💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Open in Telegram
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Show more9 061
Subscribers
+2824 hours
+237 days
-7430 days
Posts Archive
አረብ ሃገር ያላችሁ ወገኖች ከአንዳንድ የሀዋላ በላተኞች ተጠንቀቁ !
# በአረብ ሀገሩ ሀዋላ እንሰራለን በማለት የደካሞችን ገንዘብ እየበሉ ስልካቸውን የሚዘጉ ወሮበሎች ጥቂት አይደሉም ። በርካታ ምስኪኖችን ያስለቀሱ ደግ መሳይ ቀማኞች ዛሬም አሉ !!
የሚያሳዝነው ነገር - እኒህ ወሮበሎች የዲን ሰዎች ፣ ዱዓቶች ተብለው ስለታሰቡ በስራው ላይ የገዘፈ እምነት የተጣለባቸው ነበሩ !!
# አረብ ሀገር ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች ሆይ !! የሰዎችን ዉጫዊ መልካም ገፅታ እያያችሁ አትታለሉ ። የዲን ቻናል ተሸክሞ ብዙ ሰብስክራይበር ያለው ሁሉ ጤነኛ እንዳይመስላችሁ !!!
# ሌላው :- የተጭበረብሩ ወገኖች በቂ መረጃ ኖሯቸው የበላተኞችን ጉድ አደባባይ ሲያወጡ የምትከለክሉ ሰዎች አሏህን ፍሩ! ወደ ሐቃቸው ለመድረስ ጥሩ ነው ያሉትን ያድርጉ - ሐራም እስካልሆነ ድረስ ! ሌሎችም እንደነሱው እንዳይዘረፉ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል መጋለጣቸው !
"ሰዎቹ" .... በጣሙን አብዝተውታል !
# ደካማ እህቶችና ወንድሞች መከራቸውን አይተው የሰበሰቡትን ገንዘብ አሏህን የማይፈሩ ደግ መሳዮች በአንዲት ጀምበር ሲልሱት በዝምታ ማየት ያሳምማል!
https://t.me/msirage4
ሰነፎች ትላንትን በትዝታ ነገን በባዶ ምኞት ይኖራሉ::
ጠንካራሮች ግን ተስፋቸውን በጌታቸው ላይ ጥለው ወሬኛ ሳይበግራቸው ከትናንት ይማራሉ ወደፊትም ይቀጥላሉ::
t.me/UstazKedirAhmed🔖👉ሀሜት ከእዳ የከበደና የገዘፈ ነው። እዳ ትከፍለዋለህ ሀሜት ግን አትከፍለውም። ለባለቤቱ ይቅር በለኝ እስካላልከው ድረስ።
~
Repost from ትዳር እና ኢስላም 🌷🌹🥀
🎬ታላቅ የሙሀደራ ፕሮግራም 🎴
🥳🥳😣☹️☹️😭😭😏😭🤩
ቀዳሜ ምሽት 3:00 ጀምሮ
🔍የፕሮግራሙ ዋና ዓላማ የእነሞር ህዝብ በዋናነት በእገበኝ ህዝብ ላይ የተቃጣዉን የኩፍር አደጋ ማስቆም እና ለቢላል መስጅድ ማሳደሻነት ገቢ ማሰባሰብ ነው።
🙁☹️🙁☹️😣😝☹️☹️😣
ፕሮግራሙ የሚጀመረው ከምሽቱ 3:00 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ነው፣
✅ ተጋባዥ ኡስታዞች
☹️☹️☹️🤩😜🥳😖☹️
✅ኢብራሂም ኸይረዲን✅
⭐️አብዱረዛቅ አል ባጂ✅
✔️አቡ ኢምራን ✅
✔️አቡ ሂበተላህ✅
👑ሌሎቹም ኡስታዞች በአላህ ፍቃድ ይኖሩበታል⭐️
ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት ቻናል
✅https://t.me/tdarna_islam 🎬
✅https://t.me/tdarna_islam 🎬
Repost from የሱና ቻናሎች link
🔖ጁንዱብ "رضي الله عنه" እንዲህ ብሏል።
~
ሰዎችን የሚያስተምር ነገር ግን በሚያስተምረው ነገር የማይሰራ ሰው ምሳሌው እራሱን እያቃጠለ ለሌላው እንደሚያበራ ሻማ ነው።
📚 الزهد لأبي داود (٣٥١)
t.me/https_Asselfya{ وَأَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ أَنِّي مَسَّنِيَ الضُّرُّ وَأَنتَ أَرْحَمُ الرَّاحِمِينَ }
الدعاء سلاح المؤمن الذي يجوب الأرض ويخترق السماوات
🎙الشيخ عبدالله القصير حفظه الله.
