en
Feedback
HAMLE 19 NO. 2 P/P/Primary and Middle SCHOOL

HAMLE 19 NO. 2 P/P/Primary and Middle SCHOOL

Open in Telegram
352
Subscribers
No data24 hours
+47 days
+1530 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
January '25
January '25
+17
in 0 channels
December '24
+14
in 0 channels
Get PRO
November '24
+22
in 0 channels
Get PRO
October '24
+29
in 0 channels
Get PRO
September '24
+17
in 0 channels
Get PRO
August '24
+13
in 0 channels
Get PRO
July '24
+92
in 0 channels
Get PRO
June '24
+53
in 0 channels
Get PRO
May '24
+44
in 1 channels
Get PRO
April '24
+30
in 1 channels
Get PRO
March '24
+53
in 0 channels
Get PRO
February '24
+41
in 0 channels
Get PRO
January '24
+51
in 0 channels
Get PRO
December '23
+308
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
23 January0
22 January+1
21 January+1
20 January+1
19 January0
18 January+2
17 January+1
16 January0
15 January+1
14 January+1
13 January+2
12 January+1
11 January0
10 January+1
09 January+1
08 January+1
07 January0
06 January0
05 January0
04 January+1
03 January0
02 January0
01 January+2
Channel Posts
የ6ኛ ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና መስጫ መርሀ ግብር (ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
+4
የ6ኛ ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና መስጫ መርሀ ግብር (ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

2
No text...
97
3
No text...
138
4
No text...
134
5
No text...
133
6
No text...
92
7
  ለትምህርት ቤታችን መምህራን ና አሰተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ!!! /Baga Geessan!!!! 🎄🎄🌲🌲🌲🌲🌲🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🌲🌲🌲🌲🌲 መልካም በዓል!!!Ayyaana Gaarii!!
205
8
No text...
1
9
+1
No text...
199
10
በቀን 28/04/2017ዓ.ም በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት የገና በአልን ምክንያት በማድረግ አቅም ለሌላቸው የተማሪ ወላጆች ለባዕል መዋያ የሚሆን ስጦታ ተበረከተ።
171
11
✍የ2017 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተናን ይመለከታል ✅የ2017 ዓ.ም የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና መረጃ ለ6ኛ ና 8ኛ  ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች 1️⃣ የ6ኛ ክፍል በተመለከተ በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:- 👉አማርኛ 👉እንግሊዘኛ 👉ሒሳብ 👉አካ/ሳይንስ  እና 👉ግብረ ገብ  ሲሆኑ  ✍️ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ6ኛ ክፋል first semester (5ኛ ክፍልን first semester  ይጨምራል) 2⃣የ8ኛ ክፍል በተመለከተ ✅ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ8ኛ ክፍል  first semester   (ከ7ኛ ክፋልን first semester ይጨምራል) በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:- 👉Eng 👉አማርኛ 👉ሒሳብ 👉ሶሻል ሳይንስ 👉አጠ/ሳይንስ 👉የዜግነት ት/ት 👉በመሆኑም የፈተና ወቅት እየተቃረበ በመሆኑ ተማሪዎች በዚህ መረጃ መሰረት በአግባቡ ማጥናት ይጠበቅባቸዋል:: 👉በዚህ መረጃ መሠረት  ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
287
12
No text...
206
13
No text...
390
14
No text...
353
15
እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ለሆኑ ሴት ተማሪዎች ከታህሳስ 21 ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በትምህርት ተቋማት የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት እንደሚሰጥ ተገለጸ። (ታህሳስ 16/2017 ዓ.+3
እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ለሆኑ ሴት ተማሪዎች ከታህሳስ 21 ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በትምህርት ተቋማት የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት እንደሚሰጥ ተገለጸ። (ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም) የክትባቱን ሂደት በተመለከተ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሀንስ ጫላ ጋር በመሆን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል። የማህጸን በር ካንሰር ክትባት እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ሆኖ ከዚህ በፊት ክትባቱን ላልወሰዱ ታዳጊ ሴት ልጆች እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሀንስ ጫላ ገልጸው ዘንድሮ በከተማ አስተዳደሩ ክትባቱን እንዲወስዱ በዕቅድ ከተያዙ 177,000 በላይ ታዳጊ ሴቶች ውስጥ 90% የሚሆኑት በትምህርት ተቋማት እንደመገኘታቸው በትምህርት ቤት ለሚሰጠው ክትባት ከፍተኛ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል። የማህጸን በር ካንሰር በሀገራችን ኢትዮጵያ ከጡት ካንሰር ቀጥሎ በገዳይነቱ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ በሽታ እንደሆነ በተለያዩ ጥናቶች መረጋገጡን ዶክተር ዮሀንስ ጫላ ጠቁመው ክትባቱ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ መቆየቱን በመጥቀስ የዘንድሮ መርሀግብር ስኬታማ በሆነ መንገድ እንዲጠናቀቅ የትምህርት ማህበረሰቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አስተላልፈዋል።
343
16
Here please also find Audio spot
270
17
11/04/2017 ዓ.ም ለሐምሌ 19 ቁ 2 ቅድመ አንደኛ፤አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ በ2017 የተጀመረው የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሐ ግብር ሰኞ 14/04/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 የሚካሄድ ስለሆነ በሰዓቱ ICT ክፍል እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
320
18
04/04/2017 ዓ.ም ለሐምሌ 19 ቁ 2 ቅድመ አንደኛ፤አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ በ2017 የተጀመረው የሰኞ ማለዳ የእቀት ሽግግር መርሐ ግብር ሰኞ 07/04/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 የሚካሄድ ስለሆነ በሰዓቱ ICT ክፍል እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
128
19
+2
20241203_112340.mp4
513
20
+1
No text...
1