en
Feedback
የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

Open in Telegram

ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

Channel የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom (@aybcschool) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 479 subscribers, ranking 12 875 in the Education category and 2 206 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 479 subscribers.

According to the latest data from 19 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -328 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 20.66%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.26% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 199 views. Within the first day, a publication typically gains 969 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 18.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 20 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

15 479
Subscribers
-224 hours
-617 days
-32830 days
Posts Archive
ውድ ተመራቂ እና የቀድሞ የደቀመዝሙርነት ተማሪዎቻችን ከአመታት እና ከወራት በኋላ በድጋሚ ስለምናያችሁ ደስተኖች ነን! በጉጉት እንጠብቃችኋለን! ቤተሰብ፣ ወዳጅ ጓደኞቻችሁን በመጋበዝ ትችላላችሁ ። �
ውድ ተመራቂ እና የቀድሞ የደቀመዝሙርነት ተማሪዎቻችን ከአመታት እና ከወራት በኋላ በድጋሚ ስለምናያችሁ ደስተኖች ነን! በጉጉት እንጠብቃችኋለን! ቤተሰብ፣ ወዳጅ ጓደኞቻችሁን በመጋበዝ ትችላላችሁ ። 📍ቀን👉ቅዳሜ መስከረም 9 📍ሰዓት 👉ከቀኑ 9:00-11:00 📍ቦታ👉በፍልውሃ አድቬንቲስት ቤ/ክ 👉ስታዲየም ወይም አምባሳደር ጋር ከጋንዲ ሆስፒታል ፊት ለፊት/ ከንግድ ባንክ ዋና ቢሮ ፊት ለፊት ተባረኩ!

ውድ ተመራቂ እና የቀድሞ የደቀመዝሙርነት ተማሪዎቻችን ከአመታት እና ከወራት በኋላ በድጋሚ ስለምናያችሁ ደስተኖች ነን! በጉጉት እንጠብቃችኋለን! ቤተሰብ፣ ወዳጅ ጓደኞቻችሁን በመጋበዝ ትችላላችሁ ። �
ውድ ተመራቂ እና የቀድሞ የደቀመዝሙርነት ተማሪዎቻችን ከአመታት እና ከወራት በኋላ በድጋሚ ስለምናያችሁ ደስተኖች ነን! በጉጉት እንጠብቃችኋለን! ቤተሰብ፣ ወዳጅ ጓደኞቻችሁን በመጋበዝ ትችላላችሁ ። 📍ቀን👉ቅዳሜ መስከረም 9 📍ሰዓት 👉ከቀኑ 9:00-11:00 📍ቦታ👉በፍልውሃ አድቬንቲስት ቤ/ክ 👉ስታዲየም ወይም አምባሳደር ጋር ከጋንዲ ሆስፒታል ፊት ለፊት/ ከንግድ ባንክ ዋና ቢሮ ፊት ለፊት ተባረኩ!

መስከረም 9/2019 በአዲስ አበባ
መስከረም 9/2019 በአዲስ አበባ

40 ምንጭ የህብረት ፎቶ የለም ይቅርታ
+1
40 ምንጭ የህብረት ፎቶ የለም ይቅርታ

ጂንካ 🎓
ጂንካ 🎓

ወላይታ ሶዶ🎓
ወላይታ ሶዶ🎓

ውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ!! ዛሬ በወላይታ ሶዶ፣ በወልቂጤ እና በአርባምንጭ ያላችሁ ወድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን በተባለው ሰዓት በመገኘት በአንድነት እግዚአብሔርን እንድናመሰ
ውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ!! ዛሬ በወላይታ ሶዶ፣ በወልቂጤ እና በአርባምንጭ ያላችሁ ወድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን በተባለው ሰዓት በመገኘት በአንድነት እግዚአብሔርን እንድናመሰግን፣ በመውሰድ የምረቃ ፕሮግራሙ (ሰርተፍኬት እና ሽልማት) እንዳያመልጣችሁ ለማስታወስ እንወዳለን። በጉጉት እንጠብቃችኋለን!!

የፊታችን ቅዳሜ 📍በወላይታ ሶዶ እና 📍በአርባምንጭ 📍በወልቂጤ 👉የምረቃ ፕሮግራም ሰዓት 🎓ወላይታ ሶዶ ከሰዓት ከ 9:00-11 ሰዓት 🎓አርባምንጭ ከ 5:00-7:00 🎓ወልቂጤ ከ 5:00-7:
የፊታችን ቅዳሜ 📍በወላይታ ሶዶ እና 📍በአርባምንጭ 📍በወልቂጤ 👉የምረቃ ፕሮግራም ሰዓት 🎓ወላይታ ሶዶ ከሰዓት ከ 9:00-11 ሰዓት 🎓አርባምንጭ ከ 5:00-7:00 🎓ወልቂጤ ከ 5:00-7:00

የፊታችን ቅዳሜ 📍በወላይታ ሶዶ እና 📍በአርባምንጭ 📍በወልቂጤ 👉የምረቃ ፕሮግራም ሰዓት 🎓ወላይታ ሶዶ ከሰዓት ከ 9:00-11 ሰዓት 🎓አርባምንጭ ከ 5:00-7:00 🎓ወልቂጤ ከ 5:00-7:
የፊታችን ቅዳሜ 📍በወላይታ ሶዶ እና 📍በአርባምንጭ 📍በወልቂጤ 👉የምረቃ ፕሮግራም ሰዓት 🎓ወላይታ ሶዶ ከሰዓት ከ 9:00-11 ሰዓት 🎓አርባምንጭ ከ 5:00-7:00 🎓ወልቂጤ ከ 5:00-7:00

ሰርተፍኬታችሁ ደርሷል። ውድ ተመራቂ ተማሪዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ በቴሌግራም ሰርተፍኬቱን ለመውሰድ የመረጣችሁት 90 ተማሪዎች ብቻ ናችሁ ስለዚህ ከዚህ ቀደም ተደውሎላችሁ በቴሌግራም ይላክልን ያላችሁህ 90 ተማሪዎች ብቻ ሙሉ ስማችሁን በዚህ መስመር @Kidist_Desalegn እየላካችሁ ሰርተፍኬታችሁን መውሰድ ትችላላችሁ። ተመራቂ ተማሪዎች ሆናችሁ ሰርተፍኬት በቴሌግራም እንዲላክላችሁ ያልመረጣችሁ ተማሪዎች ካላችሁ ቅሬታ እንዳይኖራችሁ ለሁላችሁም ደውለናል ነገር ግን ስልካችሁ ስላልሰራልን ብቻ ሰርተፍኬታችሁ እንዳልታዘዘ ለመግለጽ እንወዳለን። እናመሰግናለን ተባረኩ!!!

የፊታችን ቅዳሜ በወላይታ ሶዶ
የፊታችን ቅዳሜ በወላይታ ሶዶ

በቴሌግራም ይላክልን ያላችሁ ተማሪዎች ማክሰኞ ይደርሳችኋል።

የፊታችን ቅዳሜ በወላይታ ሶዶ
የፊታችን ቅዳሜ በወላይታ ሶዶ