ar
Feedback
MicroLink Information Technology College 🎓

MicroLink Information Technology College 🎓

الذهاب إلى القناة على Telegram

This is the official page of MicroLink I.T. College. በዚህ ገፅ የየዲፓርትመንቱን የትምህርትና የፈተና ስኬጁል፣ ግሬድ፣ የክፍያ ሁኔታዎችንና መሰል የኮሌጃችንን ማስታወቂያዎች የምንለጥፍበት ገፅ ነው፡፡ በኮሌጃችን ለመመዝገብና መረጃ ለመጠየቅ በ ይደዉሉልን። በ @MicroLink_ITC_bot ሃሳብዎን ያድርሱን። መልካም የትምህርት ዘመን!

إظهار المزيد
3 672
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+37 أيام
-930 أيام

جاري تحميل البيانات...

جذب المشتركين
سبتمبر '26
سبتمبر '26
+7
في 0 قنوات
أغسطس '26
+33
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '26
+22
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+23
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+27
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+31
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+56
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+64
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '26
+31
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+89
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+229
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+91
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+67
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+55
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+22
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+26
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+40
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+45
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+47
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+59
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+58
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+175
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+203
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+97
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+93
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+63
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+143
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+145
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '24
+81
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+77
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '24
+56
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+124
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+139
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+245
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+153
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+103
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+63
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+54
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+102
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+63
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+142
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+65
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+78
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+71
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+60
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+13
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+61
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+77
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+74
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+41
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+68
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+127
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+141
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+87
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+53
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+10
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+4
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+28
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+12
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+24
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+26
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+17
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+121
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+97
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+25
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+32
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+7
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+2 084
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
03 سبتمبر+1
02 سبتمبر+2
01 سبتمبر+4
منشورات القناة
2
+1
لا يوجد نص...
1 150
3
+9
لا يوجد نص...
1 138
4
🎓🎓ለ2018ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!🎓🎓 🎊🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ!🎉🎉🎊 🎊🎉Announcement to All 2018 E.C. Graduates!🎉🎊 Congratulations!
🎓🎓ለ2018ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!🎓🎓 🎊🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ!🎉🎉🎊 🎊🎉Announcement to All 2018 E.C. Graduates!🎉🎊 Congratulations! MicroLink Information Technology College will hold its graduation ceremony for Degree and Level program students on Nehase 23, 2018 E.C. (August 29, 2026) at the Hager Fikir Theatre Hall. Therefore, all honored graduates and your family members are respectfully requested to arrive starting from 8:30 AM (2:30 Local Time). 🎉🎉:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::🎉🎉 የማይክሮሊንክ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በዲግሪና በደረጃ ያስተማራቸውን ተማሪዎች ነሀሴ 23-2018 ዓ.ም በሀገር ፍቅር አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ስለሆነም በዚሁ እለት የተከበራችሁ ተመራቂ ተማሪዎች እና የተመራቂ ቤተሰቦች ከ 2.30 ጀም እንድትገኙ ስንል በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ‼️‼️ማሳሰቢያ‼️‼️ 👉የጥሪ ካርድ ከእጆ እንዳይለይ። 👉ተመራቂ ተማሪዎች ቀድማችሁ ወደ አዳራሽ እንድትገቡ።
2 198
5
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: - REGISTRATION for 2nd Year 3rd Term TVET Program Students This is to inform you that to all Second-Year-Third-Term EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year course registration will be held from Thursday August 20, 2026 to Saturday August 22, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 12:00 PM ( 06:00 LT ) ONLY. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Extension #Registrar Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
2 194
6
