MicroLink Information Technology College 🎓
رفتن به کانال در Telegram
This is the official page of MicroLink I.T. College. በዚህ ገፅ የየዲፓርትመንቱን የትምህርትና የፈተና ስኬጁል፣ ግሬድ፣ የክፍያ ሁኔታዎችንና መሰል የኮሌጃችንን ማስታወቂያዎች የምንለጥፍበት ገፅ ነው፡፡ በኮሌጃችን ለመመዝገብና መረጃ ለመጠየቅ በ ይደዉሉልን። በ @MicroLink_ITC_bot ሃሳብዎን ያድርሱን። መልካም የትምህርት ዘመን!
نمایش بیشتر3 671
مشترکین
+224 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-2430 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اوت '26
اوت '26
+24
در 0 کانالها
ژوئیه '26
+22
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+23
در 0 کانالها
Get PRO
مه '26
+27
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+31
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '26
+56
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+64
در 1 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+31
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+89
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+229
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+91
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+67
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '25
+55
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+22
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+26
در 0 کانالها
Get PRO
مه '25
+40
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+45
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '25
+47
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+59
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+58
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+175
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+203
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+97
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+93
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+63
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+143
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+145
در 2 کانالها
Get PRO
مه '24
+81
در 1 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+77
در 1 کانالها
Get PRO
مارس '24
+56
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+124
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+139
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+245
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '23
+153
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '23
+103
در 1 کانالها
Get PRO
سپتامبر '23
+63
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '23
+54
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '23
+102
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '23
+63
در 0 کانالها
Get PRO
مه '23
+142
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '23
+65
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '23
+78
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '23
+71
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '23
+60
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '22
+13
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '22
+61
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '22
+77
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '22
+74
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '22
+41
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '22
+68
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '22
+127
در 0 کانالها
Get PRO
مه '22
+141
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '22
+87
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '22
+53
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '22
+10
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '22
+4
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '21
+28
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '21
+12
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '21
+24
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '21
+26
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '21
+17
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '21
+121
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '21
+97
در 0 کانالها
Get PRO
مه '21
+25
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '21
+32
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '21
+7
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '21
+2 084
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 27 اوت | 0 | |||
| 26 اوت | +3 | |||
| 25 اوت | +1 | |||
| 24 اوت | +1 | |||
| 23 اوت | +1 | |||
| 22 اوت | +1 | |||
| 21 اوت | +1 | |||
| 20 اوت | +2 | |||
| 19 اوت | +3 | |||
| 18 اوت | +1 | |||
| 17 اوت | +2 | |||
| 16 اوت | 0 | |||
| 15 اوت | +1 | |||
| 14 اوت | +1 | |||
| 13 اوت | +1 | |||
| 12 اوت | 0 | |||
| 11 اوت | 0 | |||
| 10 اوت | 0 | |||
| 09 اوت | 0 | |||
| 08 اوت | 0 | |||
| 07 اوت | 0 | |||
| 06 اوت | +2 | |||
| 05 اوت | 0 | |||
| 04 اوت | +2 | |||
| 03 اوت | 0 | |||
| 02 اوت | 0 | |||
| 01 اوت | +1 |
پستهای کانال
🎓🎓ለ2018ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!🎓🎓
🎊🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ!🎉🎉🎊
🎊🎉Announcement to All 2018 E.C. Graduates!🎉🎊
Congratulations!
MicroLink Information Technology College will hold its graduation ceremony for Degree and Level program students on Nehase 23, 2018 E.C. (August 29, 2026) at the Hager Fikir Theatre Hall.
Therefore, all honored graduates and your family members are respectfully requested to arrive starting from 8:30 AM (2:30 Local Time).
🎉🎉:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::🎉🎉
የማይክሮሊንክ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በዲግሪና በደረጃ ያስተማራቸውን ተማሪዎች
ነሀሴ 23-2018 ዓ.ም በሀገር ፍቅር አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ስለሆነም በዚሁ እለት የተከበራችሁ
ተመራቂ ተማሪዎች እና የተመራቂ ቤተሰቦች ከ 2.30 ጀም እንድትገኙ ስንል በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
‼️‼️ማሳሰቢያ‼️‼️
👉የጥሪ ካርድ ከእጆ እንዳይለይ።
👉ተመራቂ ተማሪዎች ቀድማችሁ ወደ አዳራሽ እንድትገቡ።
| 2 | ‼️ NOTICE ‼️
TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 2nd Year 3rd Term TVET Program Students
This is to inform you that to all Second-Year-Third-Term EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year course registration will be held from Thursday August 20, 2026 to Saturday August 22, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 12:00 PM ( 06:00 LT ) ONLY.
NB :
Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Extension #Registrar
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 1 441 |
| 3 | To : All Senior Students on 2018 EC (2026 GC)
From : Office of the Registrar
Date : August 16, 2026
Subject: Listing Tentative Senior Candidate Students
This to inform all Senior Students that, here listed below are TENTATIVE PROSPECTIVE CANDIDATE students listed who fulfill the minimum requirements for the Completion of Duration of Study ceremony in the year 2018 EC (2028 GC).
NB :
- Those of you who are labeled as "OK" you fulfill the minimum requirements for ceremony .
- Those of you who are labeled as "MODERATE" contact your department in order to meet the minimum requirements (1 or 2 course issue).
