en
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel EEP Communication

Channel EEP Communication (@eepcommuication) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 695 subscribers, ranking 8 017 in the Technologies & Applications category and 2 152 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 695 subscribers.

According to the latest data from 31 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 142 over the last 30 days and by 2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 30.85%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 16.42% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 842 views. Within the first day, a publication typically gains 2 578 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 10.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
EEP Communication

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 01 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Technologies & Applications category.

15 695
Subscribers
+224 hours
+237 days
+14230 days
Posts Archive
#vacancy ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ሹፌር 1ኛ - (ጂኤስ6) ✍️ አመልካቾች ዋናውን የትምህርት፣ የመንጃ ፈቃድ እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ኮፒ ጋር በመያዝ ኮተ
#vacancy ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ሹፌር 1ኛ - (ጂኤስ6) ✍️ አመልካቾች ዋናውን የትምህርት፣ የመንጃ ፈቃድ እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ኮፒ ጋር በመያዝ ኮተቤ ብረታብረት በሚገኘው በድርጅቱ ዋና መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እገልጻለን። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ስናከብር ሀገራዊ ብልጽግናችንን እና አንድነታችንን በማጠናከር ሊሆን ይገባል -ኢንጂነር አሸብር ባልቻ ---///--- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አመራሮችና ሠራተኞች የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ስናከብር ሀገርዊ ዕድገትን ፣ህብረት፣ ብልፅግና እና አንድነትን ይበልጥ በማጠናከር ሊሆን ይገባል ሲሉ የተቋሙ የዋና ሥራ አስፈጻሚ  ኢንጂነር  አሸብር ባልቻ ገለፁ፡፡ የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች 18ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ”በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት አክብረዋል፡፡ በበዓሉ ላይ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ እንደተናገሩት የዘንድሮውን ሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓልን ለየት የሚያደረገው የዳግማዊ አደዋ ተምሳሌት የሆነውን የታላቁ ህዳሴ ፕሮጀክት ግድብ ያጋጠሙትን እጅግ ውስብስብ የግንባታ ሂደቶችንና ችግሮችን በብቃት ተወጥተን በይፋ ማስመረቅ በቻልንበት ማግስት መሆኑ ነው፡፡ ይህን ሰንደቅ ዓለማ ብዙ መስዋትነት ከፍለው እዚህ እንዲደርስ ላደረጉ አባቶቻችን ክብርና ሞገስ እንደምንሰጥ ሁሉ  የታለቁን ህዳሴ ፕሮጀከት ግንባታ መስዋዕትነት ከፍለው በድል እንዲጠናቀቅ ላበቁ ወንድሞቻችንም ክብር እንሰጣለን  ብለዋል፡፡ በቀጣይም ከፊት ለፊታችን ያሉትን ታላላቅ ሀገራዊ ስራዎቻችንን በጥልቅ ሀገራዊ ስሜት፣ አንድነትና ህብረት በመፈፈፀም የሀገራችንን ዕድገትና ብልፅግና ለማስቀጠል ተባብረን መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ በዓሉን በተቋሙ ዋና መ/ቤት ያሉ የተቋሙ አመራርና፣ ሠራተኞች እና የፌደራል ፖሊስ አባላት በጋራ አክብረዋል፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+6

18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዛሬው ዕለት በመላ ሀገሪቱ በተለያዩ ኹነቶች ይከበራል፡፡ ቀኑ “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የሚከበረው፡፡ በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት መሰረት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ቀለማት እና በሰንደቅ ዓላው መሀል ላይ የሚገኘው ዓርማ ትርጉም ምንድን ነው? 1. አረንጓዴው ቀለም፡- የሥራ፣ የልምላሜና የዕድገት ምልክት ነው፡፡ 2. ቢጫው ቀለም፡- የተስፋ፣ የፍትሕና የእኩልነት ምልክት ነው፡፡ 3. ቀዩ ቀለም ፡- ለነፃነትና ለእኩልነት መስፈን የሚደረግ የመስዋዕትነትና የጀግንነት ምልክት ነው፡፡ እንዲሁም በሰንደቅ ዓላማው መሀል ላይ የሚገኘው ዓርማ ትርጉም ከታች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ 1. ክብ የሆነው፡- ሰማያዊ መደብ ሰላምን ያመለክታል፡፡ 2. ቀጥታና እኩል የሆኑት መስመሮች፡- የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እንዲሁም የሐይማኖቶችን እኩልነት ያመለክታሉ፡፡ 3. ቀጥታና እኩል ከሆኑት መስመሮች የተዋቀረው ኮከብ፡- የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በመፈቃቀድ የመሠረቱትን አንድነት ያመላክታል፡፡ 4. ቢጫ ጨረሩ ደግሞ ፡- በመፈቃቀድ አንድነት ለመሰረቱት ብሔር፣ ብሔረሰቦች የፈነጠቀውን ብሩህ ተስፋ ይጠቁማል፡፡ ምንጭ:- የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content

"ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!" 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን! 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስ
"ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!" 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን! 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም

የውጤት ማስታወቂያ በአይቲ ኦፕሬሽን የስፖርት ስራ መሪ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.m
+1
የውጤት ማስታወቂያ በአይቲ ኦፕሬሽን የስፖርት ስራ መሪ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም

#AdwaMuseum #GERD የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ወቅት የተለያየ አበርክቶ ለነበራቸው ተቋማትና ግለሰቦች የሰጠው የምስጋና እና እውቅና መርኃ ግብር በከፊል፤ 👇 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et መስከረም 28 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+6

photo content
+9

photo content
+9

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ወቅት የተለያየ አበርክቶ ለነበራቸው ተቋማትና ግለሰቦች የሰጠው የምስጋና እና እውቅና መርኃ ግብር በከፊል፤ 👇 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et መስከረም 28 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+1

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

#AdwaMuseum የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በአደዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ያዘጋጀው የምስጋና ፕሮግራም ድባብ ፤ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ባዘጋጀው የምስጋና መርኃ ግብር ላይ ለመታደም የተገኙ የተቋሙ ሠራተኞችና የሥራ መሪዎች የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ሲጎበኙ፤ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et መስከረም 28 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+3

photo content
+9