ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ግቢ ግቢ ጉባኤ (OFFICIAL)
Open in Telegram
🖋️✍️ ይህ ቻናል በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ግቢ ጉባኤ የተከፈተና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ትውፊትና አስተምህሮ የጠበቁ ትምህርቶች፣ ወቅታዊ መረጃዎች፣ ኪነጥበባዊ ፅሁፎች፣ ዝማሬዎች የሚለቀቁበት ነው።
Show more1 445
Subscribers
+224 hours
+147 days
+5030 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+12
in 0 channels
August '26
+56
in 1 channels
Get PRO
July '26
+9
in 0 channels
Get PRO
June '26
+18
in 0 channels
Get PRO
May '26
+29
in 0 channels
Get PRO
April '26
+42
in 2 channels
Get PRO
March '26
+28
in 0 channels
Get PRO
February '26
+24
in 1 channels
Get PRO
January '26
+26
in 0 channels
Get PRO
December '25
+27
in 0 channels
Get PRO
November '25
+23
in 0 channels
Get PRO
October '25
+74
in 0 channels
Get PRO
September '25
+115
in 0 channels
Get PRO
August '25
+26
in 0 channels
Get PRO
July '25
+31
in 0 channels
Get PRO
June '25
+20
in 0 channels
Get PRO
May '25
+27
in 1 channels
Get PRO
April '25
+28
in 0 channels
Get PRO
March '25
+31
in 0 channels
Get PRO
February '25
+26
in 0 channels
Get PRO
January '25
+37
in 0 channels
Get PRO
December '24
+41
in 0 channels
Get PRO
November '24
+52
in 0 channels
Get PRO
October '24
+63
in 0 channels
Get PRO
September '24
+92
in 0 channels
Get PRO
August '24
+23
in 0 channels
Get PRO
July '24
+35
in 0 channels
Get PRO
June '24
+49
in 0 channels
Get PRO
May '24
+15
in 0 channels
Get PRO
April '24
+29
in 0 channels
Get PRO
March '24
+20
in 0 channels
Get PRO
February '24
+22
in 0 channels
Get PRO
January '24
+25
in 0 channels
Get PRO
December '23
+106
in 1 channels
Get PRO
November '23
+17
in 0 channels
Get PRO
October '23
+15
in 0 channels
Get PRO
September '23
+12
in 0 channels
Get PRO
August '23
+14
in 0 channels
Get PRO
July '23
+22
in 0 channels
Get PRO
June '23
+28
in 0 channels
Get PRO
May '23
+23
in 0 channels
Get PRO
April '23
+31
in 0 channels
Get PRO
March '23
+80
in 0 channels
Get PRO
February '23
+22
in 0 channels
Get PRO
January '23
+18
in 0 channels
Get PRO
December '22
+10
in 0 channels
Get PRO
November '22
+8
in 0 channels
Get PRO
October '22
+11
in 0 channels
Get PRO
September '22
+9
in 0 channels
Get PRO
August '22
+11
in 0 channels
Get PRO
July '22
+32
in 0 channels
Get PRO
June '22
+11
in 0 channels
Get PRO
May '22
+14
in 0 channels
Get PRO
April '22
+14
in 0 channels
Get PRO
March '22
+108
in 0 channels
Get PRO
February '22
+13
in 0 channels
Get PRO
January '22
+4
in 0 channels
Get PRO
December '21