- Those of you who are labeled as "WARNING" contact your department in order to meet the minimum requirements (above 4 course issue).
- Those of you who are labeled as "CRITICAL" contact the Record Office at the back window of the registrar.
with best regards,
Refer the list
for CE : https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/70
for AF : https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/74 | 561 |
| 4 | #UPDATE | 984 |
| 5 | To : All Senior Students on 2018 EC (2026 GC)
From : Office of the Registrar
Date : August 16, 2026
Subject: Listing Tentative Senior Candidate Students
This to inform all Senior Students that, here listed below are TENTATIVE PROSPECTIVE CANDIDATE students listed who fulfill the minimum requirements for the Completion of Duration of Study ceremony in the year 2018 EC (2028 GC).
NB :
- Those of you who are labeled as "OK" you fulfill the minimum requirements for ceremony .
- Those of you who are labeled as "MODERATE" contact your department in order to meet the minimum requirements (1 or 2 course issue).
- Those of you who are labeled as "WARNING" contact your department in order to meet the minimum requirements.
- Those of you who are labeled as "CRITICAL" contact the Record Office at the back window of the registrar.
with best regards,
Refer the list
https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/70 | 1 162 |
| 6 | Section_20260814.pdf | 1 794 |
| 7 | Class Schedule For
All extension Degree Students! | 1 |
| 8 | ‼️ NOTICE ‼️
TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester and ABOVE DEGREE Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY.
Refer the SLIP for more information on the LINK below
👇 👇 👇
https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/67
NB :
Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 2 608 |
| 9 | To Refer the SLIP for more information use the Link below
👇 👇 👇
https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/67 | 1 |
| 10 | ‼️ NOTICE ‼️
TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester and ABOVE DEGREE Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY.
Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty.
NB :
Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 354 |
| 11 | ‼️ NOTICE ‼️
TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester DEGREE Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY.
Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty.
NB :
Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 49 |
| 12 | ‼️ NOTICE ‼️
TO : - All REGULAR and EXTENSION TVET Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - July 17, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Term TVET Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Term and above REGULAR and EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year will be held from Monday July 20, 2026 to Thursday July 23, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY.
Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty.
NB :
Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #ADD_DROP
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 2 818 |
| 13 | ‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል።
📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265
📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ :
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform
፨ ፍሬ ሃሳብ ፨
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም. የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦
(ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣
ወይም
(ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡
፨ አሻሚው ሃሳብ ፨
ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ።
ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 2 238 |
| 14 | ‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል።
📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265
📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ :
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform
፨ ፍሬ ሃሳብ ፨
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም. የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦
(ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣
ወይም
(ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡
፨ አሻሚው ሃሳብ ፨
ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ።
ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 276 |
| 15 | ‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል።
📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265
📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ መመሪያ መገኛ :
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform
፨ ፍሬ ሃሳብ ፨
ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም. የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦
(ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣
ወይም
(ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡
፨ አሻሚው ሃሳብ ፨
ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ።
ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 1 |
| 16 | ‼️Final Exam Schedule‼️
For All Degree Classes
#DegreeFinalSchedule
#FinalExam | 3 585 |
| 17 | ‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️
ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል
እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡
ስለሆነም የመውጫ ፈተና በሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
👇 👇👇
Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct
በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡
* ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ) - Full Name including G.Father Name (both English and Amharic)
* የመታወቂያ ቁጥር - ID Number
* የትምህርት ክፍል - Department
* የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት - The year Exit Exam you Passed
* የትውልድ ቀን ( ቀን / ወር / ዓመተ ምህረት) - Birth Date ( DD / MM / YYYY )
የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ
ሬጅስትራር ቢሮ
አዲስ አበባ
ማስታወሻ :
⩩ ይህ ማስታወቂያ የሚመለከተው የአዲስ አበባ ካምፓስ ተማሪ የነበሩትን እና በሰኔ 2017 ዓ.ም መጨረሻ እና ከዛ በኋላ የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉትን ብቻ ነው።
⨳ መረጃችሁን በግል የቴሌግራም መልዕክት ላይ መላክ ተቀባይነት ስለሌለው የተሰጠውን መስፈንጠሪያ (link) ብቻ ተጠቀሙ።
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 2 491 |
| 18 | ‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️
ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል
እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡
ስለሆነም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡
Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct
* ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ)
* የትምህርት ክፍል
* የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት
* የትውልድ ቀን ( ቀን / ወር / ዓመተ ምህረት)
የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ
ሬጅስትራር ቢሮ
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 505 |
| 19 | ‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️
ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል
እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡
ስለሆነም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡
Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct
* ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ)
* የትምህርት ክፍል
* የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት
* የትውልድ ቀን
የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ
ሬጅስትራር ቢሮ
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 222 |
| 20 | ‼️ NOTICE ‼️
TO : - All EXTENSION TVET Program Students
FROM : - Office of the Registrar
DATE : - May 30, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 2nd Year-2nd Term EXTENSION TVET Program Students
This is to inform you that to all Second-Year-Second-Term and above EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year will be held from Wednesday June 03,
2026 to Saturday June 06, 2026 until 12:00 PM ( 06:00 LT ) ONLY.
Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty.
NB :
Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty.
𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻
𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮
@MicroLinkRegistrar_Official
#MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #ADD_DROP
Facebook | LinkedIn | Website | WhatsApp | 2 652 |
