Daniel daba🇱🇷
📈 Analytical overview of Telegram channel Daniel daba🇱🇷
Channel Daniel daba🇱🇷 (@danny4677) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 026 subscribers, ranking 6 771 in the Religion & Spirituality category and 2 344 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 026 subscribers.
According to the latest data from 10 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -186 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.16%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.81% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 127 views. Within the first day, a publication typically gains 1 096 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 16.
📝 Description and content policy
Channel description not provided.
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 March, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 09 October | 0 | |||
| 08 October | 0 | |||
| 07 October | 0 | |||
| 06 October | 0 | |||
| 05 October | +1 | |||
| 04 October | 0 | |||
| 03 October | +1 | |||
| 02 October | 0 | |||
| 01 October | +1 |
| 2 | የኣፋር ሕዝብ የቀይ ባሕር ተጠቃሚ እናዳይሆን በሻዐብያ እና ሕወሀት የተሰራ ክፉ ሴራ። | 1 994 |
| 3 | አሁን በዚህ ሰዓት በአዲስ አበባ ሰማይ ስር የ2018 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የድሮን ትይንት በመከናወን ላይ ነው::
Baga ayyanaa Irreechaa nagan gessan !
Irreechaa Garrii !
መልካም እሬቻ !
#Irreechaa_2018 | 2 259 |
| 4 | ኢትዮጵያ ለኤርትራ የሰጠችውን እውቅና እንደምትዘርዝ እየተነገረ ይገኛል ኤርትራ እውቅናዋ ሲሰረዝ ኢትዮጵያ ምን ትጠቀማለች ?………
1ኛ. የዲፕሎማሲ ጫና መፍጠሪያ ይሆናል..ኢትዮጵያ የባህር በርን በሚመለከቱ ድርድሮች ላይ ኤርትራን ጫና ውስጥ እንድትከት ያስችላታል። ይሆናል፦ ኢትዮጵያ የባህር በርን በሚመለከቱ ድርድሮች ላይ ኤርትራን ጫና ውስጥ እንድትከት ያስችላታል።
2ኛ. ህጋዊነትን ይነፍጋል... የኤርትራን መንግስት ህጋዊነት በማሳጣት አለም አቀፍ ድጋፍ እንዳታገኝ ያደርጋል።
3ኛ.ሉዓላዊነት ከተጠያቂነት ጋር የተያያዘ መሆኑን ያሳያል... አንድ ሀገር ሉዓላዊ ነኝ ሲል፣ ለድርጊቶቹም ተጠያቂ መሆኑን የሚያሳይ መልዕክት ያስተላልፋል ። | 2 384 |
| 5 | BREAKING : በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። ጠሚ አቢይ
በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ ምርት ባሻገር በኃይል ማመንጫ ዘርፉም 1000 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም በመያዝ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ከሁሉም በላይ ፕሮጄክቱ የጋዝ ማምረቻ ብቻ አይደለም። ለማዳበሪያ ማምረቻ ወሳኝ የሆነውን ግብዓት በማቅረብ ለምግብ ሉዓላዊነት ጥረታችን የማዕዘን ድንጋይ ሆኖ ያገለግላል። ለኃይል ማመንጫ እና የክሪፕቶ-ማይኒንግ ሥራዎቻችን አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ያቀርብልናል። ዛሬ በሶማሌ ክልል የጀመርናቸው ከተያያዥ መሠረተ ልማቶች ግንባታ ጋር በአጠቃላይ ወደ 10 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ሜጋ ፕሮጀክቶች በተገቢ ክትትል እስከ መጠናቀቂያቸው ይደርሳሉ። የጀመርነውን ለመጨረስ ሁልጊዜም በጽናት እንደሠራነው ሁሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ይደርሳሉ። | 2 483 |
| 6 | ውጪ ያለ የኦሮሞ ሙሁር ከነዚህ ጋር ነው አንድነት እንፈጥራለን የሚሉን | 2 196 |
| 7 | አወል ሰይድ የሚባል የሻቢያ ፕሮፖጋንዲስት ለኛ ከሚላላኩልን ጋር ሆነን ኢትዮጵያን ጋሀነም እናደርጋታለን እያለ ነው
"የኤርትራ እና የትግራይ ሰራዊት፣ የፋኖ እና የ ኦነግ ሸኔ ሰራዊት አንድ አይነት ሚሊተሪ ለብሶ ምድራዊ ገሀነብ ሊሰሩ እንደሚችሉ የሚያስብ የለም? እያለን ነው። | 2 328 |
| 8 | ‟...ማንም ወደደው ወይም ጠላው፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ወደዱትም ጠሉት ከ 135 ሚሊዮን በላይ የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ የባህር በር ተዘግቶበት መውጫ መግቢያ እየለመነ አይኖርም፤ መኖርም የለበትም...”
አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር
📼 አቶ ጌታቸው ረዳ ከ Global Power Shifts ጋር ያደረጉትን ምርጥ ቆይታ
https://youtu.be/Iqb6daNGVpM?si=5ePRvh_7AdGUqCO0 | 2 543 |
| 9 | ወለጋ.... አርጆ ጉደቱ ፋኖ በተባለው ወራሪ ላይ እስምጃ መውሰድ ጀመሯል🙏 | 2 166 |
| 10 | ይህንን ተንቀሳቃሽ ምስል
በ2022 ላይ አጋርቸው ነበር። እራሱን "ፋኖ" በማለት የሚጠራው ጃንጃዊድን የሚያስንቀው ሀይል
ኤርትራ ላይ ስልጠና በመውሰድ በስልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ አለ አንዳች መሸማቀቅ የሻእቢያን ባንዲራ
ከፍ አድርጎ ሲመረቅ በቀጣይ በጋራ ምን ለመፈጸም እንደተዘጋጁ ግልጽ ነበር። | 2 171 |
| 11 | ዩቱብ ላይ ተጥደህ የአድዋ ወንጀለኛ ዘራፊ ቡድን እና የሻቢያ ልሳን ሆነህ ሀገር ስታበጣብጥ ህዝብ አይኑን ገልጦ መጠየቅ ጀምራል | 2 340 |
| 12 | ሆሮጉድሩ ወለጋ በሻንቡ ከተማ የኦነግ ሸኔ አባላት ለፅምዶ መጠቀምያ ለመሆ አይደለም ወደ ጫካ የወረድነው የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ በሰላም የሚፈታ ነው ብለው ስላም መርጠው ገብተዋል። | 2 961 |
| 13 | መከላከያ ስለ አሰብ ወደብ | 2 374 |
| 14 | ሻእቢያ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር በማበር የኢትዮጵያን ህዝብ የባሕር በር አልባ እንዳረገ ይታወቃል ።ሻእብያንም የባህር በር አልባ ማድረግ እና ህጋዊ የባሕር በራችንን ማስከበር ብሎም ጭቁን ህዝቦችን ነፃ ማውጣት ተገቢ ነው………በኤርትራ የሚገኙት ሶስቱ ብሔሮች ማለትም ሳሆ ፣የቀይ ባሕር አፋር እና ረሻይዳ በሻእብያ ሰዎች ከፍተኛ በደል ሲፈፀምባቸው እንደኖሩ ይታወቃል ግድያ ፣ማፈናቃል፣ የዘር ማጥፋት፣የዘር ማፅዳት(Ethinic cleansing) ጥቂቶቹ ወንጀሎች ናቸው ።እነዚህ ሶስቱ ብሔሮች 1, 151 ኪሎ ሜትር በሚሸፍነው የባህር ጠረፍ ላይ የሰፈሩ የዘር ማጥፋት ሰለባ የሆኑ ህዝቦች ናቸው።ሳሆ እና ረሻይዳ በምፅዋ በሰሜን ጠረፋማ አከባቢ የሰፈሩ ጭቁን ህዝቦች ሲሆኑ አፋር ደሞ በአሰብ አከባቢ የሰፈረ የተገፋ ና እየተገደለ ያለ ህዝብ ነው።
ስለሆነም እነዚህን ህዝቦች ከኢትዮጵያ ጋር መቀላቀል አንዳንዶቹን የቀድሞ ግዛቶቻችንን ደሞ ራሳቸውን የቻሉ አገሮች ማድረግ እንደ አቅጣጫ ሊቀመጥ ይገባል ።ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ግዛቶች በግፍ ተገንጥለው የሄዱ የአባቶቻችን ግዛቶች ሻእብያ በገነባው አገር በሚመስል የአሸዋ መሰረት ላይ የተገነቡ መሆናቸውን አውቀን ከወዲሁ የፖለቲካ ስራዎችን በጥልቀት በመስራት የሻእብያን አከርካሪ በመስበር ከስር መሰረቱ በማናጋትና በመንቀል ይሄን ፀረ ኢትዮጵያ ሀይል መቼም ቢሆን ስጋት እንዳይሆን ማድረግ ለነገ የሚባል አይደለም…… | 2 554 |
| 15 | ቀይ ባህር እና አባይ ኢትዮጵያን የሚበይኑ፣ ለኢትዮጵያ እድገትና ጥፉት መሰረት ናቸው ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) | 2 080 |
| 16 | አጠቃላይ እስካሁን የተደመሰስው ቁጥር 186 ደርሷል | 1 708 |
| 17 | ፅምዶ የሚባል የሻቢያ እና የአዋ ዘራፊ ወንጀለኛ ቡድን እየተመራ ጦርነት የከፈተው ፋኖ እንደ ጤዛ እየረገፈ ነው | 1 785 |
| 18 | No text... | 2 376 |
| 19 | ፋኖን በፓርላማ "ሽብርተኛ" ለማስባል አሁን ከፈጸመው በላይ ምን መፈጸም አለበት? ያልፈጸመውስ ምንድነው??
ከአሁን ቀደም በ ህወሀት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ) ላይ በፓርላማ ሽብርተኛ "የሚለውን ፍረጃ እንዲጣልባቸው ሲበየን መንግስት በብዙ መንገድ ተጠቃሚ ሆኖ እንደነበር የሚታወስ ነው።
ከአሁን ቀደም በጉዳዩ ዙሪያ የተጠየቁት አቶ ሬዴዋን ሁሴን
"ህወሀት ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀበት ብቸኛ ምክንያት የህወሀትን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅሞችን ለመቆጣጠር ያመች ዘንድ ፤ በተለይም ለብሄራዊ መረጃና ለፌደራል ፖሊስ አቅም ለመስጠት ነው" ሲሉ ተደምጠዋል።
አንድን ድርጅት ሽብርተኛ በማለት ሲወሰን በውጭ ሀገራት የሚያሰባስባቸው ገንዘቦች ላይ እገዳ በመጣል እንዲሁም በሚድያ ዙሪያ የመንግስትን ስራዎች በግማሽ እንደሚያቀልለት የታወቀ ነው።
(ለምሳሌ OLF በሽብርተኝነት ሲፈረጅ Fbን በመሳሰሉት ሚድያዎች ቃሉን መጠቀም ፣ የኔ የሚለውን አርማ መለጠፍ ብቻውን አካውንትን ሙሉ በሙሉ ባን የማስደረግ አቅም አለው። ይህ እየሆነ ባለበት በኦነግ እና ህወሀት ላይ አዋጁን ለመደንገግ አንድ አዳር የፈጀበት ብልጽግና ፋኖ ላይ ሲሆን ለመወሰን ምን ሊይዘው ቻለ??
በፓርላማስ "ሽብርተኛ" ለማስባል አሁን ከፈጸመው በላይ ምን መፈጸም አለበት? ያልፈጸመውስ ምንድነው?? | 2 197 |
| 20 | https://youtu.be/faV3lt6sIq0?si=ewPlcLHotQ0fNyFE | 3 561 |
