en
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Open in Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ

Channel የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 999 subscribers, ranking 5 323 in the Religion & Spirituality category and 2 098 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 999 subscribers.

According to the latest data from 29 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 558 over the last 30 days and by -20 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.05%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.15% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 488 views. Within the first day, a publication typically gains 344 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 10.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 30 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 999
Subscribers
-2024 hours
+2227 days
+55830 days
Posts Archive
ከክላስ እንደወጣን ቀጥታ ወደ ተለመደው መቀመጫችን ግቢያችን ውስጥ ካለው ካፌ ሰብሰብ ብለን እያወራን ነው ። እኔ ፣ ደጉ ፣ ፍቃዱ ና አስቴር ቁጭ ብለን እንዱ ቅሌታሙን classmateችንን እየበላን (እያማን ) ነው ። አስቴር የሃብታም ልጅ ስለሆነች ገንዘብ አይጨንቃትም ። እናንተ ይሄ ዝኔ ግን ምንድነው እንደዚ ሚያረገው ? ብላ ትጠይቀናለች ፍቃዱ ት/ት አይወድም ኑሮን ቀለል አርጎ መኖሩን ያውቅበታል ። እንዲያውም የሆነ ሰዓት ቤተሰቦቹ ገንዘብ ሲልኩለት ወዲያው ነው ልብስና ጫማ የገዛበት ። ሲገዛም እርካሽ ነገር አይወድም ። "ብር ገብቶልኛል እንሂድ ሱቅ አለኝ " ስንት ብር ገብቶልህ ነው ሱቅ እንሂድ ምትለው ? አልኩት አስር ሺ ብር ያ ከሆነ እንሂድ አልኩትና ሃብታሙ ፋሽን ልብስና ጫማ መሸጫ ቡቲክ ገባን ። እንደገባን " አባቱ የአሜሪካ ሱሪ አለሽ " አለው ባለ ቡቲኩን "አዎ አለኝ" ብሎ በስነ ስርዓት የተጣጠፉትን ሱሪዎች በየ ከለሩ አመጣለት ቡላ ከለሩን ከመረጠ በኋላ " ስንት ነው " ? አለው 6000 ብር ነው ባባ ልቤ ከቦታው ተንሸራቶ ኪሴ ውስጥ ገባ "ቀንስ እንጂ ትክክለኛ ገዢ ነኝ" አለ ጓደኛዬ አባቱ የአሜሪካ ሱሪዎች እንደዚ ናቸው ሚቀንስ ከፈለክ ጋርመንቶች አሉልህ አለው አይ! ጋርመንት አልፈልግም ይህኛው ይሁንልኝ አስታየት አርግልኝና ልውሰደው አይይ ! አስታየት የለውም ብሎ ቁርጥ ያለ መልስ ሰጠው ። እኔም ጓደኛዬ ተስፋ ቆርጧል ብዬ " እ ? እንውጣ በቃ ሌላ ቦታ ሚቀንስ እንፈልግ አልኩት ። አይይ አልወጣም ይህን ከለር ሌላ ቦታ አላገኝም ልገዛ ነው አለና ስልኩን አወጣ አንተ ፍቃዱ ስማኝ አንተ'ኮ ተማሪ ነህ ሁሉ ነገር የሚያምርህ ከሆነ ውስጥህ ላይ የሆነ ችግር አለ ። ፈላጎቶችህን መግራት አለብህ የሀብታም ልጆች የሚለብሱትን ሁሉ እለብሳለሁ አትበል ቤተሰቦችህ ይህን ገንዘብ ከየት እንዳመጡ አስተውል እስኪ ራስህን ግዛ ራስህን ተመልከት ። አሁን ይህን አስር ሺ ብር ዛሬ ጨርሰህ ነገስ ? አንተ እያወቅክ ባጠፋሀው ማነው ሚጠየቅ ? እኛ ጓደኞችህ ? ቤተሰቦችህ ? ፈጣሪ ? ማነው ሚጠየቅ ? ነገ ገንዘብ አጥተህ ማንን ነው ምታማረው ዛሬ እንደፈለክ በትነህ ። እኔ የጓደኝነት ምክሬን ሰጥቸሃለሁ አይሆንም ካልክ እንደ ፈለክ ብዬ ወደ ጊቢ ተመለስኩ ። ✍ Henok

