Woldia University/ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
ይህ ትክከለኛዉ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ቻናል ነዉ፡፡ This is Woldia University Official Telegram channel.
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Woldia University/ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
Channel Woldia University/ወልድያ ዩኒቨርሲቲ (@woldia_university) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 429 subscribers, ranking 12 162 in the Education category and 2 091 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 429 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 753 over the last 30 days and by 6 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 30.51%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 14.22% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 5 008 views. Within the first day, a publication typically gains 2 335 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 13.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ይህ ትክከለኛዉ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ቻናል ነዉ፡፡
This is Woldia University Official Telegram channel.”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | +14 | |||
| 07 September | +7 | |||
| 06 September | +21 | |||
| 05 September | +20 | |||
| 04 September | +14 | |||
| 03 September | +18 | |||
| 02 September | +12 | |||
| 01 September | +30 |
| 2 | እሁድ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራማችን ወደ እርስዎ እንደርሳለን።
እሁድ ቀን 10:00 ኤቨርተን ከማንቸስተር ዩናይትድ
በወልድያ ዩኒቨርስቲ የማህበረሰብ አቀፍ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 89.2 ላይ ይከታተሉን። | 4 027 |
| 3 | የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ
ነሀሴ 28/2018ዓ.ም
የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ተስፋየ ዳባ ዋቅጅራ እና ሌሎች የቦርድ አባላት በተገኙበት፣ ቦርዱ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዶ በተለያዩ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል።
በስብሰባው ቦርዱ የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትን እንዲሁም የ2019 በጀት ዓመት እቅድን በጥልቀት ገምግሟል።
በተጨማሪም፣ ቀደም ሲል በሴኔት የጸደቁ የመጀመሪያ ዲግሪ እና የሶስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞችን፣ ክለሳ የተደረገባቸውን የመጀመሪያ ዲግሪ ስርዓተ-ትምህርቶችን፣ እና የተለያዩ መመሪያዎችን በዝርዝር በመመርመር ተገቢነታቸውን አረጋግጦ አጽድቋል።
'አእምሮ ሲከፈት ዓይኖች ማየት ይችላሉ! | 4 471 |
| 4 | ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ የተማሪዎች እርካታ ዳሰሳ ጥናት 3ኛ ደረጃ አገኘ!✨🌟
ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በዩኒቨርሲቲዎች የተካሄደው የተማሪዎች እርካታ ዳሰሳ ጥናት (Students' Satisfaction Survey) ውጤት ወልድያ ዩኒቨርሲቲን 3ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧል።🏆
ውጤቱ ይፋ የተደረገው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የሪፎርም ሥራዎች አፈጻጸምን የሚገመግመው ዓመታዊ የትምህርት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው። ጉባኤው ከነሐሴ 25 እስከ 27/2018 ዓ.ም የቆየ ሲሆን፣ የዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢዎች፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶችና ምክትል ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም አጋር አካላት ተሳትፈዋል።
ጉባኤው በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ሪፎርም አጀንዳዎች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ የአጋር አካላት እርካታ፣ የመውጫ ፈተና፣ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የትምህርት ወጪ፣ የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ እና ሌሎች የሪፎርም አፈጻጸም ጉዳዮች በዋናነት ተነስተዋል።
በዚህ ሀገር አቀፍ የተማሪዎች እርካታ ዳሰሳ ጥናት ወልድያ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ደረጃ ማግኘቱ ዩኒቨርሲቲው ለተማሪዎች በሚሰጣቸው የትምህርትና የድጋፍ አገልግሎቶች ከፍተኛ የተማሪ እርካታ ማስመዝገቡን ያመላክታል።
የጥናቱ ምዘና የዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪዎች የሚሰጧቸውን የመኝታ፣ የምግብ፣ የቤተ-መጽሐፍትና የዋይፋይ አገልግሎቶች፣ የትምህርት ጥራት፣ የአመራርና የመምህራን ተደራሽነት፣ የግቢ ውበትና ምቹነት እንዲሁም ሌሎች ለተማሪዎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ያገናዘበ ነው።
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ሀገር አቀፍ ጥናት ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ እና ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ 3ኛ ደረጃ ማግኘቱ በተማሪዎች ዘንድ ያለውን ተቀባይነት ከፍ ባለ ደረጃ ያረጋግጣል።
ዩኒቨርሲቲው ያገኘው ይህ ውጤት የአንድ ክፍል ወይም የአንድ የሥራ ክፍል ውጤት ሳይሆን፣ የመላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ የጋራ ጥረትና የተቀናጀ አገልግሎት ውጤት ነው። በመሆኑም ለመላው የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ!
