en
Feedback
Ethiopian Society of Clinical Pharmacists - ESOCP

Ethiopian Society of Clinical Pharmacists - ESOCP

Open in Telegram

We promote pharmacy education, practice, and researchs among pharmacy professionals & students in Ethiopia.

Show more
324
Subscribers
No data24 hours
-17 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '26
June '26
+2
in 0 channels
May '26
+13
in 0 channels
Get PRO
April '26
+10
in 0 channels
Get PRO
March '26
+6
in 0 channels
Get PRO
February '26
+4
in 0 channels
Get PRO
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '250
in 0 channels
Get PRO
November '250
in 0 channels
Get PRO
October '250
in 0 channels
Get PRO
September '250
in 0 channels
Get PRO
August '250
in 0 channels
Get PRO
July '250
in 0 channels
Get PRO
June '250
in 0 channels
Get PRO
May '250
in 0 channels
Get PRO
April '250
in 0 channels
Get PRO
March '250
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 0 channels
Get PRO
January '250
in 0 channels
Get PRO
December '24
+1
in 0 channels
Get PRO
November '24
+4
in 0 channels
Get PRO
October '240
in 0 channels
Get PRO
September '24
+12
in 0 channels
Get PRO
August '24
+17
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '24
+2
in 0 channels
Get PRO
January '24
+10
in 0 channels
Get PRO
December '23
+7
in 0 channels
Get PRO
November '23
+10
in 0 channels
Get PRO
October '23
+332
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
14 June0
13 June0
12 June0
11 June0
10 June+1
09 June0
08 June0
07 June0
06 June0
05 June0
04 June+1
03 June0
02 June0
01 June0
Channel Posts
Repost from Medicine Daily
#EHPLE #MoH የብቃት ምዘና ፈተና መረጃ በማረጋገጥ ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የመረጃ ማረጋገጫ ቀነ ገደቡ እስከ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
#EHPLE #MoH የብቃት ምዘና ፈተና መረጃ በማረጋገጥ ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የመረጃ ማረጋገጫ ቀነ ገደቡ እስከ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ ‎ ‎በግንቦት ወር የሚሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና መለያ ቁጥራችሁን (Registration Number) ከብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥራችሁ (16 Digit FAN) ጋር የማረጋገጥ ሥራ እስከ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ድረስ https://hple.moh.gov.et/ ሊንክን በመጫን እንድታከናውኑ መባሉ ይታወቃል፡፡ ‎ ‎የመረጃ ማረጋገጫ ቀነ ገደቡ እስከ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል፡፡ ‎#ጤና_ሚኒስቴር @medicinedaily

2
‎#HaramayaUniversity ‎ ‎ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በጤናና ህክምና ትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን 614 ተማሪዎችን አስመረቀ። ‎ ‎ዩኒቨርሲቲው በጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በዶክትሬት ፣ በስፔ+2
‎#HaramayaUniversity ‎ ‎ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በጤናና ህክምና ትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን 614 ተማሪዎችን አስመረቀ። ‎ ‎ዩኒቨርሲቲው በጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በዶክትሬት ፣ በስፔሻሊቲ ፣ በሁለተኛ ዲግሪና ፣ በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ 614 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ‎ ‎ መጋቢት 13/2018 ዓ.ም ‎ ‎#ሐረማያ_ዩኒቨርሲቲ @medicinedaily
0
3
#የሥራ #ቅጥር #ማስታወቂያ ‎ ‎የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በስሩ ለሚገኙ ጤና ተቋማት በ6 የተለያዩ የሥራ መደቦች ላይ 321 ሰራተኞችን በቋሚነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ‎ ‎ስለሆነም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ከመጋቢት 08/2018ዓ.ም ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በኦላየን (online) ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ‎ ‎1. ጠቅላላ ሀኪም : 100 ‎2. ሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ፕሮፌሽናል : 50 ‎3. ፋርማሲ ፕሮፌሽናል : 50 ‎4. ሜዲካል ራዲዮሎጂክ ቴክኖሎጂ : 20 ‎5. ደረጃ 4 ጤና ኤክስቴንሽን : 100 ‎6. ማይክሮ ባዮሎጂ : 01 ‎ ‎#ማሳሰቢያ፡ ‎✅የስራ ቦታ: ቢሮው በሚመድብበት በቢሮው ስር ባሉ ጤና ተቋማት ‎ ‎✅1 ሰው በ1 ኢሜል ማመልከት የሚችለው 1 ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ‎ ‎ማመልከቻ አድራሻ ⤵️ ‎https://forms.gle/VLEeto6LE76zmr11A ‎ ‎(ለተጨማሪ መረጃ የቢሮው ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።) ‎ ‎@medicinedaily
0