+4
in 0 channels
Get PRO
November '21
+11
in 0 channels
Get PRO
October '21
+26
in 0 channels
Get PRO
September '21
+3
in 0 channels
Get PRO
August '21
+13
in 0 channels
Get PRO
July '21
+9
in 0 channels
Get PRO
June '21
+14
in 0 channels
Get PRO
May '21
+4
in 0 channels
Get PRO
April '21
+5
in 0 channels
Get PRO
March '21
+341
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +2 | |||
| 05 September | +1 | |||
| 04 September | +1 | |||
| 03 September | +2 | |||
| 02 September | +3 | |||
| 01 September | +3 |
Channel Posts
ክፍል 2
✨ እንደምን ሰነበታችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች🙌🥰 ይሄው እንግዲ በሳምንቱ ተመልሰናል።
👉 ነገረ ገድል የሚለው ትምህርታችን አልቆ ነውን⁉አላለቀም። ሆኖም ግን ጷግሜ ስለገባች ትልቅ ምስጢር ስላላትም ስለዚች ወር ሳያነሱ ማለፍ ከባድ ነው። ዛሬ ስለጷግሜ ትንሽ ነገር ተባብለን በቀጣይ ሳምንት ነገረ ገድልን እንቀጥላለን።ወርኀ ጷግሜ (ፖግሚን) ⭐ ጷግሜ ማለት ጭማሪ፣ተውሳክ፣ትርፍ ማለት ነው ። 👉 በኢትዮጲያ የቀን አቆጣጠር 13ተኛዋ እና ጥቂት ቀን ያላት ወር ናት። ♦️ ጥቂት ቀን ያላት ግን ብዙ ምስጢር የያዘች ወር ብንላት ውሸት አይሆንብንም። 👉 ጷግሜ ጭማሪ ወር ናትና አባቶች እግዚአብሔር እድሜ ለንስሐ እንደጨመረላችሁ አስባችሁ ንስሐ ግቡባት በትሩፋት አሳልፏት ይላሉ።
⚡ አንተ ሰነፍ ፍያታዊ ዘየማን በ3ሰዓታት ተጠቅሞ በንስሐ ተመልሶ ገነት ገባ፣ለአንተ ግን 5ቀናት፣ በአራት ዓምት አንዴ 6ቀናት፣በ600ዓመት አንዴ 7ቀናት ተሰቶሐል እንዴት በንስሐ መመለስ ይከብድሐል። ጊዜ አጥሮኝ ነው እንዳትል በ3 ሰዓት የተመለሰ አለ። ምን ይሆን ማመካኛችን? ምንስ ይሆን ለዚህ ጥያቅቄ መልሳችን?🎯 ዓመቱን ሙሉ ከንስሐ፣ከሥጋ ወደሙ ርቀን በሚጠበቅብን ልክ ትሩፋት(ጾም፣ጸሎት፣ምጽዋት...) ሳንሠራ ያሳለፍን ሰዎች እንኖራላን። እግዚአብሔር ግን ያሰብነውን እና የሚጠበቅብንን እንድንሰራባት ይችህን ወር ጨምሮልናል እንጠቀምባት።
♦ አይደለም በ5 ወይም በ 6 ቀናት ይቅርና በ3 ሰዓት መቀየር/መመለስ/ይቅርታን/ምህረትን ማግኘት እንደሚቻል አይተናል። የ 3 ቀን የነነዌ ጾምና መልካም ውጤቱ፣የዮዲት ጾምና ያገኘችው ድል። ታድያ እኛ 5 እና 6 ቀናት ተሰቶን ብንሰራበት/ብንጾምበት ምን ያህል እንጠቀም ይሆን⁉🌟 ጷግሜ የዳግም ምጽአት ምሥሌ ናት። በዚህች አጭር ወር ዳግም ምጽአትን እናስብባታለን። እንዴት?👇
፩, ጷግሜ ከአሮጌው ዓመት ወደ ሐዲሱ አመት መሸጋገርያ ጊዜ ነው = ዳግም ምጽአትም ከሚያልፈው ዓለም ወደማያልፈው ዓለም የመሸጋገርያ ጊዜ ነው። ፪, ጷግሜ የአሮጌው ዓመት ኑሮ አልቆ እራሳችንን ለሐዲሱ አመት የምናዘጋጅበት ጊዜ ነው = ዳግም ምጽአትም የዚህ ዓለም ኖሮ አብቅቶ ወዴሌላኛው ዓለም የምንሸጋገርበት ነው።⭐ አማናዊው ዳግም ምጽአት ቢሆን ኖሮ ለቀኝ ቁመት የሚያበቃ ሥራ ሠርተናል?🤔 ከበጎቹ ጋር ወይስ ከፍየሎቹ ጋር እንቆም ይሆን?ወደ መንግስተ ሰማይ ወይስ ወደ ገኀነመ እሳት እንጣል ይሆን?🥲 ♦ እግዚአብሔር በቸርነቱ ዐይን ሁላችንን ይመልከተን ወርኀ ጷግሚውን የምንጠቀምበት ያድርግልን🙏🙏🙏 ይቀጥላል......
| 2 | 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ሰንበት ተዐቢ እምኵሉ ዕለት ሰብእ ይከብር
እምኵሉ ፍጥረት!!!
ኑ የበዓላትን በኵር የሆነችውን ሰንበት እናክብራት(ቅዳሴ አትናቴዎስ)
✨✨✨✨✨✨✨✨✨
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ። ወአምላክነሂ ኢያረምም፤ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ።
እግዚአብሔር ግልጥ ኾኖ ይመጣል። አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም፤ እሳት በፊቱ ይቃጠላል።
መዝ ፵፱፥፪-፫
✨✨✨✨✨✨✨✨✨
🌤 ዕለተ ሰንበት ደርሳለችና ፤ከሥርዓተ ቅዳሴው እንካፈል ዘንድ ኑ አብረን እንሂድ😊።
😊እንደተለመደው⏱11፡09:59⏱ ግቢ በር እንገናኝ☺️።
💫መልካም🥰ምሽት💫 | 300 |
| 3 | 📌ዛሬ 29/12/2018 ወርሃዊ በዓል በመሆኑ የዓርብ ጸሎት አይኖርም