ውድ ተማሪዎቻችን!
ይህን ከፍተኛ ውጤት እንድናስመዘግብ በሰጣችሁን እውቅናና አስተያየት ለዩኒቨርሲቲው በሰጣችሁት ድጋፍ እናመሰግናለን። የተማሪዎቻችን እርካታ የዩኒቨርሲቲው የላቀ ተቋማዊ ተልዕኮ አካል በመሆኑ፣ አገልግሎታችንን በቀጣይነት በማሻሻል የበለጠ የተሻለ የተማሪ ተሞክሮ ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆናችንን እናረጋግጣለን።
በተጨማሪም፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በስድስት ኮሌጆች፣ በአንድ ኢንስቲትዩት እና በሁለት ትምህርት ቤቶች (Schools) በተደራጁ ከ50 በላይ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞች መደበኛ ተማሪዎችን ለመቀበል አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቆ ይገኛል።
አእምሮ ሲከፈት ዓይኖች ማየት ይችላሉ!
Open Mind, Open Eyes!
✨🌟🏆 | 5 843 |
| 5 | Call for Mega Community Engagement Proposals | 5 275 |
| 6 | No text... | 5 772 |
| 7 | No text... | 559 |
| 8 | በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በልዩ ሁኔታ ሲማሩ የቆዩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት አስመዘገቡ
ነሃሴ 27/2018 ዓ.ም
ዩኒቨርሲቲው በትኩረት ከሚሰራባቸው ማህበራዊ ዘርፎች መካከል ትምህርት አንዱ ሲሆን በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከወልድያ ከተማ፣ ከሰሜን ወሎና ዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች ከሚገኙ የተለያዩ ት/ቤቶች ተውጣጥተው በዩኒቨርሲቲው ሲማሩ የቆዩ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ችለዋል ፡፡
በዩኒቨርሲቲው በልዩ ሁኔታ ሲማሩ ከቆዩት 164 የተፈጥሮ ሳይንስ እና 105 የማህበራዊ ሳይንስ በአጠቃላይ ከ269 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 235 ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ ፈተናን ከ300 (50%) በላይ አመርቂ ውጤት ማስመዝገብ መቻላቸውን የገለጹት በልዩ ሁኔታ የተሰጠው ትምህርት ፕሮግራም አስተባባሪ መምህር ባህሩ አድማስ ናቸው፡፡
145ቱ የተፈጥሮ ሳይንስ እና 90 ደግሞ የማህበራዊ ሳይንስ ከ300 በላይ (የማለፊያ ውጤት ካመጡት) 235 (87.4 ፕርሰንቱ) ተማሪዎች መካከል 11 ከተፈጥሮ ሳይንስ እና 4 ከማህበራዊ ሳይንስ በድምሩ 15 ተማሪዎችም ከ500 በላይ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ መሆኑን አስተባባሪው አክለው ገልጸዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከከተማ አስተዳደሩ እና ከሁለቱም ዞኖች የተለያዩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተውጣጥተው ለመጡት ተማሪዎች አስፈላጊውን ቁሳቁስ ከማሟላት ባለፈ ከመደበኛው የትምህርት አሰጣጥ በተጨማሪ የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲያገኙ መደረጉ ለዚህ ውጤታማነት አብቅቷቸዋል ብለዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ላለፉት ሶስት ዓመታት በተከታታይ ከተለያዩ ወረዳዎች የተመለመሉ ተማሪዎችን አስፈላጊውን የትምህርት ግብዓት በማሟላት እና በልዩ ሁኔታ ማስተማር በመቻሉ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎችን ምጣኔ በማሳደግ ረገድ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ የሚገኝ ሲሆን ተቋሙ ይህንን ተግባር በማከናወን የማህበረሰብ አገልግሎት እና ማህበራዊ ኃላፊነቱን በብቃት እየተወጣ እንደሚገኝ አንዱ ማሳያም ነው፡፡
ዘገባው የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና አለም ዓቀፍ ግንኙነት ነው፡፡
-----------------------------------------
‹‹አእምሮ ሲከፈት፤ ዓይኖች ማየት ይችላሉ!›› ‹‹ Open Mind, Open Eyes!››
For latest updates, please follow the university official pages: Web site: https://www.wldu.edu.et/
Facebook፡ https://www.facebook.com/WoldiaUniversity
Telegram Channel =https://t.me/Woldia_University
Linkedin = https://t.me/Woldia_University/2985
Tiktok = https://www.tiktok.com/@woldia.university?_r=1&_t=ZS-95j0halspeP
P.O.Box = 400Woldia Town, Amhara Region, Ethiopia. | 5 652 |
| 9 | Calling All 2026 Grade 12 Successful Students!
