uk
Feedback
Misrak Academy( Ayat Branch)

Misrak Academy( Ayat Branch)

Відкрити в Telegram

Center of Research and Excellence🔎🔬💡📚📖🏆👨👩

Показати більше
1 488
Підписники
+124 години
-37 днів
+630 день
Архів дописів

photo content

photo content

photo content
+6

photo content
+9

ዛሬ በምስራቅ አካዳሚ የአመቱ ምርጥ የስነ ምግባር ተሸላሚ ተማሪዎችን ወላጆች እንዲሁም ተማሪዎች በተገኙበት እውቅና ተሰጠ

photo content

photo content

photo content

photo content
+1

ውድና የተከበራቹ ወላጆች ዛሬ የ8ተኛ ክፍል ፈተና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል !!!!

photo content

የስምንተኛ ክፍል ፈተና በሰዓቱ ተጀምሯል

photo content

ውድና የተከበራቹ ወላጆች ነገ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 1 :20 ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ እንዲገኙ እንዲሁም ለፈተና የሚያስፈልጉ ነገሮችን አሟልተው እንዲመጡ እናሳስባለን መልካም ምሽት

photo content

ውድና የተከበራቹ የ6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች ልጆቻችን ፈተናውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀዋል

ውድና የተከበራቹ የ 6 ኛ ክፍል አስፈታኝ ወላጆች እንደሚታወቀው ነገ የ6ተኛ ክፍል ልጆቻችን ፈተና የሚጀምሩበት ቀን ነው ስለዚህ ጠዋት 1 ሰዓት በትምህር ቤት ግቢ ውስጥ እንዲገኙ እንዲሁም ለፈተና የሚያስፈልጉ መሳሪያዎችን አሟልተው እንዲገኙ እናሳስባለን መልካም ቀን

------Misrak Academy ---- *ፈተና የእውቀት መመዘኛ እንጂ የማንነት መለኪያ እንዳልኾነ መገንዘብም ለሥነ ልቦና ጥንካሬ ትልቅ ድጋፍ ይሰጣል። * የፈተና ሥርዓቱ ቢለያይም በየትኛውም ደረጃ የሚወጣ ፈተና በፊት ከነበሩት የተለየ እንዳልኾነ መረዳት እንደሚገባ ያስገነዝባሉ። #በተጨማሪም በፈተና ወቅት:- # ከመጠን በላይ አለመጨነቅ፤ # ትኩረትን የሚሰርቁ ነገሮችን በማስወገድ ሙሉ ትኩረትን ወደ ፈተናው ብቻ ማዞር ፤ # ጥሩ የአዕምሮ ዝግጅት እንዲኖር በቂ እንቅልፍ እና ተገቢ እረፍት ማድረግ፤ # ሁሌም ፈተናን ለተሻለ ውጤት እንደ ዕድል መቁጠር፤ # በራስ ዕውቀት እና የመተማመን ስሜት፣ በተረጋጋ መንፈስ ወደ ፈተና አዳራሽ መግባት፤ # ከውስጥ የመነጨ የተነሳሽነት ስሜት መፍጠር እና መሠል የሥነ-ልቦና ዝግጅቶችን ማድረግ ለውጤታማነት ወሳኝ መሆናቸውን ይመከራል። * ለሁሉም ተፈታኞች መልካም ፈተና