ስለሆነም ሁላችንም ከ11፡30 ጀምረን በቦታው ተገኝተን የአውደ ምህረት መርሀ ግብሩን እንድንከታተል ስንል በትህትና እናሳስባለን!!! | 337 |
| 4 | https://youtu.be/U0FVeff3k28 የ36 የጓደኝነት እና አገልግሎት ሕይወት ልምድ የቀረበበት መርሐ ግብር ነው ::
እህቶቻችን ያተርፉበታል አጋሯቸው ::
ክፍል 2 | 363 |
| 5 | ✍️የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች እየተማሩ ያሉትን የሃይማኖት ትምህርት በተግባር ለመግለጥ ለበርካታ የገጠር አጥቢያዎች የክህነትና የስብከት አገልግሎት፣ የነድያን ምገባ፣ የእስረኞች ጉብኝት፣ ሰብል መሰብሰብ፣ የአካባቢ ጽዳትና የጤና አገልግሎት ለቤተክርስቲያንና ለመኅበረሰቡ መሰጠቱ፣
✍️ለ4045 ተመራቂ ተማሪዎች በሥራ ሕይወታቸው ውጤታማ የሚያደርጋቸው፣ የሕይወት ክህሎት ሊያሳድጉ የሚችሉ እንዲሁም እንደየዝባሌያቸው በተዘጋጀው ማኑዋል መሠረት በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና በቤተክርስቲያንና በሀገር አስተዳደር ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ሥልጠና መሠጠቱ፣
✍️ለቤተክርስቲያን ሁለንተናዊ ተልዕኮ መሳካት በኃላፊነት እማራለሁ በሚል መሪ ቃል 300 ዩኒቨርሲቲና ኮሌጆች የተወከሉ 378 ተሳታፊዎች የተገኙበት 13ኛ የግቢ ጉባኤያት ሴሚናር መከናወኑ
በግቢ ጉባኤ ለሚማሩ 6784 ሴት ተማሪዎች የተለያየ አቅም ማሳደጊያ ሥልጠና መሰጠቱ
✍️ ከተጠረፋማና የአገልግሎት እጥረት ካለባቸው አካባቢዎች ለመጡ 831 የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ተከታታይ የአቅም ማሳደጊያ ሥልጠና መሰጠቱ በቀረበው ሪፖርት ተገልጿል፡፡ | 642 |
| 6 | ✍️በግቢ ጉባኤያት በየሳምንቱ በቋሚነት 1064 የትምህርት መርሐ ግብራት በተለያዩ ቋንቋዎች መምህራን በመመደብ በትምህርት ሥርዓቱ እያስፈጸመ እንደሚገኝ፡፡
በተዘጋጀው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትህርታቸውን ያጠናቀቁ ከ57500 በላይ ተማሪዎች በአባቶች ቡራኬ በአደራ መስቀል ማስመረቁ፣
✍️ከሚሰጣቸው ትምህርተ ሃይማኖት በተጨማሪ የመጡበትን የትምህርት ዓላማ ጠንክረው ሀገራቸውንና ወገናቸውን እንዲያገለግሉ በተሠጠ ሥልጠናና ምክር ክትትል በ2017 እና 18 ብቻ 332 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀውን ዋንጫና ሜዳልያዎች ተሸላሚዎች መሆናቸው፣
✍️የነገ ቤተክርስቲያን ተተኪ አገልጋይ እንዲሆኑ 16405 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች መሰረታዊ አብነት ትምህርት የተማሩ ሲሆን ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረው ለክህነት የበቁ 632 ዲቁና እንዲቀበሉ መደረጉ፣
✍️በግቢ ጉባኤያት በየሳምንቱ በቋሚነት 1064 የትምህርት መርሐ ግብራት በተለያዩ ቋንቋዎች መምህራን በመመደብ በትምህርት ሥርዓቱ እያስፈጸመ እንደሚገኝ፡፡
✍️በተዘጋጀው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትህርታቸውን ያጠናቀቁ ከ57,500 በላይ ተማሪዎች በአባቶች ቡራኬ በአደራ መስቀል ማስመረቁ፣
✍️ከሚሰጣቸው ትምህርተ ሃይማኖት በተጨማሪ የመጡበትን የትምህርት ዓላማ ጠንክረው ሀገራቸውንና ወገናቸውን እንዲያገለግሉ በተሠጠ ሥልጠናና ምክር ክትትል በ2017 እና 18 ብቻ 332 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀውን ዋንጫና ሜዳልያዎች ተሸላሚዎች መሆናቸው፣
✍️የነገ ቤተክርስቲያን ተተኪ አገልጋይ እንዲሆኑ 16405 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች መሰረታዊ አብነት ትምህርት የተማሩ ሲሆን ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረው ለክህነት የበቁ 632 ዲቁና እንዲቀበሉ መደረጉ፣
✍️በተከለሰው ሥርዓተ ትምህርት መሰረት 13 አዳዲሰ የግቢ ጉባኤ መማርያ መጽሐፍት በአማርኛ ቋንቋ መዘጋጀቱና 11 ታትመው 51164 ኮፒ መጽሐፍት ለተማሪዎች መሠራጨቱ፣የእንግሊዝኛና የኦርምኛ ትርጉም እየተሠራ እንደሚገኝ፣
✍️የተለያዩ ተቋማትን በማነጋገር እና በማወያየት ለ966 የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የሥራ ዕድል ማመቻቸቱን
የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የውጭ ትምህርት እድል እንዲያገኙ የተለያዩ ሥልጠናዎች የተሰጣቸው ሲሆን 4 ምሩቃን ወደ ውጭ ሀገራት ለትምህርት እድል አግኝተው ሲሔዱ አስፈላጊው ድጋፍ የተደረገላቸው መሆኑ፣
✍️የግቢ ጉባኤያት መምህራን ማፍሪያ እና የቨርቹዋል ሥልጠና ማእከል ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ገቢ ማሰባሰቢያ ሥራ 70% (18,000,000.00 ብር) በሀገር ውስጥ የተሰበሰበ ሲሆን በዚህም ለግቢ ጉባኤ 9 መምህራን የተቀጠሩ ሲሆን ከ17 ማእከላት ለተውጣጡ 170 ደረጃ ሁለት ተተኪ መምህራን ሥልጠና በጀት የተሸፈነላቸው መሆኑ
✍️በግቢ ጉባኤያት ያለውን አገልግሎት ለሚያስተባብሩ 6888 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደረጃ 1 እነዲሁም 949 በደረጃ 2 የአመራር ሥልጠና በመሥጠት ግቢ ጉባኤያትን ለማጠናከር ሥራ መሠራቱ፣
የግቢ ጉባኤያት መምህራንን ጥራትና ብዛት ለመጨመር ከግቢ ጉባኤ ተማሪዎች 4,793 በደረጃ አንድ እና 825 በደረጃ ሁለት፣ በሁለት ቋንቋዎች የተተኪ መምህራን ሥልጠና የተሠጠ መሆኑ ፣
✍️የተለያዩ ተቋማትን በማነጋገር እና በማወያየት ለ966 የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የሥራ ዕድል ማመቻቸቱን
የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የውጭ ትምህርት እድል እንዲያገኙ የተለያዩ ሥልጠናዎች የተሰጣቸው ሲሆን 4 ምሩቃን ወደ ውጭ ሀገራት ለትምህርት እድል አግኝተው ሲሔዱ አስፈላጊው ድጋፍ የተደረገላቸው መሆኑ፣
✍️የግቢ ጉባኤያት መምህራን ማፍሪያ እና የቨርቹዋል ሥልጠና ማእከል ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ገቢ ማሰባሰቢያ ሥራ 70% (18,000,000.00 ብር) በሀገር ውስጥ የተሰበሰበ ሲሆን በዚህም ለግቢ ጉባኤ 9 መምህራን የተቀጠሩ ሲሆን ከ17 ማእከላት ለተውጣጡ 170 ደረጃ ሁለት ተተኪ መምህራን ሥልጠና በጀት የተሸፈነላቸው መሆኑ
✍️በግቢ ጉባኤያት ያለውን አገልግሎት ለሚያስተባብሩ 6888 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደረጃ 1 እነዲሁም 949 በደረጃ 2 የአመራር ሥልጠና በመሥጠት ግቢ ጉባኤያትን ለማጠናከር ሥራ መሠራቱ፣
የግቢ ጉባኤያት መምህራንን ጥራትና ብዛት ለመጨመር ከግቢ ጉባኤ ተማሪዎች 4,793 በደረጃ አንድ እና 825 በደረጃ ሁለት፣ በሁለት ቋንቋዎች የተተኪ መምህራን ሥልጠና የተሠጠ መሆኑ | 574 |
| 7 | በማኅበረ ቅዱሳን 17ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በአቶ ካሣሁን ኃ/ማርያም(የማኅበሩ ሰብሳቢ) ከቀረበው ሪፖርት፡-
ማኅበረ ቅዱሳን በእግዚአብሔር ፈቃድ በቅዱስ ሲኖዶስ ህጋዊ ዕውቅና አግኝቶ ከተመሰረተበት
1984 ዓ.ም ጀምሮ በተሰጠው መተዳደሪያ መሰረት መዋቅሩን በማስፋት
በሀገር ውስጥ
👉52 ማዕከላት
👉468 ወረዳ ማዕከላት
👉463 ግንኙነት ጣቢያዎች
👉459 ግቢ ጉባኤያት
በውጭ
👉7 ማዕከላት
👉27 ንዑስ ማዕከላት
👉31 ግንኙነት ጣቢያዎች
👉22 ግቢ ጉባኤያት የያዘ ሲሆን
👉52000 ባላት
👉3856 መደበኛ አገልጋዮች
👉በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደጋፊዎችንና ምእመናንን በመያዝ
ላለፉት 34 ዓመታት በእግዚአብሔር ፈቃድ፣ በአባቶች ጸሎት በአባላትና በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ደጋፍ በሀገርችንና በመላው ዓለም በርካታ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት እያከናወነ ይገኛል፡፡
ማኅበሩ በእግዚአብሔር ቸርነት ላለፉት 2 ዓመታት ካከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል
1. ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ግቢ ጉባኤያት አገልግሎትን በተመለከተ
✍️ማኅበረ ቅዱሳን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በሰጠው ኃላፊንት መሠረት
በከፈተኛ ት/ት ተቋም ለሚማሩ ኦርቶዶክሳዉያ ተማሪዎች “ሙሉ ስብዕና” የሚገነባ ሥርዓተ ትምህርት በማዘጋጄት
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የመማርያ መጻሕፍትን ማዘጋጀቱ፡፡
