904
Subscribers
-124 hours
-37 days
No data30 days
Posts Archive
ሰላም እንዴት ናችሁ የግል ት/ቤቶች የ2019 ዓ.ም የመፅሓፍ ግዥ ፍላጎት እንድትልኩልን ያሳወቅን ቢሆንም እስካሁን ያልላካችሁ አላችሁ ። በመሆኑም ነገ ቅዳሜ 20/10/2018ዓ.ም 6:00 ሰአት ብቻ በቅፁ መሰረት እንድትልኩ እያሳሰብን ።በወቅቱ ያልላከ ት/ቤት ሃላፊነቱን ይወስዳል።
የስብሰባ ጥሪ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በከተማ ደረጃ ከግል ትምህርት ቤት ባለቤቶች ጋር ሐሙስ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም የዉይይት መድረክ ያዘጋጀ ስለሆነ በእለቱ ከሁሉም የግል ት/ቤቶች የትምህርት ቤቱ ባለበት ወይም ተወካይ 7:30 ላይ አራዳ ክፍለ ከተማ ትልቁ አደራሽ እንድትገኙ እናሳዉቃለን።
የ2018 ዓ.ም ተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርድ(certificate) እንድትወስዱ ማሳወቅን ይመለከታል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ በስሩ ለሚገኙ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ትምህርት ተቋማት ለሚገኙ ተማሪዎች ዓመታዊ የውጤትመግለጫ ካርድ በማሳተም የማሰራጨት ስራ እንደሚሰራ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የ2018 ዓ.ም የውጤት መግለጫ ( report card ) ስለመጣ ነገ ማክሰኞ በ16/10/18 ዓ.ም ሁሉም የመነግስት እና የግል ት/ቤቶች ቀራኒዮ መድሃኒ አለም ቁ-2 ት/ቤት መጥታችሁ እንድትወስዱ እያሳወቅን ስትመጡ ሞዴል እና የት/ቤቱ ህጋዊ ደብዳቤ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን ፡፡
ማሳሰቢያ፡-
የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ውጤት ትንተና በተላከው ቅፅ መሰረት (ፎርማቱን ሳይቀየር) እስከ ሰኔ 19/10/2018 ዓ.ም በት/ቤት ር/መምህር ተረጋግጦ መላክ አለበት፡፡ በሶፍት እና በሀርድ ይላክ
Repost from FM 94.7 የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያ
+1
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል።
(ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
የተከበራችሁ በጉድኘኝት ማዕከላችን ለምትገኙ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤቶች በ2018 ዓ.ም በነበረዉ ድጋፍና ክትትላችን እንደተረዳነዉ ወጥ የሆነ እቅድ እንደ ት/ቤት እንዲሁም በአንድ ተቋም በየት/ክፍሉ የተለያየ መሆኑን አይተናል ሰለሆነም ወጥነቱ እንዲጠበቅ እና ከእለታዊ እቅዱ ጋር ተናባቢ እንዲሆን የ2019ዓ.ም የት/ት እቅድ በወረደዉ ቅፅ መሠረት እንድታዘጋጁ እያልን በቅድመ ዝግጅት ድጋፍና ክትትል የምናደርግ መሆኑን እናሳውቃለን።
Repost from T Educational info 🌿🌿🌿🌿🌿
General Science Grade 7 and 8 Practical Toolkit
Ministry of Education, Ethiopia
የአጠቃላይ ሳይንስ ቤተ-ሙከራ ማኑዋል፤ በአዲሱ ስርዓተ-ትምህርት መስረት የተዘጋጀ የ7ኛና የ8ኛ ክፍል
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
Repost from Gondar City Education Department
General Science Grade 7 and 8 Practical Toolkit
Ministry of Education, Ethiopia
የአጠቃላይ ሳይንስ ቤተ-ሙከራ ማኑዋል፤ በአዲሱ ስርዓተ-ትምህርት መስረት የተዘጋጀ የ7ኛና የ8ኛ ክፍል
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