Choose Woldia University. Choose Your Future.
Discover Woldia University
Located in Woldia Town, North Wollo, Amhara Region, Woldia University offers a welcoming, peaceful, and conducive environment for higher education. Woldia is approximately 522 km from Addis Ababa, 360 km from Bahir Dar, 270 km from Mekelle and Semera, and 120 km from Lalibela and Dessie.
Woldia is a vibrant town where culture, natural beauty, history, and art come together. Its diverse cultural heritage, pleasant climate, and warm community make it an attractive place to live, learn, and grow.
A University Committed to Your Success
Woldia University is a rapidly growing institution committed to academic excellence, quality education, innovation, research, and student success.
Our commitment to quality is reflected in our results:
85%+
Graduate Exit Examination Pass Rate
Five-year average
65%+
Graduate Employability Rate
Today, Woldia University offers a wide range of opportunities through:
🎓 50+ Undergraduate Programs
📚 70+ Postgraduate Programs
🔬 7 PhD Programs
🏫 Two Campuses — Woldia Main Campus and Mersa College of Agriculture
More Than a Place to Study
At Woldia University, students learn in a green and attractive campus equipped with campus-wide Wi-Fi, a modern gymnasium, and other facilities and services that support academic, social, and personal development.
The Wollo–Woldia and Yejju communities welcome students from across Ethiopia with their rich cultural heritage and warm hospitality.
Your Choice. Your Opportunity. Your Future.
To all 2026 Grade 12 successful students, the next chapter of your journey starts with an important decision: choosing the right university and the right academic program.
Explore your options. Discover your potential. Find a program that matches your interests and career aspirations.
Consider Woldia University as Your First Choice!
Choose Woldia University—where knowledge, wisdom, and excellence come together.
WOLDIA UNIVERSITY
Open Mind, Open Eyes!
👉 Our 1st-Degree Program Brochure is coming soon. Stay tuned and discover the program that matches your aspirations and career goals. | 6 333 |
| 10 | No text... | 5 143 |
| 11 | ቅዳሜና እሁድ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራማችን ወደ እርስዎ እንደርሳለን።
ቅዳሜ ቀን 8:30 ሊቨርፑል ከኖቲንግሃም ፎረስት
እሁድ ቀን 10:00 ቼልሲ ከብራይተን
በወልድያ ዩኒቨርስቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ኤፍ ኤም 89.2 ላይ ይከታተሉን።
ፕሮግራሙን እስቲበል መንግቱ በቀጥታ ኮሜንታተር በአሉበት ያደርሳል። | 7 301 |
| 12 | የቋንቋ ሥልጠና ማስታወቂያ!