መምህራንን በማሠልጠንና በመመደብ ከ100ሺ በላይ ተማሪዎችን እያስተማረ እንደሚገኝ፡፡ | 382 |
| 8 | ✍️የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች እየተማሩ ያሉትን የሃይማኖት ትምህርት በተግባር ለመግለጥ ለበርካታ የገጠር አጥቢያዎች የክህነትና የስብከት አገልግሎት፣ የነድያን ምገባ፣ የእስረኞች ጉብኝት፣ ሰብል መሰብሰብ፣ የአካባቢ ጽዳትና የጤና አገልግሎት ለቤተክርስቲያንና ለመኅበረሰቡ መሰጠቱ፣
✍️ለ4045 ተመራቂ ተማሪዎች በሥራ ሕይወታቸው ውጤታማ የሚያደርጋቸው፣ የሕይወት ክህሎት ሊያሳድጉ የሚችሉ እንዲሁም እንደየዝባሌያቸው በተዘጋጀው ማኑዋል መሠረት በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና በቤተክርስቲያንና በሀገር አስተዳደር ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ሥልጠና መሠጠቱ፣
✍️ለቤተክርስቲያን ሁለንተናዊ ተልዕኮ መሳካት በኃላፊነት እማራለሁ በሚል መሪ ቃል 300 ዩኒቨርሲቲና ኮሌጆች የተወከሉ 378 ተሳታፊዎች የተገኙበት 13ኛ የግቢ ጉባኤያት ሴሚናር መከናወኑ
በግቢ ጉባኤ ለሚማሩ 6784 ሴት ተማሪዎች የተለያየ አቅም ማሳደጊያ ሥልጠና መሰጠቱ
✍️ ከተጠረፋማና የአገልግሎት እጥረት ካለባቸው አካባቢዎች ለመጡ 831 የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ተከታታይ የአቅም ማሳደጊያ ሥልጠና መሰጠቱ በቀረበው ሪፖርት ተገልጿል፡፡ | 1 |
| 9 | ✍️በግቢ ጉባኤያት በየሳምንቱ በቋሚነት 1064 የትምህርት መርሐ ግብራት በተለያዩ ቋንቋዎች መምህራን በመመደብ በትምህርት ሥርዓቱ እያስፈጸመ እንደሚገኝ፡፡
በተዘጋጀው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትህርታቸውን ያጠናቀቁ ከ57500 በላይ ተማሪዎች በአባቶች ቡራኬ በአደራ መስቀል ማስመረቁ፣
✍️ከሚሰጣቸው ትምህርተ ሃይማኖት በተጨማሪ የመጡበትን የትምህርት ዓላማ ጠንክረው ሀገራቸውንና ወገናቸውን እንዲያገለግሉ በተሠጠ ሥልጠናና ምክር ክትትል በ2017 እና 18 ብቻ 332 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀውን ዋንጫና ሜዳልያዎች ተሸላሚዎች መሆናቸው፣
✍️የነገ ቤተክርስቲያን ተተኪ አገልጋይ እንዲሆኑ 16405 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች መሰረታዊ አብነት ትምህርት የተማሩ ሲሆን ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረው ለክህነት የበቁ 632 ዲቁና እንዲቀበሉ መደረጉ፣
✍️በግቢ ጉባኤያት በየሳምንቱ በቋሚነት 1064 የትምህርት መርሐ ግብራት በተለያዩ ቋንቋዎች መምህራን በመመደብ በትምህርት ሥርዓቱ እያስፈጸመ እንደሚገኝ፡፡
✍️በተዘጋጀው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትህርታቸውን ያጠናቀቁ ከ57,500 በላይ ተማሪዎች በአባቶች ቡራኬ በአደራ መስቀል ማስመረቁ፣
✍️ከሚሰጣቸው ትምህርተ ሃይማኖት በተጨማሪ የመጡበትን የትምህርት ዓላማ ጠንክረው ሀገራቸውንና ወገናቸውን እንዲያገለግሉ በተሠጠ ሥልጠናና ምክር ክትትል በ2017 እና 18 ብቻ 332 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀውን ዋንጫና ሜዳልያዎች ተሸላሚዎች መሆናቸው፣
✍️የነገ ቤተክርስቲያን ተተኪ አገልጋይ እንዲሆኑ 16405 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች መሰረታዊ አብነት ትምህርት የተማሩ ሲሆን ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረው ለክህነት የበቁ 632 ዲቁና እንዲቀበሉ መደረጉ፣
✍️በተከለሰው ሥርዓተ ትምህርት መሰረት 13 አዳዲሰ የግቢ ጉባኤ መማርያ መጽሐፍት በአማርኛ ቋንቋ መዘጋጀቱና 11 ታትመው 51164 ኮፒ መጽሐፍት ለተማሪዎች መሠራጨቱ፣የእንግሊዝኛና የኦርምኛ ትርጉም እየተሠራ እንደሚገኝ፣
✍️የተለያዩ ተቋማትን በማነጋገር እና በማወያየት ለ966 የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የሥራ ዕድል ማመቻቸቱን
የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የውጭ ትምህርት እድል እንዲያገኙ የተለያዩ ሥልጠናዎች የተሰጣቸው ሲሆን 4 ምሩቃን ወደ ውጭ ሀገራት ለትምህርት እድል አግኝተው ሲሔዱ አስፈላጊው ድጋፍ የተደረገላቸው መሆኑ፣
✍️የግቢ ጉባኤያት መምህራን ማፍሪያ እና የቨርቹዋል ሥልጠና ማእከል ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ገቢ ማሰባሰቢያ ሥራ 70% (18,000,000.00 ብር) በሀገር ውስጥ የተሰበሰበ ሲሆን በዚህም ለግቢ ጉባኤ 9 መምህራን የተቀጠሩ ሲሆን ከ17 ማእከላት ለተውጣጡ 170 ደረጃ ሁለት ተተኪ መምህራን ሥልጠና በጀት የተሸፈነላቸው መሆኑ
✍️በግቢ ጉባኤያት ያለውን አገልግሎት ለሚያስተባብሩ 6888 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደረጃ 1 እነዲሁም 949 በደረጃ 2 የአመራር ሥልጠና በመሥጠት ግቢ ጉባኤያትን ለማጠናከር ሥራ መሠራቱ፣
የግቢ ጉባኤያት መምህራንን ጥራትና ብዛት ለመጨመር ከግቢ ጉባኤ ተማሪዎች 4,793 በደረጃ አንድ እና 825 በደረጃ ሁለት፣ በሁለት ቋንቋዎች የተተኪ መምህራን ሥልጠና የተሠጠ መሆኑ ፣
✍️የተለያዩ ተቋማትን በማነጋገር እና በማወያየት ለ966 የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የሥራ ዕድል ማመቻቸቱን
የግቢ ጉባኤ ምሩቃን የውጭ ትምህርት እድል እንዲያገኙ የተለያዩ ሥልጠናዎች የተሰጣቸው ሲሆን 4 ምሩቃን ወደ ውጭ ሀገራት ለትምህርት እድል አግኝተው ሲሔዱ አስፈላጊው ድጋፍ የተደረገላቸው መሆኑ፣
✍️የግቢ ጉባኤያት መምህራን ማፍሪያ እና የቨርቹዋል ሥልጠና ማእከል ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ገቢ ማሰባሰቢያ ሥራ 70% (18,000,000.00 ብር) በሀገር ውስጥ የተሰበሰበ ሲሆን በዚህም ለግቢ ጉባኤ 9 መምህራን የተቀጠሩ ሲሆን ከ17 ማእከላት ለተውጣጡ 170 ደረጃ ሁለት ተተኪ መምህራን ሥልጠና በጀት የተሸፈነላቸው መሆኑ
✍️በግቢ ጉባኤያት ያለውን አገልግሎት ለሚያስተባብሩ 6888 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደረጃ 1 እነዲሁም 949 በደረጃ 2 የአመራር ሥልጠና በመሥጠት ግቢ ጉባኤያትን ለማጠናከር ሥራ መሠራቱ፣
የግቢ ጉባኤያት መምህራንን ጥራትና ብዛት ለመጨመር ከግቢ ጉባኤ ተማሪዎች 4,793 በደረጃ አንድ እና 825 በደረጃ ሁለት፣ በሁለት ቋንቋዎች የተተኪ መምህራን ሥልጠና የተሠጠ መሆኑ | 1 |
| 10 | በማኅበረ ቅዱሳን 17ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በአቶ ካሣሁን ኃ/ማርያም(የማኅበሩ ሰብሳቢ) ከቀረበው ሪፖርት፡-
ማኅበረ ቅዱሳን በእግዚአብሔር ፈቃድ በቅዱስ ሲኖዶስ ህጋዊ ዕውቅና አግኝቶ ከተመሰረተበት
1984 ዓ.ም ጀምሮ በተሰጠው መተዳደሪያ መሰረት መዋቅሩን በማስፋት
በሀገር ውስጥ
👉52 ማዕከላት
👉468 ወረዳ ማዕከላት
👉463 ግንኙነት ጣቢያዎች
👉459 ግቢ ጉባኤያት
በውጭ
👉7 ማዕከላት
👉27 ንዑስ ማዕከላት
👉31 ግንኙነት ጣቢያዎች
👉22 ግቢ ጉባኤያት የያዘ ሲሆን
👉52000 ባላት
👉3856 መደበኛ አገልጋዮች
👉በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደጋፊዎችንና ምእመናንን በመያዝ
ላለፉት 34 ዓመታት በእግዚአብሔር ፈቃድ፣ በአባቶች ጸሎት በአባላትና በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ደጋፍ በሀገርችንና በመላው ዓለም በርካታ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት እያከናወነ ይገኛል፡፡
ማኅበሩ በእግዚአብሔር ቸርነት ላለፉት 2 ዓመታት ካከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል
1. ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ግቢ ጉባኤያት አገልግሎትን በተመለከተ
✍️ማኅበረ ቅዱሳን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በሰጠው ኃላፊንት መሠረት
በከፈተኛ ት/ት ተቋም ለሚማሩ ኦርቶዶክሳዉያ ተማሪዎች “ሙሉ ስብዕና” የሚገነባ ሥርዓተ ትምህርት በማዘጋጄት
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የመማርያ መጻሕፍትን ማዘጋጀቱ፡፡
መምህራንን በማሠልጠንና በመመደብ ከ100ሺ በላይ ተማሪዎችን እያስተማረ እንደሚገኝ፡፡ | 1 |
| 11 | ክፍል 1
ነገረ ገድል በጥቂቱ
✨ ብዙ ነበር ልንጽፍ ያሰብነው ግን ትግስት ኖሮት ማን ያነባል ብለን ሀሳብ ውስጥ ገባን 😁 ስንቀንስ ስንቀንስ 30 ደቂቃ ሙሉ ዘገየን። እንዲም ሆኖ እንኳን የማያነብ ይኖራል🥲። ከበዛ inbox አርጉ.....