╭┈─────── 🌹 ˊˎ-
╰┈➤
Repost from «🔵Abu_Aisha (Awel_kasaw)»
«የጧትና የማታ ዚክርን አንርሳ ያጀመአ።
መቸም ሰው ጤነኛ ሁኑ ሳይበላ አይውልም ።
ስለዝህ አካልህን ብገነባው ዋጋ የለውም ልብ ከደረቀ! የልብ ምግቧ ዚክር ነው።
ዱአም እናድርግ ።
- ﴿ اللَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ ۚ ﴾ .
-
ልብህ በሰዎች ዉዳሴ እንዲፈነዲቅ በወቀሳቸዉ እንዲያስደማህ _አትፍቀድ_ ።
~በሰራነዉ አልፎች ሊያደንቁን አልፎች ደግሞ ሊያጣጥሉን ይችላሉ።ይህ የኛን ማንነት እንዲወስኑ አትፍቀድ።ለራሳችን ከልክ ያለፈ ቦታ ከመጠን ያነሰ ክብርም አንስጥ። በልካችን እኛ በቂነን።በማንም አንደበት ብንኳሰስ አንኮስስም በማንም ብንወደስ እንደዚሁ በህይወት ረግቶ የመኖር አንደኛዉ መርህ ልክህን ማወቅነዉ። በልክህ መኖር።
~
t.me/https_Asselfya
~ይሄን መሰል ቅስቀሳ የሚያደርጉት ላጤዎች እደሁኑ ጥናቱ አረጋግጧል ህእ ! ዳር ላይ ሆኖማ ያዝ ማለት ቀላል ነው ቁም ነገሩ...... አግቢና ባልሽን ዳሪ።
~
"ጨው ውሃ ሊቀዳ ወርዶ ቀልጦ ቀረ"
~
የሰው ልጅ ባህሪ እንደ መልኩ ብዙ ነው። አንድ ሰው ራሱ ከተለያዩ ጉዳዮች አንፃር ቢታይ የተለያየ አመል ሊኖረው ይችላል። ለሆነ ነገር ያመንነው አካል በሌላ ጉዳይ ያልጠበቅነው ቦታ ልናገኘው እንችላለን። በገንዘብ የሚታመን ሆኖ በፆታዊ ጉዳይ ግን ፍፁም አስደንጋጭ አመል ሊኖረው ይችላል። በዚህ በኩል የማይታማ ገንዘብ ላይ ግን ለህመምተኛ መታከሚያ የተሰበሰበን የማይምር፣ ከደካማ ጉሮሮ የሚነጥቅ ጨካኝ ሊሆን ይችላል።
ምን ማለት ነው የፈለግኩት? በዚህ ዘመን በእከሌ ኡስታዝ ገንዘብ ተበላን የሚሉ ወገኖች እየበዙ ነው፣ በተለይ ዐረብ አገር ያሉ እህቶች። አንድን ሰው በደዕዋ ስም፣ በኡስታዝነት ዘርፍ ስላወቃችሁት ብቻ የዋህ አትሁኑ። ተቸግሮ መተባበር ሌላ ነው። አማና ለማስቀመጥ፣ ጉዳይ ለመዋዋል ግን ታማኝነቱ በተጨባጭ ለማይታወቅ ሰው የለፋችሁበትን ገንዘብ እንደዋዛ አትጣሉ። ታዋቂ ሰው መሆን እና ታማኝ መሆን ይለያያሉ። ታዋቂ ሆነው ግን ታማኝነት የሌላቸው በተጨባጭ ብዙ አሉ። ስለዚህ አመንን ብላችሁ ልባችሁን ሰጥታችሁ፣ አዘንን ብላችሁ በስራ ተባብራችሁ እጃችሁን ሊነክሷችሁ ይችላሉና ጥንቃቄ አድርጉ።
