en
Feedback
ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

Open in Telegram

የተከበራችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በዚህ የቴሌግራም ቻናል ሞዴል ፈተናዎችን እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን (Work sheet) ታገኛላችሁ፡፡

Show more
607
Subscribers
-324 hours
-77 days
-230 days
Posts Archive
+5
Deebii barnoota Afaan Ingiliffaa kutaa 8ffaa.pdf0.90 KB

+4
Deebii barnoota Afaan Ingiliffaa kutaa 8ffaa.pdf0.90 KB

ቀን 5/8/2016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ፣ አንደኛ እና መካከለ ኛ ደረጃ ት/ቤት ወላጆች በሙሉ ነገ እሁድ በቀን 6/8/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በወረዳ 08 በር ላይ ለየት ያለ እስፖርታዊ እንቅስቃሴ ስለተዘጋጀ እንድታሳልፉ እየጋበዝን ከልጆቻችሁ መልካም ግዜ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን ይንንም ፕሮግራም ወረዳችን ስላዘጋጀልን በት/ቤታችን ስም እናመሰግናለን መልካም ጊዜ

Repost from Yeka Education
✅የ2016 ዓ.ም የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ 👉የ2016 ዓ.ም የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ ከላይ በተገለጸው መሰረት የሚፈጸም በመሆኑ ተ
+4
የ2016 ዓ.ም የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ 👉የ2016 ዓ.ም የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ ከላይ በተገለጸው መሰረት የሚፈጸም በመሆኑ ተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅች ማድረግ ይጠበቅባቹሀል!! 👉የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ሲሰጥ 👉የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!! Our channel 👇👇👇👇👇👇👇 📗📘📁📘📗📁📘 https://t.me/dam76

Repost from Yeka Education
+4
👆👆👆👆👆👆👆👆 ✍️ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 📙አዘጋጅ 👉የካ ወረደ 08 ብሩህ ተስፋ ክላስተር 📘ክፍል 👉6 📒የትምህርት አይነት 👉ሁሉም 📗ዓመት 👉2016ዓ.ም ✅ለሌሎች  ተማሪዎች #ሸር እናድርግ🤲🤲🤲🤲🤲🤲 ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇 👇👇👇👇👇👇 💜💜💜💜💜💜 https://t.me/dam76

Repost from Yeka Education
+5
👆👆👆👆👆👆👆👆 ✍️ለ8ኛ ክፍል  ተማሪዎች 📙አዘጋጅ --የካ ወረደ 08 ብሩህ ተስፋ ክላስተር 📘ክፍል -8 📒የትምህርት አይነት -ሁሉም 📗ዓመት -2016ዓ.ም ✅ለሌሎች  ተማሪዎች #ሸር እናድርግ🤲🤲🤲🤲🤲🤲 ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇 💙💙💙💙💙💙 https://t.me/dam76

Repost from Yeka Education
👩‍💻ዉጤታማ የአጠናን ዘዴዎች🧑‍💻 ✍️ለነገ ዝግጁ ሁኑ!!!...ሁልጊዜም ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትሰሩት ዕቅድ በማዉጣት ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል! ✍️በየቀኑ የተማራችሁትን ማንበብ ፤ከስር ከ
👩‍💻ዉጤታማ የአጠናን ዘዴዎች🧑‍💻 ✍️ለነገ ዝግጁ ሁኑ!!!...ሁልጊዜም ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትሰሩት ዕቅድ በማዉጣት ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል! ✍️በየቀኑ የተማራችሁትን ማንበብ  ፤ከስር ከስር ማጥናት! ✍️የተመጠነ የንባብ ጊዜ መመደብ ፤መሠላቸት ሳይኖር በተነቃቃ መንፈስ ዉጤታማ ጥናት ለማካሄድ በቂ ሰዓት መጠቀም! ✍️የምናጠናቸዉን የት/ት አይነቶች በጊዜ መከፋፈልና ቅደም ተከተል ማስያዝ! በጥናት ወቅት ከጨዋታና ማህበራዊ ሚዲያ ራስን ማራቅ! ✍️ምቹ እና ትኩረት ለማድረግ የሚረዳ የጥናት ቦታ መምረጥ እንዲሁም ለጥናት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን በቅድሚያ ማዘጋጀት! ✍️ ማስታወሻ በአጭር በአጭሩ መያዝ እና አይገባኝም ከሚል አስተሳሰብ መዉጣት! ✍️በት/ቤት የጥናት ቡድን መፍጠር ፤ከትምህርት አቻ ጓደኞቻችን ጋር እዉቀትና ልምዶችን መጋራት! ✍️ በየጊዜው የሚሰጡ የክፍል ፈተና ጥያቄዎችን ደጋግሞ መስራትና ከስህተት መማር! ✍️ ስናነብ ግልጽ ያልሆኑልን ነጥቦች ካሉ ማስታወሻ ይዞ ከመምህራን ጋር መወያየት! ወይም ደግሞ ከገባቸው ልጆች መረዳት ✍️ መፅሐፍትን በpdf የማንበብ ልምዳቺን ይሁን! በፈለግንበተ ቦታና ሰዓት ማንበብ ያስችለናል፣   👌የፈተና ጊዚያት እየቀረቡ ነው‼️ 📚 መልካም የጥናት ጊዜ!.📚 Via👉 Life hacks ቻናላችን ይህ ነው#ሸር 👇👇👇👇👇👇👇 👇👇👇👇👇👇👇 💚💚💚💚💚💚💚 💚💚💚💚💚💚💚 https://t.me/dam76