☦️እግዚያብሄር ለኛ መልካም የሚያደርግልን     በጎ ነው ብለን በምናስበው ነገር ብቻ አደለም እጅግም ክፉና አስቸጋሪ መስለው ከሚታዩን     ሁኔታዎችም ለእኛ ለልጆቹ እጅግ የሚደንቅና በጎ ነገርን ማድረግ ይችልበታል::🙏🏻😇 ቅዱስ ዩሐንስ አፈወርቅ GM y'all 🫶🥰

ያለፍናቸው ችግሮች ለምን እንደሆነ ባላውቅም እንደ ትናንት አልፎ አናየውም ነገም ፊታችን ላይ ተደቅኖ እናየዋለን ። ሚቀየረው ቀኑ እንጂ ችግሩ ባለበት ይጠብቀናል ። ቀናች እስከሚመጣ ድረስ እስኪ እንጋፈጠው 💪💪💪

እኛ የስርቻ ሰዎች በወጉ ተጠፍረን መያዝ እንዳለብን ተረድቻለሁ ። የኔ አይነቱ ሰዉ አንዲት ቃል ሳይተነፍስ ለአርባ አመታት ጉድባው ውስጥ ተወትፎ ይኖርና አንድ ቀን ወጣ ብሎ አፉን ከከፈተ ማቆሚያ የለውም ። 🗣 ፊዮዶር ዲዮስቲዮቨስኪ

??? ወዴት እየሄድን ነው ?? ቤተሰቦቹ ወደ ጎረቤታቸው ልከውት ነገር ግን ከጎረቤቶቹ ልጆች ጋር ሲጫወት እና ሲቀልድ መልዕክቱን እና ቤተሰቦቹን የረሳውን ልዑክ ህፃን ልጅ ሳስብ፤ መሬት ላይ የሚኖረውን"ሰው - ፍጡር" ያስታውሰኛል። አብዛኛው ሰው የሚጋራው አንድ እውነታ አለ ፤ ይኸውም ወደ ምድር የመጣንበትን ዓላማ ነው። ጭራሽ እኮ አላማ ሊሆን የሚገባውን ነገር ፣ ፈፅሞ አግልለነው የመጨረሻ ምርጫችን አድርገነዋል። ኧረ ከነካቴው ረስተነዋል። እውነት ግን ወዴት እየሄድን ነው ፣ እንዴ ሲጀመር መንገዳችን እኮ ግልባጩን ነው። የጨዋታውን ፣ የቀልዱን መማረክ ደግሞ የመጣንበትን ዓላማ ለማስታወስ የሚሞክሩ አካሎችን ማግለላችን ያሳብቃል። ዓላማ አለኝ ምናምን እያልን በራሳችን ላይ የምንቀልደው ነገርስ..... ይገርመኛል ብቻ🤔 ......... Tewodros D.