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ዘወልድባህል ማዕከል ዳይሬክቶሬት 2ኛ ዙር የቋንቋ ስልጠና ለመስጠት ሰልጣኖችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ ስ
ለሆነም በግእዝ በሁለት ምድቦች (ጀማሪ እና ደረጃ ሁለት) እንዲሁም በአረብኛ በሁለት ምድቦች (ጀማሪ እና ደረጃ ሁለት) መሰልጠን የምትፈልጉ ከነሐሴ25/2018 ዓ.ም እስከ መስከረም 25/2019 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የውስጥገቢ አካውንት ቁጥር፡ 10000 23 9274 15 የተከፈለ የ50.00 ደረሰኝ በማምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አጠቃላይ መረጃዎች
የስልጠናውየቆይታ ጊዜ አራት ወራት
ስልጠናው የሚሰጥባቸው ቀናት ቅዳሜ እና እሁድ
Ø ለኮርስ የሚከፈል ክፍያ 550.00 ብቻ
Ø የስልጠና ቦታ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ እና አቡነ ጎርጎሪዎስ ት/ቤት (በቂ ሰልጣኝ ከተገኘ ብቻ)
Ø ከስልጠና በኋላ ደረጃውን የጠበቀ ሰርተፍኬት ይሰጣል
Ø የሰልጣኝ ቁጥር ትንሽ ከሆነ ለምዝገባ የተከፈለ 50.00 አይመለስም
Ø ለበለጠመረጃ በስልክ ቁጥር 0991811999 ዘወትር በሥራ ሰዓት መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡ ዘወልድባህል ማዕከል ዳይሬክቶሬት | 8 797 |
| 13 | https://www.tiktok.com/@woldia.university?_r=1&_t=ZS-95j0halspeP
P.O.Box = 400 Woldia Town, Amhara Region, Ethiopia. | 6 797 |
| 14 | ከ2019 በጀት ዓመት ጀምሮ የሚተገበሩ 11 የጭብጥ ተኮር ምርምር ፕሮፖዛሎች ግምገማ ተካሄደ
ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም
በወልድያ ዩኒቨርሲቲየምርምር፣ ህትመት፣ ሥነ-ምግባርና ሥርዓት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከነሐሴ 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት በዩኒቨርሲቲው መምህራንና ተመራማሪዎች የተዘጋጁ ጭብጥ ተኮር የምርምር ትልመ-ጥናቶችን (ፕሮፖዛሎችን) ለመገምገም የተዘጋጀው ወርክሾፕ ተካሂዷል።
የከፍተኛ ትምህርትተቋማት ከሚያከናውኗቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል አንዱ ከአካባቢው ችግሮች በመነሳት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን የሚጠቁሙ እና የማህበረሰቡን ኑሮ ሊያሻሽሉ የሚችሉ ምርምሮችን ማካሄድ እንደሆነ የአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ማርዬ በለጠ ገልጸዋል።
ምርምር ሌሎችንምየዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮዎች ለማሳካት ያለው ሚና የጎላ በመሆኑ ከፍተኛ በጀት ተመድቦለት እየተሰራ እንደሚገኝ የጠቀሱት ምክትል ፕሬዝዳንቱ፤ ተቋሙ የብዙ ወጣት ምሁራን ስብስብ በመሆኑ የጭብጥ ተኮር ምርምር ሥራ የትብብርና የቡድን ሥራን የሚያጠናክር ነው ብለዋል።
የምርምር፣ ህትመት፣ሥነ-ምግባርና ሥርዓት ዳይሬክተር ዶ/ር እንዳልካቸው ፍቃዱ በበኩላቸው፤ የወርክሾፑ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው የሚተገበሩ ምርምሮች ማህበረሰብ አቀፍ ፋይዳ ያላቸውና አሁናዊ ችግሮችን የሚፈቱ መሆናቸውን ማረጋገጥ እንዲሁም የጥናቶቹን ማስፈጸሚያ ስልቶች ጥንካሬና ሳይንሳዊ ይዘት መገምገም መሆኑን ተናግረዋል። አክለውም የዝግጅቱ ሌላው ዓላማ የተመራማሪዎችን አቅም በማሳደግ ለሀገራዊ የምርምር አጀንዳዎች ያላቸውን ተሳትፎ ማጎልበትና የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች በምርምር አተገባበር ላይ ንቁ አስተዋጽኦ እንዲኖራቸው ማድረግ እንደሆነ ገልጸዋል።
በግምገማ ሂደቱ11 የጭብጥ ተኮር ምርምር ፕሮፖዛሎች የቀረቡ ሲሆን፤ ሂደቱም በ12 የውስጥ እና በ24 የውጭ ገምጋሚዎች (ከአዲስ አበባ፣ ከጎንደር፣ ከወሎ፣ ከደብረ ታቦር፣ ከባህር ዳር እንዲሁም ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በተውጣጡ ልምድ ባላቸው ምሁራን) አማካኝነት በበይነ-መረብ (Online) ተካሂዷል።
በዚህም ሰፊ ልምድና ጠቃሚ ሙያዊ አስተያየቶች የተንጸባረቁበት እንደነበር ተመልክቷል።
በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፎች የቀረቡት እነዚህ ትልመ-ጥናቶች በባለሙያዎች ከተገመገሙ በኋላ የተሰጡ ጠቃሚ ግብዓቶችንና ገንቢ አስተያየቶችን በማካተት በቀጣይ ወደ ዋናው የጥናት ትግበራ ምዕራፍ እንደሚሸጋገሩ ይጠበቃል።
-------------------------------------------------
Evaluation of 11 Thematic Research Proposals to be Implemented Starting from the 2019 Fiscal Year Conducted August
28,2026
Organized by the Directorate of Research, Publication, Ethics, and Standards at Woldia University, a four-day evaluation workshop washeld starting August 24, 2026, to review thematic research proposals authored by university academic staff and researchers.
