንካሬ ትልቅ ድጋፍ ይሰጣል።
* የፈተና ሥርዓቱ ቢለያይም በየትኛውም ደረጃ የሚወጣ ፈተና በፊት ከነበሩት የተለየ እንዳልኾነ መረዳት እንደሚገባ ያስገነዝባሉ።
#በተጨማሪም በፈተና ወቅት:-
# ከመጠን በላይ አለመጨነቅ፤
# ትኩረትን የሚሰርቁ ነገሮችን በማስወገድ ሙሉ ትኩረትን ወደ ፈተናው ብቻ ማዞር ፤
# ጥሩ የአዕምሮ ዝግጅት እንዲኖር በቂ እንቅልፍ እና ተገቢ እረፍት ማድረግ፤
# ሁሌም ፈተናን ለተሻለ ውጤት እንደ ዕድል መቁጠር፤
# በራስ ዕውቀት እና የመተማመን ስሜት፣ በተረጋጋ መንፈስ ወደ ፈተና አዳራሽ መግባት፤
# ከውስጥ የመነጨ የተነሳሽነት ስሜት መፍጠር እና መሠል የሥነ-ልቦና ዝግጅቶችን ማድረግ ለውጤታማነት ወሳኝ መሆናቸውን ይመከራል።
* ለሁሉም ተፈታኞች
መልካም ፈተና
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