Repost from N/a
በብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ፤አንደኛ መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የህዳሴ ግድብ የ13ኛ ዓመት የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበትን እለት በማሰብ "በህብረት ችለናል" በሚል መሪ ቃል ሲከበር:- 1ኛ. የማለዳ
+9
በብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ፤አንደኛ         መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የህዳሴ ግድብ የ13ኛ ዓመት የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበትን እለት በማሰብ  "በህብረት ችለናል" በሚል መሪ ቃል ሲከበር:- 1ኛ. የማለዳ ማስ ስፓርት              2ኛ. የሳይንስና ፈጠራ ሥራዎች     3ኛ. የተለያዩ የሥነ ፅሁፍ ሠራዎች በተማሪዎችና በመ/ራን በማቅረብ ዕለቱን በድምቀት ማክበር ተችሏል።

ማደራጀት ሰኞ  ስለሚጀመር በየት/ቤታችሁ ጂ+10  ላይ 80 መ/ር  ባለ1 መኝታ 40 ባለ 2 መኝታ 20 ባለ 3 መኝታ 20 ጂ+12 ላይ 96 መ/ር ባለ 1 መኝታ 48 ባለ 2 መኝታ 24 ባለ 3 መኝታ 24 በማድረግ  ከዚህ ቁጥር  ውጪ የሆኑት  ከሌላ ት/ቤት ጋር እንዲደራጁ የመኝታ ብዛቱንና የህፃውን አይነት የለየ አመዘጋገብ ይደረግ ። 30% ቅድሚያ ሙሉውን መክፈል የሚችሉ ለብቻቸው ይመዝገቡ። ፦ባጠቃላይ የአመዘጋገቡ ሁኔታ በ6  ክፍሎች ነው 1.ጂ+ 10  ባለ1 መኝታ 2.ጂ+ 10  ባለ2መኝታ 3.ጂ+ 10  ባለ3መኝታ 4.ጂ+ 12  ባለ1 መኝታ 5ጂ+ 12 ባለ2 መኝታ 6.ጂ+ 12 ባለ3 መኝታ ናቸው። 30%ቅድሚያ መክፍል የሚሉትም በተመሳሳይ በ6ቱ ክፍሎች ይመዝገቡ። ይህ በት/ቤት ደረዳ ከተደራጀ በሃላ ማህበራት ማደራጃዎች እውቅና እንዲሰጡት ከዚህ በታች ባለው ቅደም ተከተል መሰረት የት/ት ሰአትን በማይነካ ሰአት ቀደም ብሎ መ/ማህበሩ ከኛ ጋር በመናበብ ሁሉም መምህር በመምጣት እውቅና እንዳገኙ ይደረጋል። 1.ሰኞ(በ23/07/2016) ወረዳ 11 ስር ያሉ ት/ቤቶች 2.ማክሰኞ(በ24/07/2016) ወረዳ 1.2.3  ስር ያሉ ት/ቤቶች 3.እሮቡ (በ25/07/2016) ወረዳ 4.5.6. ስር ያሉ ት/ቤቶች 4.ሀሙስ(በ26/07/2016) ወረዳ 7.8.9 .10 ስር ያሉ ት/ቤቶች 1.አርብ(በ27/07/2016) በማጠቃለ ለቢሮ ገቢ ይደረጋል በተረፈ በስልክ ቅዳሜ ና እሁድ መነጋገር  ይቻላል። #የኮ/ቀ/መምህራን ማህበር @በላይ አይዳኙህም

12 የተለመዱ የተማሪ ችግሮች እና መፍትሔዎች አዘጋጅ የካ ወረዳ 12 ካራ አሎ ቅድመ 1ኛ ደረጃ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ዓላማችን ሁሉንም ተማሪዋች ውጤታማ ማድረግ ነው። ለዚህም ስኬት  ጓደኛዋትን፣ የሚያውቁትን እና ቤተሰብዋን ሸር በማድረግ ይጋብዙ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/abeCH55 ወይም @abech55

ማሳሰቢያ፡- መረጃውን በቅፁ መሰረት ባለፈ ሪፖርት ካደረጋችሁበት መነሻ በማድረግ ተሞልቶ እስክ መጋቢት 20/2016 ድረስ ሪፖርት እንዲደረግ እናሳስባለን፡፡

መምህር ቴዎድሮስ ብርሃኔ ይፈልጋችኋል