Dr. Marye Belete, Vice President for Academic, Research, Technology Transfer, and Community Service, stated that one of the core functions of higher education institutions is to conduct research that addresses local challenges, provides solutions, and improves community livelihoods.
Highlighting that research plays a pivotal role in achieving the university's overall mission, the Vice President noted that substantial funding has been allocated to support these endeavors.
He added that as the institution brings together many young scholars, thematic research serves to foster collaboration and team work.
Dr. Endalkachew Fekadu, Director of Research, Publication, Ethics, and Standards, explained that the workshop primarily aimed to ensure that research projects implemented at the university deliver tangible community impact and solve real-world problems.
It also served to evaluate the methodology, scientific rigor, and feasibility of the proposals.
Furthermore, Dr. Endalkachew emphasized that building research capacity, bolstering contributions to national research agendas, and involving postgraduate students in practical research implementation are key objectives of the initiative.
During the evaluation, 11 thematic research proposals were reviewed. The process was conducted online by 12 internal and 24 external reviewers—seasoned scholars drawn from Addis Ababa, Gondar, Wollo, Debre Tabor, Bahir Dar, and Adama Science and Technology Universities.
The directorate noted that the sessions were highly enriching and filled with valuable scholarly discourse.
Following expert review, the project leads will incorporate the constructive feedback and insights provided, after which the research proposals will advance to full implementation.
ዘገባውየወልድያ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና አለም ዓቀፍ ግንኙነት ነው፡፡
----------------------------------------------------------
‹‹አእምሮ ሲከፈት፤ ዓይኖች ማየት ይችላሉ!›› ‹‹ Open Mind, Open Eyes!››
For latest updates, please follow the university official pages:
Web site: https://www.wldu.edu.et/
Facebook = https://www.facebook.com/WoldiaUniversity
Telegram Channel = https://t.me/Woldia_University
Linkedin = https://t.me/Woldia_Unive
rsity/2985YouTube:https://www.youtube.com/@woldiauniversityofficial
Tiktok= | 5 910 |
| 15 | No text... | 5 633 |
| 16 | No text... | 7 570 |
| 17 | ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የ NGAT ፈተናን በስኬት አጠናቀቀ!
ወልድያ ዩኒቨርሲቲበዛሬው ዕለት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች መግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test - NGAT) በስኬት አስተናግዷል።
የNGAT ፈተና ·
የተፈታኞችቁጥር፡
በዩኒቨርሲቲው ማዕከል ከተመዘገቡ 583 አመልካቾች መካከል 479 ተፈታኞች ፈተናውን ወስደዋል።·
የፈተናውዓላማ፡ የትምህርት ጥራትን በመጠበቅ ለሁለተኛ (Master's) እና ለሦስተኛ (PhD) ዲግሪ ትምህርት የሚመጥኑተማሪዎችን መምረጥ
ነው።·
የማለፊያነጥብ፡ 50% እና ከዚያ በላይ የሚያመጡ አመልካቾች የድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን ይቀጥላሉ።
የድህረ ምረቃትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር ሞላው አብረሃ እንደገለጹት፤ ፈተናው በትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች በወጥነት የተሰጠ ነው።
ወልድያ ዩኒቨርሲቲየውስጥ አቅሙን በማጠናከር ሀገር አቀፍ ፈተናዎችን በስኬት የመወጣት ብቃቱን አረጋግጧል። | 5 536 |
| 18 | NGAT Examinees exam room | 6 020 |
| 19 | እንኳን
ለ1ሽህ 501ኛው የመውሊድ በዓል
በሰላም አደረሳችሁ!
መልካም በዓል!
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ | 5 840 |
| 20 | ለድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!
የምዝገባ ማስታወቂያ!
For All Those Interested in Postgraduate Studies!
Postgraduate Admission Is Now Open! | 5 784 |
