en
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Open in Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 380 subscribers, ranking 5 579 in the Religion & Spirituality category and 2 192 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 380 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 38 over the last 30 days and by 2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 22.59%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.42% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 476 views. Within the first day, a publication typically gains 1 449 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 20.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 380
Subscribers
+224 hours
-87 days
+3830 days
Posts Archive
፠ የባሌ ሮቤ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ቅዳሜና እሑድ ጥር 16ና 17/2012 ዓ.ም. አዲስ የተሠራው ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ፡፡ ፠ በምረቃ በዓሉ ላይም የሙስሊም ወንድሞቻችን
+4
፠ የባሌ ሮቤ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ቅዳሜና እሑድ ጥር 16ና 17/2012 ዓ.ም. አዲስ የተሠራው ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ፡፡ ፠ በምረቃ በዓሉ ላይም የሙስሊም ወንድሞቻችን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ሰንጋ አቅርበዋል፡፡ (ከዚህ ቀደምም የአሊ ቅዱስ ገብርኤል ሲሠራና የናቄ ቅድስት ማርያም ስትመረቅ በርካታ አስተዋጽኦ ማድረጋቸው አይዘነጋም፡፡) ፠ ባሌን አንስቶ አቡነ ሰላማን አለማንሳት መቼም አይቻልምና፤ እኛ ትጉህ ገበሬ፤ ለያንዳንዱ በየቋንቋው ብቻም ሳይሆን በምግባርም ጭምር የሚያስተምሩ አባታችን ቢኖሩ በቤተ ክርስቲያኑ ሕንፃ ምረቃ ምንኛ ደስ ይላቸው ፤ በምዕመናን ሕንፃ ሰውነት መፍረስ ደግሞ ምንኛ ያዝኑ ይሆንን!!!!

ወደ መጠቆሚያ ማርያም (እና ወደ ጥንታዊው ደብር ጮቢ መድኀኔ ዓለም) ለመሄድ የተመዘገባችሁ በሙሉ፤ ረቡዕ ጥር 20 መነሻ ሰዐታችን ከቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለም ከሌለቱ 11፡30 ስለሆነ በሰዓቱ ለመገኘት ከአሁኑ ራሳችሁን አዘጋጁ፡፡ ሰዐት ይጠበቅ፡፡

‹‹ ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ፤ ይህ ነገር ጥልቅ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተ ክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡›› ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት በጥር ፲፯/፳፻፲፪ ዓ.ም በቀ
+1
‹‹ ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ፤ ይህ ነገር ጥልቅ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተ ክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡›› ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት በጥር ፲፯/፳፻፲፪ ዓ.ም በቀ/ደ/ሰላም መድኀኔ ዓለም ቤ/ክ በሥርዐተ ተክሊል ጋብቻሽን የፈጸምሽው የሰ/ት/ቤታችን አባል እኅታችን፤ #አለምነሽ_ዳምጣቸው_ከምስጋናው_በላይ ጋር የፈጸማችሁትን ጋብቻ፤ የይስሐቅንና የርብቃን ጋብቻ የባረከ አምላክ፤ የትዳር ሕይወታችሁን ይባርክላችሁ፥ ያጣምራችሁ፥ ያዋሕዳችሁ፤ እመብርሃን በአማላጅነቷ አትለያችሁ፤ ቅዱስ ገብርኤል ከፊት ይምራችሁ ከኋላ ይከተላችሁ፡፡ ✤ ‹‹ጌታን እንዲወዱና በአካልም ይሁን በመንፈስ በባሎቻቸው ደስ እንዲሰኙ ለእህቶች ንገራቸው፡፡ ልክ እንደዚሁ ጌታ ቤተ ክርስቲያንን እንደወደደ ሚስቶቻቸውን እንዲወዱ ለወንድሞች በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ንገራቸው፡፡›› ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ ለፖሊካርፐስ በላከው መልእክቱ ✤ ከተጋባችሁ በኋላ ባልና ሚስት አንድ አካል ናችሁ እንጂ ሁለት ስላይደላችሁ በፍጹም ልባችሁ እርስ በእርሳችሁ ተፋቀሩ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ሌላ ወንድ ወይም ሌላ ሴት አትፈልጉ ይልቁንም በተቻላችሁ መጠን አንዳችሁ ሌላውን ደስ አሰኙ፤ በመረዳዳትና በፍጹም ፍቅር ኑሯችሁን ሁሉ አሳምሩ፡፡>> ኢትዮጵያዊው ፈላስፋ ዘርአያዕቆብ፡፡ /ከቀጨኔ ደ/ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደ/ት/ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት/ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem