MicroLink Information Technology College 🎓
Open in Telegram
This is the official page of MicroLink I.T. College. በዚህ ገፅ የየዲፓርትመንቱን የትምህርትና የፈተና ስኬጁል፣ ግሬድ፣ የክፍያ ሁኔታዎችንና መሰል የኮሌጃችንን ማስታወቂያዎች የምንለጥፍበት ገፅ ነው፡፡ በኮሌጃችን ለመመዝገብና መረጃ ለመጠየቅ በ +251913713684 ይደዉሉልን። በ @MicroLink_ITC_bot ሃሳብዎን ያድርሱን። መልካም የትምህርት ዘመን!
Show more3 698
Subscribers
+124 hours
-67 days
-3230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+9
in 0 channels
June '26
+23
in 0 channels
Get PRO
May '26
+27
in 0 channels
Get PRO
April '26
+31
in 0 channels
Get PRO
March '26
+56
in 0 channels
Get PRO
February '26
+64
in 1 channels
Get PRO
January '26
+31
in 0 channels
Get PRO
December '25
+89
in 0 channels
Get PRO
November '25
+229
in 0 channels
Get PRO
October '25
+91
in 0 channels
Get PRO
September '25
+67
in 0 channels
Get PRO
August '25
+55
in 0 channels
Get PRO
July '25
+22
in 0 channels
Get PRO
June '25
+26
in 0 channels
Get PRO
May '25
+40
in 0 channels
Get PRO
April '25
+45
in 0 channels
Get PRO
March '25
+47
in 0 channels
Get PRO
February '25
+59
in 0 channels
Get PRO
January '25
+58
in 0 channels
Get PRO
December '24
+175
in 0 channels
Get PRO
November '24
+203
in 0 channels
Get PRO
October '24
+97
in 0 channels
Get PRO
September '24
+93
in 0 channels
Get PRO
August '24
+63
in 0 channels
Get PRO
July '24
+143
in 1 channels
Get PRO
June '24
+145
in 2 channels
Get PRO
May '24
+81
in 1 channels
Get PRO
April '24
+77
in 1 channels
Get PRO
March '24
+56
in 0 channels
Get PRO
February '24
+124
in 0 channels
Get PRO
January '24
+139
in 0 channels
Get PRO
December '23
+245
in 0 channels
Get PRO
November '23
+153
in 0 channels
Get PRO
October '23
+103
in 1 channels
Get PRO
September '23
+63
in 0 channels
Get PRO
August '23
+54
in 0 channels
Get PRO
July '23
+102
in 0 channels
Get PRO
June '23
+63
in 0 channels
Get PRO
May '23
+142
in 0 channels
Get PRO
April '23
+65
in 0 channels
Get PRO
March '23
+78
in 0 channels
Get PRO
February '23
+71
in 0 channels
Get PRO
January '23
+60
in 0 channels
Get PRO
December '22
+13
in 0 channels
Get PRO
November '22
+61
in 0 channels
Get PRO
October '22
+77
in 0 channels
Get PRO
September '22
+74
in 0 channels
Get PRO
August '22
+41
in 0 channels
Get PRO
July '22
+68
in 0 channels
Get PRO
June '22
+127
in 0 channels
Get PRO
May '22
+141
in 0 channels
Get PRO
April '22
+87
in 0 channels
Get PRO
March '22
+53
in 0 channels
Get PRO
February '22
+10
in 0 channels
Get PRO
January '22
+4
in 0 channels
Get PRO
December '21
+28
in 0 channels
Get PRO
November '21
+12
in 0 channels
Get PRO
October '21
+24
in 0 channels
Get PRO
September '21
+26
in 0 channels
Get PRO
August '21
+17
in 0 channels
Get PRO
July '21
+121
in 0 channels
Get PRO
June '21
+97
in 0 channels
Get PRO
May '21
+25
in 0 channels
Get PRO
April '21
+32
in 0 channels
Get PRO
March '21
+7
in 0 channels
Get PRO
February '21
+2 084
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 18 July | +1 | |||
| 17 July | +1 | |||
| 16 July | +1 | |||
| 15 July | 0 | |||
| 14 July | +1 | |||
| 13 July | 0 | |||
| 12 July | +1 | |||
| 11 July | 0 | |||
| 10 July | 0 | |||
| 09 July | 0 | |||
| 08 July | +1 | |||
| 07 July | +2 | |||
| 06 July | 0 | |||
| 05 July | 0 | |||
| 04 July | 0 | |||
| 03 July | 0 | |||
| 02 July | +1 | |||
| 01 July | 0 |
Channel Posts
Repost from N/a
‼️ NOTICE ‼️
TO : - All REGULAR and EXTENSION TVET Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - July 17, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Term TVET Program StudentsThis is to inform you that to all First-Year-Third-Term and above REGULAR and EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year will be held from Monday July 20, 2026 to Thursday July 23, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #ADD_DROP Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp
| 2 | ‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል።
📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265
📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ :
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform
፨ ፍሬ ሃሳብ ፨
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም. የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦
(ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣
ወይም
(ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡
፨ አሻሚው ሃሳብ ፨
ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ።
ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 1 061 |
| 3 | ‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል።
📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265
📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ :
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform
፨ ፍሬ ሃሳብ ፨
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም. የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦
(ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣
ወይም
(ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡
፨ አሻሚው ሃሳብ ፨
ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ።
ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 276 |
| 4 | ‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል።
📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265
📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ መመሪያ መገኛ :
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform
፨ ፍሬ ሃሳብ ፨
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም. የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦
(ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣
ወይም
(ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡
፨ አሻሚው ሃሳብ ፨
ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ።
ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 1 |
| 5 | ‼️Final Exam Schedule‼️
For All Degree Classes
#DegreeFinalSchedule
#FinalExam | 2 503 |
| 6 | ‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️
ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል
እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡
ስለሆነም የመውጫ ፈተና በሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
👇 👇👇
Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct
በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡
* ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ) - Full Name including G.Father Name (both English and Amharic)
* የመታወቂያ ቁጥር - ID Number
* የትምህርት ክፍል - Department
* የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት - The year Exit Exam you Passed
* የትውልድ ቀን ( ቀን / ወር / ዓመተ ምህረት) - Birth Date ( DD / MM / YYYY )
የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ
ሬጅስትራር ቢሮ
አዲስ አበባ
ማስታወሻ :
⩩ ይህ ማስታወቂያ የሚመለከተው የአዲስ አበባ ካምፓስ ተማሪ የነበሩትን እና በሰኔ 2017 ዓ.ም መጨረሻ እና ከዛ በኋላ የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉትን ብቻ ነው።
⨳ መረጃችሁን በግል የቴሌግራም መልዕክት ላይ መላክ ተቀባይነት ስለሌለው የተሰጠውን መስፈንጠሪያ (link) ብቻ ተጠቀሙ።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 2 491 |
| 7 | ‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️
ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል
እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡
ስለሆነም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡
Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct
* ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ)
* የትምህርት ክፍል
* የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት
* የትውልድ ቀን ( ቀን / ወር / ዓመተ ምህረት)
የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ
ሬጅስትራር ቢሮ
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 505 |
| 8 | ‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️
ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል
እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡
ስለሆነም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡
Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct
* ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ)
* የትምህርት ክፍል
* የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት
* የትውልድ ቀን
የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ
ሬጅስትራር ቢሮ
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 222 |
| 9 | ‼️ NOTICE ‼️
TO : - All EXTENSION TVET Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - May 30, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 2nd Year-2nd Term EXTENSION TVET Program Students
This is to inform you that to all Second-Year-Second-Term and above EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year will be held from Wednesday June 03,
2026 to Saturday June 06, 2026 until 12:00 PM ( 06:00 LT ) ONLY.
Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty.
NB :
Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #ADD_DROP
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 2 652 |
| 10 | ማስታወቂያ
የሪሜዲያል ፈተና እና የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) የምሰጥበት ቀን የተቀየረ መሆኑ ተገለጸ።
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ምክክር በማድረግ የሪሜዲያል እና EXIT EXAM ፈተናዎች የምሰጥባቸው ቀናት እንደምከተለው የተሸጋሸጉ መሆኑን እናሳውቃለን።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት " የሪሜዲያል ፈተና እና የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) የሚሰጥበት ቀን ተቀይሯል " ብሏል።
በዚህም የሬሜዲያ ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ/ም ፤ የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ደግሞ ከሰኔ 4 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም እንደሚሰጥ ገልጿል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
@FDRE_EAES_Official
@MicroLinkRegistrar_Official
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp
#MicroLinkITCollege #Exit_Exam_2018 #END_2018 #RegistrarOffice | 2 950 |
| 11 | ‼️ NOTICE ‼️
Subject : Candidates for the June 2018 Exit Exam Re-Takers
Students who will be taking the June 2018 Exit Exam again; can register by paying 750 Birr via TeleBirr and entering the Transaction Number, the link is given below, according to the Examinations Service.
👇 👇 👇
http://exam.ethernet.edu.et
With Best Regards...
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp
#MicroLinkITCollege #Exit_Exam_2018 #END_2018 #RegistrarOffice | 2 596 |
| 12 | Section_20260516.pdf | 2 740 |
| 13 | Section_20260509.pdf | 3 481 |
| 14 | ‼️ URGENT NOTICE ‼️
Subject : 2018 End Year Exit Exam Takers
To all Sene 2018 (2018 END YEAR) EXIT EXAM takers who have filled the FORM, you are now requested to pay on MONDAY May 11, 2026 for the Exam Fee ETB 750.00 (Seven Hundred Fifty Birr only) to Academic Dean Office directly to #Asni in CASH ONLY from 11:00 AM (05:00 LT) until 04:00 PM (10:00 LT).
With Best Regards...
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
NB:
* Those of you who are not listed in the PAYMENT list will not sit on Exam.
@MicroLinkRegistrar_Official
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp
#MicroLinkITCollege #Exit_Exam_2018 #END_2018 #RegistrarOffice | 2 845 |
| 15 | ‼️ URGENT NOTICE ‼️
To : Graduating Senior Students
Greetings to All Seniors,
This is to inform you that, MicroLink is calling for EXIT EXAM 2018 END YEAR.
* first time takers, and
* those who didn't took with their batch because of uncompleted courses and different reasons
Students who completed all courses and who have fulfill the lower limit GPA ≥ 2.0 must fill out the form by the link provided below or they cannot take the exam.
You all are required to fill the form below or if you have queries regarding the form CONTACT the REGISTRAR OFFICE as much as possible.
Use the link below 👇👇👇
https://forms.office.com/r/p5agGV8Sgs
NB :
* It is strictly required that you write your FAYDA FAN number.
* The form will be ACTIVE on April 22, 2026 @ 06:00 AM and it will be CLOSED on April 30, 2026 @ 11:59 PM.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkITCollege
@MicroLinkRegistrar_Official
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp
#MicroLinkITCollege #Exit_Exam_2018 #RegistrarOffice | 2 379 |
| 16 | ‼️ URGENT NOTICE ‼️
To : Graduating Senior Students
Greetings to All Seniors,
This is to inform you that, MicroLink is calling for EXIT EXAM 2018 END YEAR.
* first time takers, and
* those who didn't took with their batch because of uncompleted courses and different reasons
Students who completed all courses and who have fulfill the lower limit GPA ≥ 2.0 must fill out the form by the link provided below or they cannot take the exam.
You all are required to fill the form below or if you have queries regarding the form CONTACT the REGISTRAR OFFICE as much as possible.
Use the link below 👇👇👇
https://forms.office.com/r/aSeAUyni9P
NB :
* It is strictly required that you write your FAYDA FAN number.
* The form will be ACTIVE on April 22, 2026 @ 06:00 AM and it will be CLOSED on April 30, 2026 @ 11:59 PM.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkITCollege
@MicroLinkRegistrar_Official
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp
#MicroLinkITCollege #Exit_Exam_2018 #RegistrarOffice | 400 |
