904
Subscribers
-124 hours
-37 days
No data30 days
Posts Archive
በካራ ቆሬ ጉድኝት ማዕከል ለምትገኙ የግልና የመንግስት ት/ቤቶች በመሉ ከዚህ በፊት ይዘነው የነበረዉ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድር በተለያዩ ተደራራቢ ወቅታዊ ስራዎች እና ተግባራት ምክንያት ፕሮግራሙ የማይካሄድ መሆኑን በታላቅ ይቅርታ እየጠየቅን ነገር ግን ስልጠና በቅድመ ዝግጅት ፕሯግራማችን አካተን የምናከናውን መሆኑን እናሳውቃለን።
ማስታወቂያ
አንዳንድ ትምህርት ቤቶች የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችን አቴንዳንስ (attendance) እንደተፈለገው አድርገው ስላልሆነ ድጋሚ እንድናሳስባችሁ ተገደናል።
የአቴንዳንስ (attendance) print በሚያደርጉበት ጊዜ፡-
ይህ አቴንዳንስ ከሲስተም (system) ላይ ብቻ print መደረግ አለበት።
ያለ ኮርስ (Print without course) መሆን አለበት።
አንድ ገጽ (page) እስከ 40 ተማሪዎችን ብቻ መያዝ አለበት።
በሲስተሙ ላይ ያለው የተማሪዎች ቁጥር እና በአቴንዳንሱ ላይ ያለው ቁጥር እኩል (ተመሳሳይ) መሆን አለበት።
ሰባት ሰባት ኮፒ መሆን አለበት።
በጉድኝታችን ለምትገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ! በዓሉ በመተሳሰብ፣ በአብሮነትና በፍቅር የተሞላ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
የ2018 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና የሚወስዱ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ብዛት፣ የፈተና ጣቢያዎች እና በጣቢያዎቹ የተመደቡ ትምህርት ቤቶች ምደባ።
ሠላም እንደምን አደራችሁ
የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህት ቤቶች ትራንስፎርሜሽን ትንሹ መሟላት ያለበት ነጥብ ነው ለግል እና ለመንግስት ትምህርት ቤቶች እንዲደርስ በማድረግ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን በዚህ እየለኩ እንዲንቀሳቀሱ እና በወረዳም ድጋፍና ክትትል ስታደርጉ ይህን መመዘኛ እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን፡፡
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+3
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
(ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
የተከበራችሁ በጉድኝት ማዕከላችን ለምትገኙ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ አስፈታኝ ት/ቤቶች የ2018ዓ.ም የ2ኛ መንፈቀ ዓመት ሞዴል ፈተና ስለመጣ ወረዳ 3 ት/ፅ/ቤት ነገ 6/9/2018 ጠዋት 3:00 ሁሉም ር/መ/ራን ፍለሽ በመያዝ ወይም ህጋዊ ተወካይ በመላክ እንድትወስዱ እያልን በእለቱ የ10 ደቂቃ ውይይት ስለሚኖር በስዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ጽ/ቤቱ
Repost from Kolfe education official channel🇪🇹
+2
የ2018 ዓ•ም መደበኛ የትምህርት በሬዲዮ ስርጭት መር ሀ ግብር ።
የትምህርት በሬዲዮ ስርጭት መስከረም 12 / 2018 ዓ•ም ይጀምራል ።
@ የአ.አ. ትምህርት ቢሮ FM 94.7
በጉድኝታችን ለምትገኙ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤቶች መምህራን የሬዲዮ ት/ት ቀድመዉ በመዘጋጀት ለመተግበር እንዲመቻቸዉ እነዚህን መጽሀፍቶች አውርደናል ስለዚህ ት/ቤቶች መጽሀፍቶቹ ለመምህራን እንዲደርሳቸዉ አድርጉ፡፡