" ታላቅ የሚባል መንገድ የለም ነገር ግን ሰው መንገዱን ታላቅ ያደርጋል " 🗣 ኮንፊሺየስ

አዎ እሱ ጋር ያመኛል @Yenbabalem1.pdf23.01 MB

ትዕቢት ወይስ ራስን መቅጣት? ባልሳሳት ይሄን አመል ብዙዎቻችን እየተላመድነው ነው ጭልም ባለ ክፍል ውስጥ መቀመጥ፤ሰበብ እዬፈለጉ ማለቃቀስ፤የምናቅደው ሌላ የሚሆነው ሌላ፤ስድስተኛ ስሜታችንን መፍራት፤
ትዕቢት ወይስ ራስን መቅጣት? ባልሳሳት ይሄን አመል ብዙዎቻችን እየተላመድነው ነው ጭልም ባለ ክፍል ውስጥ መቀመጥ፤ሰበብ እዬፈለጉ ማለቃቀስ፤የምናቅደው ሌላ የሚሆነው ሌላ፤ስድስተኛ ስሜታችንን መፍራት፤ከማንም በላይ ለስልካችን ትኩረት መስጠት ፤ማንም ጋር ያለማውራት ፍላጎት ፤ እንቅልፍ ማጣት ፤ራስን የማጥፍት ሃሳብ፤በሰዎች ዘንድ ተፈላጊነት ማጣት፤ ስደት ስደት የሚል mindset አሁን ላይ እንደቀልድ ባህርያችን እስኪመስል ድረስ ተጋብቶብን እዬኖር ነው ግን ደግሞ ማንም ሰው ቢሆን በዚህ ስሜት ውስጥ እንዳለን አይረዳንም ኧረ አንች ምን አለብሽ ፤ ከኛ ስልኩ በልጦብሽ (እነሱን የማወራበት energy እንደሌለኝ አልገባቸውም፡፡ አንዳንዴ ሲያዩን አእምሮ ሚባል ነገር ያለን አይመስላቻውም እናም ይህ አመል ለነሱ ትዕቢት ነው ለኛ ደግሞ መደበቂያ 🥺 በዚች እድሜ ስንት pain እንደተሸከምን ማን በነገራቸው 💔 እንደ ጓደኞችሽ የምትባለዋን ቃል መስማት ምን ያህል እንደሚያቆስል በምን ባሳዬናቸው 😔 ስሜቴ ቢሰማቸው እና ብንቀያዬር ሁኔታዬን እኔን ሆነው ቢያዩት ምኞቴ ነበር ግን ደግሞ ይሄን ስቃይ ለsecond እንኳን ማንም እንዲሰማው አልፈልግም አይገርምም እዬገደሉኝም አዝንላቸዋለው🥺 ሰናይ ቀን ✨🫶🏻 ✍🏻 ᵏᵘʳᵘሴት

በአንድ ወቅት መለስ ዜናዊ ለጉብኝት ወደ Belgium ሄዶ እዚያ ባደረገው ስብሰባ ከተጋበዙት ኢትዮጵያዊያን መካከል አንዷ ሃሳብ ለመስጠት ተነሳች፡፡ ወጣቷ፦ “የርስዎ መንግሥት በጣም አስጠሊታ ነው።
በአንድ ወቅት መለስ ዜናዊ ለጉብኝት ወደ Belgium ሄዶ እዚያ ባደረገው ስብሰባ ከተጋበዙት ኢትዮጵያዊያን መካከል አንዷ ሃሳብ ለመስጠት ተነሳች፡፡ ወጣቷ፦  “የርስዎ መንግሥት በጣም አስጠሊታ ነው። ስርዓታችሁ አስጠሊታ፣ አካሄዳችሁ አስጠሊታ፣ ባለስልጣኖቻችሁ አስጠሊታ፣ ሁለመናችሁ አስጠሊታ ነው”። መለስ_ዜናዊ፦  “ጥሩ ነው:። አስጠሊታ ልንሆን እንችላለን። አሁን እዚህ የመጣነው ግን ለቁንጅና ውድድር አይደለም”

" ለጋስ " ለመባል ብቻ ለእውር መስታውት አይሰጥም 🫩

ክፉ ቀንን አትርገሙ ጠላትና ወዳጅን የምትለዩበት ወንፊት ነውና !!

እስከመች ይህ መልፈስፈስ እስከመች በሁለት ልብ ማንከስ እስከመች ይህ መባከን በማባበል የት ለመድረስ እስከምን ድረስ ለመዛለቅ   መተው ነው እንጂ ሲሄዱ መልቀቅ እየተገፋ ካላለ ፎቀቅ መተው ነው እንጂ እየፈለጉ ምርጫ ሲኖረው መቼ ያስጠጋል የሰው ኣመሉ ይነዋወጣል በየመሃሉ እንደሞገድ ነው እንደ መኣበል እንደ ነድ እሳት  እንደ ነበልባል የቀረበውን የሚያቀጣጥል meron

፡፤፤፡፡የእኔነት ቀመር ፡፡፤፡፡
ሁሉም ሰው በማማለል ለማሸነፍ የሚፈልገው የሆነ አካል አለ። ያ አካል ግን ለመሸነፍ የተለያየ መስፈርት ይጠይቃል።
ታዲያ ለምን ይህ ሁሉ ሰው በተለያየ መንገድ ይኳትናል ?ያንን አካል ለመማረክ የሚያስፈልገው መስፈርት የተለያየ ስለሆነ። ✍ Tewodros D.