መልካም ንባብ🥰🥰🥰
⭐ ገድል ማለት ስለእግዚአብሔር ተብሎ የሚደረግ የጽናት ውጊያ ነው። ከሥጋ ፍቃድ ጋር ወይም ከውጪ ከሚመጣ ፈታኝ ጋር የሚደረግ የጽናት ውጊያ ነው።
♦️ ዛሬ የምናስባቸው የሚደንቅ ገድል/ተጋድሎ ያላቸው ሁለት ታላላቅ ቅዱሳን አሉን። አባታችን ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት እና ቅድስት ክስ
ርስቶስ ሰምራ🥰 ናቸው።
👉 የቅዱሳን የገድል መጽሐፍ ሲነሳ፣ሲነገር፣ሲነበብ የሚያንገበግባቸው ሰዎች ጥቂት የሚባሉ አይደሉም። የጣዖት መጽሐፍ የሚመስላቸውም አይጠፋም።
⚡ እውነቱን ለመናገር የመጀመሪያው የገድል መጽሐፍ መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑን አለማወቃቸው ነው።
✨ ለምሥሌ: በብሉይ ኪዳን መጽሐፈ እዮብ፣መጽሐፈ አስቴር፣መጽሐፈ ዮዲት፣መጽሐፈ ጦቢት እናም በሐዲስ ኪዳን የሐዋሪያት ሥራ....ወዘተረፈ የገድል መጻሕፍት ናቸው።
👉 ገድልን የሚጠላ፣በገድል ላይ የሚሳለቅ ሰው፤መጽሐፍ ቅዱስም ገድል መሆኑን ማወቅ አለበት።
⚡ በአጭሩ ስንገልጸው አሁን ገድል አያስፈልግም ማለት እግዚአብሔር ሥራውን ተዕምራቱን በቅዱሳኑ ያደረገው መጽሐፍ ቅዱስ ተጽፎ እስኪያልቅ ድረስ ነው እንደማለት ነው። መጽሐፍ ተጽፎ ካለቀ በኋላ ሥራውን አቁሟል ተዓምር በቅዱሳን ማድረጉን ትቷል ማለት ነው።
💫 የእነሱን አምላክ አናውቅም የእኛ አምላክ ግን መጽሐፍ ከመጻፉ በፊት፣በሚጻፍበት ጊዜ፣ከተጻፈም በኋላ ተአምር ያደርጋል ማድረጉንም ይቀጥላል።
👉 ገድል ላይ የተደረጉ ተዓምራትስ በማን ተደረጉ⁉የማንን ጌትነት የሚገልጡ ናቸው⁉ ተዓምር የሚያደርገው ቅዱስስ ቢሆን የሚያስተምረው ትምህርት የማንን ትምህርት ነው? የክርስቶስን አይደለምን⁉
♦ በደንብ ላስተዋለ ሰው ግን በገድላት ውስጥም የሚሰበከው ክርስቶስ ነው። የሚነገረውም ስለ እግዚአብሔር ኃይል ነው። እና ይሄ ምኑ ይከፋል? አለማወቅ ካልሆነ በቀር።
👉 ሴጣን ትልቁ የሚያደርገን ነገር ቢኖር ገድል እንድንጠላ ነው። ለምን? ምክንያቱም ገድል ማለት ሴጣን ሲዋረድ ድል ሲነሳ የሚያሳይ መጽሐፍ ነው። ሴጣንን ድል ማድረጊያ መንገዶች የተገለጡበት ነው። ይሄን ደግሞ እንድናውቅ አይፈልግም።
✨ እንግዲ ገድል የሚጠላ ሰው ከማን ወገን ነው ትላላችሁ?🤔
ዮሐ.፰፥፵፬"እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ።"
♦ እኚን የመሰሉ እና ይሄን የመሰለ ሕይወት ያላቸው ቅዱሳን የሰጠን እግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ እና ከፍ ከፍ ያለ ይሁንልን።🥰
♦♦♦እንኳን ለአባታችን ለጻድቁ ለአቡነ ተክለሃይማኖት፣ለቅድስት ክስ
ርስቶስ ሰምራ የዕረፍታቸው የመታሰብያ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን።♦♦♦
🙏በረከታቸው በሁላችን ላይ ይደር🙏
⭐ የትኛውንም ጥያቄ መጠየቅ ይቻላል።
ይቆየን...... | 512 |
| 12 | ሰላም🙌 የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ?
አሜን🙏 የአምላካችን የእግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ እና ከፍ ከፍ ያለ ይሁንልን።
ከነገ ጀምሮ እግዚአብሔር ቢፈቅድ እና ቢወድ ዘወትር እሁድ 6 ሰዓት ላይ ከተማሪዎች የተሰበሰቡ እና አስተማሪ የሆኑ ወቅታዊ ጽሑፎች በቻናላችን ይለቀቃሉ።
እናንተም ጥያቄ የፈጠረባችሁ ነገር ካለ👇👇👇
@H_Trinity_137
@TekleM122129
@DHIATM
በውስጥ በኩል በመጠየቅ እንዲመለስ ማድረግ ትችላላችሁ በተጨማሪም እንዲሻሻል እንደ ሀሳብ ማቅረብ ምትፈልጉትንም ነገር እንደዚሁ በውስጥ በኩል መጠቆም ትችላላችሁ።
አነሳስቶ የሚያስጀምር እግዚአብሔር ነውና እርሱ አምላካችን እንድንዘልቅበት እና የበለጠ እንድንማርበት እርሱ ይርዳን።
እሜን🙏🙏🙏
ሀሳብ አስታየት በመስጠት ከጎናችን እንድትሆኑ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን🥰
ቀን፡ ዘወትር እሁድ
ሰዓት፡ 6፡00ሰዓት
ቦታ፡ ቴሌግራም | 504 |
| 13 | 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ሰንበት ተዐቢ እምኵሉ ዕለት ሰብእ ይከብር
እምኵሉ ፍጥረት!!!
