uk
Feedback
HAMLE 19 NO. 2 P/P/Primary and Middle SCHOOL

HAMLE 19 NO. 2 P/P/Primary and Middle SCHOOL

Відкрити в Telegram

Показати більше
352
Підписники
Немає даних24 години
+47 днів
+1530 днів

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
січень '25
січень '25
+17
в 0 каналах
грудень '24
+14
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+22
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+29
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+13
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+92
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+53
в 0 каналах
Get PRO
травень '24
+44
в 1 каналах
Get PRO
квітень '24
+30
в 1 каналах
Get PRO
березень '24
+53
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+41
в 0 каналах
Get PRO
січень '24
+51
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+308
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
23 січня0
22 січня+1
21 січня+1
20 січня+1
19 січня0
18 січня+2
17 січня+1
16 січня0
15 січня+1
14 січня+1
13 січня+2
12 січня+1
11 січня0
10 січня+1
09 січня+1
08 січня+1
07 січня0
06 січня0
05 січня0
04 січня+1
03 січня0
02 січня0
01 січня+2
Дописи каналу
የ6ኛ ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና መስጫ መርሀ ግብር (ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
+4
የ6ኛ ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና መስጫ መርሀ ግብር (ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

2
Немає тексту...
97
3
Немає тексту...
138
4
Немає тексту...
134
5
Немає тексту...
133
6
Немає тексту...
92
7
  ለትምህርት ቤታችን መምህራን ና አሰተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ!!! /Baga Geessan!!!! 🎄🎄🌲🌲🌲🌲🌲🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🌲🌲🌲🌲🌲 መልካም በዓል!!!Ayyaana Gaarii!!
205
8
Немає тексту...
1
9
+1
Немає тексту...
199
10
በቀን 28/04/2017ዓ.ም በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት የገና በአልን ምክንያት በማድረግ አቅም ለሌላቸው የተማሪ ወላጆች ለባዕል መዋያ የሚሆን ስጦታ ተበረከተ።
171
11
✍የ2017 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተናን ይመለከታል ✅የ2017 ዓ.ም የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና መረጃ ለ6ኛ ና 8ኛ  ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች 1️⃣ የ6ኛ ክፍል በተመለከተ በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:- 👉አማርኛ 👉እንግሊዘኛ 👉ሒሳብ 👉አካ/ሳይንስ  እና 👉ግብረ ገብ  ሲሆኑ  ✍️ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ6ኛ ክፋል first semester (5ኛ ክፍልን first semester  ይጨምራል) 2⃣የ8ኛ ክፍል በተመለከተ ✅ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ8ኛ ክፍል  first semester   (ከ7ኛ ክፋልን first semester ይጨምራል) በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:- 👉Eng 👉አማርኛ 👉ሒሳብ 👉ሶሻል ሳይንስ 👉አጠ/ሳይንስ 👉የዜግነት ት/ት 👉በመሆኑም የፈተና ወቅት እየተቃረበ በመሆኑ ተማሪዎች በዚህ መረጃ መሰረት በአግባቡ ማጥናት ይጠበቅባቸዋል:: 👉በዚህ መረጃ መሠረት  ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
287
12
Немає тексту...
206
13
Немає тексту...
390
14
Немає тексту...
353
15
እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ለሆኑ ሴት ተማሪዎች ከታህሳስ 21 ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በትምህርት ተቋማት የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት እንደሚሰጥ ተገለጸ። (ታህሳስ 16/2017 ዓ.+3
እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ለሆኑ ሴት ተማሪዎች ከታህሳስ 21 ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በትምህርት ተቋማት የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት እንደሚሰጥ ተገለጸ። (ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም) የክትባቱን ሂደት በተመለከተ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሀንስ ጫላ ጋር በመሆን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል። የማህጸን በር ካንሰር ክትባት እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ሆኖ ከዚህ በፊት ክትባቱን ላልወሰዱ ታዳጊ ሴት ልጆች እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሀንስ ጫላ ገልጸው ዘንድሮ በከተማ አስተዳደሩ ክትባቱን እንዲወስዱ በዕቅድ ከተያዙ 177,000 በላይ ታዳጊ ሴቶች ውስጥ 90% የሚሆኑት በትምህርት ተቋማት እንደመገኘታቸው በትምህርት ቤት ለሚሰጠው ክትባት ከፍተኛ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል። የማህጸን በር ካንሰር በሀገራችን ኢትዮጵያ ከጡት ካንሰር ቀጥሎ በገዳይነቱ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ በሽታ እንደሆነ በተለያዩ ጥናቶች መረጋገጡን ዶክተር ዮሀንስ ጫላ ጠቁመው ክትባቱ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ መቆየቱን በመጥቀስ የዘንድሮ መርሀግብር ስኬታማ በሆነ መንገድ እንዲጠናቀቅ የትምህርት ማህበረሰቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አስተላልፈዋል።
343
16
Here please also find Audio spot
270
17
11/04/2017 ዓ.ም ለሐምሌ 19 ቁ 2 ቅድመ አንደኛ፤አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ በ2017 የተጀመረው የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሐ ግብር ሰኞ 14/04/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 የሚካሄድ ስለሆነ በሰዓቱ ICT ክፍል እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
320
18
04/04/2017 ዓ.ም ለሐምሌ 19 ቁ 2 ቅድመ አንደኛ፤አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ በ2017 የተጀመረው የሰኞ ማለዳ የእቀት ሽግግር መርሐ ግብር ሰኞ 07/04/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 የሚካሄድ ስለሆነ በሰዓቱ ICT ክፍል እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
128
19
+2
20241203_112340.mp4
513
20
+1
Немає тексту...
1