በሆነ ምክንያት ለማድረግ ከወሰናችሁም በራሳችሁ ይብቃ። ሌላ ሰው አትጎትቱ። ያለበለዚያ ጉዳቱ ይበልጥ የከፋ ሊሆን ይችላል። በተረፈ እነዚህን ክስተቶች መነሻ በማድረግ ጅምላ ፍረጃ ውስጥ አትግቡ። ይህም ሌላ ከባድ ጥፋት ነው። በቃ ከማንኛውም ሰው ጋር የሚኖራችሁን ጥንቃቄ አድርጉ።
በዚህ አይነት አማናን ማጉደል ላይ በተደጋጋሚ እየወደቃችሁ ያላችሁ ኡስታዞች ግን ወላሂ ከገንዘቡ በላይ ደዕዋው ላይ ጭምር ከባድ ጠባሳ እየጣላችሁ ነው። አውቆ አጥፊን መምከር እምብዛም ዋጋ ባይኖረውም ለማይረባ ዱንያ ብላችሁ ኣኺራችሁን ባታጨልሙ ይሻላችኋል እላለሁ። የኣኺራው ጉዳይ ብዙም ካላሳሰባችሁ እወቁት ያለ ጥርጥር በዱንያም ውርደት ይከተላል። ሁሉ ተደብቆ አይቀርም። እንዲህ አይነት ነውር በተራ ሰዎች ከሚፈፀመው በላይ ስለሚሰቀጥጥ ውጤቱም ይበልጥ አዋራጅ ነው የሚሆነው። አላህ ለሁላችንም ልብ ይስጠን።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
t.me/IbnuMunewor
t.me/IbnuMunewor
የ "الثبات على السنة" ሪሳላህ ሙሉ ደርስ
⇛ደርስ ቁጥር 1 ⤋⤋
t.me/durusuabihizam/3071
⇛ደርስ ቁጥር 2 ⤋⤋
t.me/durusuabihizam/3075
⇛ደርስ ቁጥር 3 ⤋⤋
t.me/durusuabihizam/3078
⇛ደርስ ቁጥር 4 ⤋⤋
t.me/durusuabihizam/3083
⇛ደርስ ቁጥር 5 ⇓⇓
t.me/durusuabihizam/3087
⇛ደርስ ቁጥር 6 ⇓⇓
t.me/durusuabihizam/3088
⇛ደርስ ቁጥር 7 ⇓⇓
t.me/durusuabihizam/3107
•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
~ ንግግርህን በንግግር (እኩል)የምትመላለስህ ሴት እንዳታገባ ተጠንቀቅ። እሷ ቤት አትገነባም፣ ባሏን አታግዝም፣ ልጆችንም በተርቢያ አታሳድግም።
=
t.me/https_Asselefya1
🔖 ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል፦
የቀልብ መሸፈን የሚከሰተው በሁለት ነገር ነው
①) በዝንጉነትና
②) በወንጀሎች ሲሆን
ቀልብ ህይወት የሚዘራው በሁለት ነገር ነው።
①) በእስቲግፋርና
②) በዚክር
📚الوابل الصيب (50)
~
t.me/https_Asselfya
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