መልካም ልደት ለኔ🙏💪😊

በአብዛኛው የተለየ ሚያደርግህ ታሪክህ እንጂ ፍጥረትህ አይደለም!!!

የምሬን ለሚያስጨንቅህ ሁሉ ሀላፊነት የለብህም!!!

ትናንትን መርሳት የተዋለለትን መዘንጋት የደካማ ባሕሪ ነው !! ደካማነት ምቹ ስፍራ ሲያገኝ እና ጊዜ ሲደላደልለት የሚያብብ ደዌ ነው ። 📕 አዎ እሱጋ ያመኛል

ወፏን ከማደሪያዋ አውጥቻታለሁ ግን ወዴት እንደምትበር አላወቀችም

ዛሬ እንዴት እንደሆነ አላወኩም ግን ራሴን ቤተክርስቲያን ደጅ አገኘሁት እኔ ማለት ሰው የሚፀየፈኝ፣ ይሄን ልጅና ሽንት ቤትን በሩቁ ብለው የሚተርቱብኝ ፣ ጎረቤት ገብቸ እንኳን እንደ ሰው ኖር ኖር ተብሎ ቦታ ማይሰጠኝ እኔ አንድ ቀበሌ ሚያክል ዘመድ ኑሮን ብቸኛ የሆንኩ እኔ ። እንዴት እንደሄድኩ አላውቅም ግን ራሴን ቤተክርስቲያን አገኘሁ ። እኔ ማለት የሰፈራችን ወላጆች ልጆቻቸውን ከዚህ ከይሲ ልጅ ጋ እንዳትውል እያሉ የገፉኝ ፣ የተደገፍኩት ፣ አለኝ ያልኩት እንደ ሸምበቆ ተሰብሮ ሲወጋኝ አየሁ። ራሴን ቤተክርስቲያን አገኘሁ ቤተክርስቲያን ደጃፍ ብቻዬን ቁጭ ብዬ እያለቀስኩ የሆነ ድምፅ መጥቶ ሲያወራኝ ታወቀኝ ። አይዞህ ልጄ! ሰው ባያውቅህም እኔ አውቅሃለሁ ፣ ሰው ቢገፋህም እኔ አሁን ክንዶቼን ዘርግቻለሁ ና ና እቅፌ ውስጥ ግባ ። አንተ ተውከኝ እንጂ እኔ አልተውኩህም ለዘላለምም አልለቅህም ። አሁን እኔ የልብ ወዳጅህ ነኝ የውስጥህን ለኔ ተናገር ። እነሱም አንተን ወደ እኔ ነው ያመጡህ በማንም ላይ ቂምም ሆነ በቀል እንዳይኖርብህ ። በል እንባህን ጥረግና በሰላም ወደ ቤት ሂድ አለኝ ። ከተቀመጥኩበት ብድግ ብየ ተነሳሁ እንባዬን ጠራርግ ለራሴ እንዲህ አልኩኝ .... ለካ እግዚአብሔር እንደሚያውቀኝ ማንም አያውቀኝም ።🙏🙏🙏🙏🙏 ✍ Henok

እንግሊዛዊ ደራሲና ፈላስፋ Alduos Huxley ስለ ምሁራን ከተናገረው :- ከብዙኃኑ በተለየ መልኩ ፣ ምሁራን ምክኒያታዊነትንና በእውነታዎች ላይ ፍላጎት አላቸው ። የአስተሳሰብ ትችታቸው በብዙኃኑ ላይ በጥሩ ሁኔታ የሚሰራውን አይነት ፕሮፖጋንዳ እንዲቋቋሙ ያደርጋቸዋል ።