To : All Senior Students on 2018 EC (2026 GC)   From : Office of the Registrar   Date : August 16, 2026     Subject: Listing Tentative Senior Candidate Students   This to inform all Senior Students that, here listed below are TENTATIVE PROSPECTIVE CANDIDATE students listed who fulfill the minimum requirements for the Completion of Duration of Study ceremony in the year 2018 EC (2028 GC).   NB : - Those of you who are labeled as "OK" you fulfill the minimum requirements for ceremony .   - Those of you who are labeled as "MODERATE" contact your department in order to meet the minimum requirements (1 or 2 course issue).   - Those of you who are labeled as "WARNING" contact your department in order to meet the minimum requirements (above 4 course issue).   - Those of you who are labeled as "CRITICAL" contact the Record Office at the back window of the registrar.   with best regards, Refer the list for CE : https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/70 for AF : https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/74
905
7
#UPDATE
1 325
8
To : All Senior Students on 2018 EC (2026 GC)   From : Office of the Registrar   Date : August 16, 2026     Subject: Listing Tentative Senior Candidate Students   This to inform all Senior Students that, here listed below are TENTATIVE PROSPECTIVE CANDIDATE students listed who fulfill the minimum requirements for the Completion of Duration of Study ceremony in the year 2018 EC (2028 GC).   NB : - Those of you who are labeled as "OK" you fulfill the minimum requirements for ceremony .   - Those of you who are labeled as "MODERATE" contact your department in order to meet the minimum requirements (1 or 2 course issue).   - Those of you who are labeled as "WARNING" contact your department in order to meet the minimum requirements.   - Those of you who are labeled as "CRITICAL" contact the Record Office at the back window of the registrar.   with best regards, Refer the list https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/70
1 388
9
Section_20260814.pdf
2 033
10
Class Schedule For All extension Degree Students!
1
11
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester and ABOVE DEGREE Program Students This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Refer the SLIP for more information on the LINK below 👇 👇 👇 https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/67 NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
2 677
12
To Refer the SLIP for more information use the Link below 👇 👇 👇 https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/67
1
13
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester and ABOVE DEGREE Program Students This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
354
14
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester DEGREE Program Students This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
49
15
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All REGULAR and EXTENSION TVET Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 17, 2026 S
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All REGULAR and EXTENSION TVET Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 17, 2026 SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Term TVET Program Students This is to inform you that to all First-Year-Third-Term and above REGULAR and EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year will be held from Monday July 20, 2026 to Thursday July 23, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #ADD_DROP Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
2 818
16
‼️ ማሳሰቢያ ‼️ ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ  እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016  በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል። 📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265 📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform ፨ ፍሬ ሃሳብ ፨ ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም.  የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦ (ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣ ወይም (ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት  የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና  የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡ ፨ አሻሚው ሃሳብ ፨ ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ። ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
2 238
17
‼️ ማሳሰቢያ ‼️ ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ  እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016  በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል። 📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265 📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform ፨ ፍሬ ሃሳብ ፨ ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም.  የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦ (ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣ ወይም (ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት  የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና  የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡ ፨ አሻሚው ሃሳብ ፨ ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ። ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
276
18
‼️ ማሳሰቢያ ‼️ ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ  እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016  በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል። 📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265 📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ መመሪያ መገኛ : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform ፨ ፍሬ ሃሳብ ፨ ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም.  የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦ (ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣ ወይም (ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት  የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና  የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡ ፨ አሻሚው ሃሳብ ፨ ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ። ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
1
19
‼️Final Exam Schedule‼️ For All Degree Classes #DegreeFinalSchedule #FinalExam
3 585
20
‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️ ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡ ስለሆነም የመውጫ ፈተና በሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ 👇 👇👇 Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡ * ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ) - Full Name including G.Father Name (both English and Amharic) * የመታወቂያ ቁጥር - ID Number * የትምህርት ክፍል - Department * የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት - The year Exit Exam you Passed * የትውልድ ቀን ( ቀን / ወር / ዓመተ ምህረት) - Birth Date ( DD / MM / YYYY ) የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ ሬጅስትራር ቢሮ አዲስ አበባ ማስታወሻ : ⩩ ይህ ማስታወቂያ የሚመለከተው የአዲስ አበባ ካምፓስ ተማሪ የነበሩትን እና በሰኔ 2017 ዓ.ም መጨረሻ እና ከዛ በኋላ የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉትን ብቻ ነው። ⨳ መረጃችሁን በግል የቴሌግራም መልዕክት ላይ መላክ ተቀባይነት ስለሌለው የተሰጠውን መስፈንጠሪያ (link) ብቻ ተጠቀሙ። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam Facebook  |  LinkedIn |  Website | WhatsApp
2 491