ኑ የበዓላትን በኵር የሆነችውን ሰንበት እናክብራት(ቅዳሴ አትናቴዎስ)
✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ዐይነ ኵሉ ነፍስ ይሴፎ ኪያከ
አንተ ትሁቦሙ ሲሳዮሙ በጊዜሁ
ትሰፍሕ የማነከ ወታጸግብ ለኵሉ እንስሳ ዘበ ሥርዓትከ።
የኹሉ ዓይን አንተን ተስፋ ያደርጋል
አንተም ምግባቸውን በየጊዜው ትሰጣቸዋለህ
አንተ እጅህን ትከፍታለህ ሕይወት ላለውም ኹሉ መልካምን ታጠግባለኽ።
መዝ ፻፵፬፥፲፮
✨✨✨✨✨✨✨✨✨
🌤 ዕለተ ሰንበት ደርሳለችና ፤ከሥርዓተ ቅዳሴው እንካፈል ዘንድ ኑ አብረን እንሂድ😊።
😊እንደተለመደው⏱11፡09:59⏱ ግቢ በር እንገናኝ☺️።
💫መልካም🥰 ቀን💫 | 517 |
| 14 | ✨✨«ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባዑ ውስተ መንሱት»✨✨
«ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ።»
ማቴ 26፥41
🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀
የዓርብ አንድነት ጸሎታችን እነሆ ዛሬ 🌿11፡40🌿 ጀምሮ በግቢ ጉባኤያችን አዳራሽ እንደተጠበቀ ነው።
🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀
💒ቦታ ፡ ሪ/ግ/ግ/ጉ አዳራሽ
🕠ቀን ፡ ዓርብ
🕰ሰዓት ፡ 11፡40 | 665 |
| 15 | 🌺ወርሃዊ የእመቤታችን ጽዋ መርሀ ግብር🌺
፩. በዕብራይስጥ ማሪያም የተባልሽ የተመረጥሽ እመቤቴ ድንግል ማርያም ሆይ በላዬ የሚመጣውን ዕዳ በንጽሕናሽ ክፈይኝ
፪. አምላክን የወለድሽ ቅድስት ድንግል ሆይ የእግዚአብሔርን ልጅ የወለድሽ ንዕድ ክብርት ሆይ እውነተኛ ፀሐይን ያስገኘሽ የተመረጥሽ ድንግል ሆይ ምን ብዬ እጠራሻለሁ በምንስ ምላሴ እመስልሻለሁ
የ2018 ዓ.ም የመጨረሻው መሰባሰቢያችን እንደመሆኑ ለየት ያለ ይዘት ይኖረዋል።
አደራ በቤተሰብ በባች ተቀሳቅሰን እንድንገኝ፥ ከእመቤታችን በረከት እና ረድኤት እንድንካፈል፥ ኑ አብረን ጽዋውን እንሳተፍ ።
▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬▬
🛎: 21/12/2018 ዓ.ም
⏰ : 11፡40
⛪️: ደ/ኢየሱስ ወቅ/አርሴማ ቤተክርስቲያን ሪ/ግ/ግ/ጉ አዳራሽ | 940 |
| 16 | https://youtu.be/6zPHw2P6yik | 468 |
| 17 | ነሐሴ 16 የእመቤታችን በዓለ ዕርገት😍🥰 …… የበዐሉ ምንነትና አስተምህሮ👆
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤቷ፣ በረከቷ፣ አማላጅነቷ አይለየን፡ አሜን።🙏🙏 | 654 |
| 18 | No text... | 684 |
| 19 | 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ሰንበት ተዐቢ እምኵሉ ዕለት ሰብእ ይከብር
እምኵሉ ፍጥረት!!!
ኑ የበዓላትን በኵር የሆነችውን ሰንበት እናክብራት(ቅዳሴ አትናቴዎስ)
✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ገሥጾሰ ገሠጸኒ እግዚአብሔር፤
ወለሞትሰ ባሕቱ ኢመጠወኒ።
አርኅው ሊተ አናቅጸ ጽድቅ
መገሠጽስ እግዚአብሔር ገሠጸኝ፤
ለሞት ግን አልሰጠኝም።
የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ
መዝ ፻፲፯፥፲፰ ፲፱
✨✨✨✨✨✨✨✨✨
🌤 ዕለተ ሰንበት ደርሳለችና ፤ከሥርዓተ ቅዳሴው እንካፈል ዘንድ ኑ አብረን እንሂድ😊።
😊እንደተለመደው⏱11፡09:59⏱ ግቢ በር እንገናኝ☺️።
💫መልካም🥰ምሽት💫 | 346 |
| 20 | "አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት"
መዝሙር 131፥8
✨ልዩ የእኅቶች መርሀግብር ✨
▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የትንሣኤ እና የዕርገት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።🥰🥰
ዕለቱን በማስመልከት ዛሬ ምሽት ✨11:30✨ እንደ አምላካችን መልካም ፈቃድ በonline ለመዘከር እና አጠር ያለች የእኅቶች ጊዜ ለማሳለፍ አስበናል 🎉🎉
ስለእመቤታችን ስለትንሣኤዋ፥ ስለዕርገቷ፥ ስለቃልኪዳንዋ የምንማማር ይሆናል።
📯11፡30 🌸 የእህቶች ግሩፕ 🌸 (ሪግግጉ) ላይ እንገናኝ
https://t.me/c/2408857718/2
የአምላክ እናት እመቤታችን ጥልቅ ፍቅሯ፣ ረድኤቷ፣ በረከቷ፣ አማላጅነቷ ከሁላችን ጋር ይሁን🥰 | 380 |
