fa
Feedback
Kaffa Zone Education Department Exam administration

Kaffa Zone Education Department Exam administration

رفتن به کانال در Telegram

For purpose of exam administration & current information exchange.

نمایش بیشتر
1 706
مشترکین
+224 ساعت
+197 روز
+8430 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+64
در 0 کانال‌ها
مه '26
+85
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+46
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+85
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+90
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+80
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+71
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+145
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+120
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+58
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+696
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
19 ژوئن+2
18 ژوئن+2
17 ژوئن+4
16 ژوئن+7
15 ژوئن+3
14 ژوئن+2
13 ژوئن+2
12 ژوئن+2
11 ژوئن+6
10 ژوئن+3
09 ژوئن+4
08 ژوئن+5
07 ژوئن+3
06 ژوئن+5
05 ژوئن+3
04 ژوئن+6
03 ژوئن+2
02 ژوئن+1
01 ژوئن+2
پست‌های کانال
#ከተባበሩት #ሁሉም #ይቻላል! ከቀን ከሰኔ 9-12/2018 ዓ.ም ድረስ ስሰጥ የቆየ የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ዞናዊና ክልላዊ ፈተና በሠላም ተጠናቋል ። ለዚህ ስኬት ለተባበሩት የፈተና አስፈፃሚዎች ፣ የወረዳ ትም/ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ ከወረዳና ከዞን የወረዳችሁ የፈተና ደጋፊ ባለሙያዎች ፣ የፀጥታ አካላትና መ/ማህበር ምስጋናችን ከልብ ነው። መሉ ስኬት የሚሆነው የተማሪዎች መልስ ወረቀትና የተለያዩ ቁሳቁሶችን አጠቃለን ለዞንና ለክልል ሲናረካክብ ነውና የሚመለከታችሁ አካላት ሎጀስቲክ በማመቻቸት የመልስ ወረቀትን እንዲትሸኙ እንጠይቃለን! መልካም አዳር ! ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር

2
ሠላም እንዴት ቆያችሁ?🤝🤝🤝 እስከአሁን በሁሉም ፈተና ጣቢያዎች የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሠላም እየተሰጠ እንደሆነ በኮማንድ ፖስት መረጃ ልውውጥ እያረጋገጥን እንገኛለን። በዛሬው ቀን ከሰዓት አማርኛ እንደ 2ኛ ቋንቋ የሚሰጥ ሲሆን የመልስ ወረቀት የተለያዩ የፈተና ቁሳቁስ ርክብክብን በተመለከተ 👉የ6ኛ ክፍል ካርድ፣ ሮስቴር፣ የመልስ መስጫ ወረቀት እኛ በላክነው የት/ቤት ቅደም ተከተል መሠረት ተደራጅቶ ይመጣል ። 👉የ8ኛ ክፍል የመልስ መስጫ ወረቀት የታሸገበት ፖስታ ውስጥ ያለው የመልስ መስጫ ወረቀት ቁጥርን በአግባቡ የሚገልጽ የተፃፈት፣ የት/ቤቱን ስም የሚገልጽ ፣ አግባብነት ያላቸው ሰዎች የፈረሙበትና የት/ቤቱ ማህተም ያረፈበት የግድ ነው። 👉ርክብክብን በተመለከተ በወረዳ ደረጃ ባለፈው እኛ በላከልላችሁ ሰንጠረዡ ባለው የት/ቤት ቅደም ተከተል ይሆናል። 👉ከዞን የወሰዳቹትን ኮረጆ፣ ካቦና ቁልፍ በቁጥሩ መሠረት መምጣት አለበት። የማረካከቢያ ጊዜ ሰሌዳ #በቀን 13/10/2018 ዓ.ም ቦንጋ ፣ ዋቻ፣ሺሺንዳና አውራዳ ናቸው። #በቀን 15/10/2018 ዓ.ም ጨና፣ ጨታ፣ ዴቻ፣ ሺሾእንዴና ጊምቦ ናቸው ። #በቀን 16/10/2018 ዓ.ም ጠሎ፣አዲዮ፣ ቢጣ፣ ገዋታ፣ጎባና ደካ #በቀን 17/10/2018 ዓ.ም ጌሻና ሳይለም ናቸው መልካም ውሎ ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር
208
3
በጥዋት ፈተና ላይ የተማሪዎች አዲምሽን ካርድና ቡክሌት ያለውን የሳብጀኬት ኮድ ልዩነት ችግርን ለመፍታት የጥያቄ ወረቀት ላይ ያለውን ኮድ ተጠቀሙ
271
4
ሰላም እንዴት ናችሁ ?🤝🤝 የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የጥዋት ፈተና በሰላም ተጀምሮ በሰላም መጠናቀቁን በሚታጋሩን መረጃ እያረጋገጥን ነው። ለከሰዓቱ ፈተና የማይሆን መልስና ወረቀት ይዘው እንዳይገቡ ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ እንዲደረግ ለሁሉም ጣቢያዎች መልዕክት ይተላለፍ! የተፈታኝ ተማሪዎች መረጃ እስከ ዛሬ እስከ 10:00 ሰዓት በተላከው ሰንጠረዥ መሠረት ላኩልን ! መልካም ውሎ መልካም ፈተና! ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር
289
5
2018 E.C REGIONAL EXAMINATION SUBJECT CODE
372
6
ውድ የወረዳ/ከተማ አስተዳደር ትም/ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የፈተና ዝ/አስ/ትም/ጥ ዳይሬክተሮት ቡድን መሪዎችና የፈተና ድጋፍና ክትትል የተመደባችሁ የዞንና ወረዳ ባለሙያዎች የ6ኛ ከፍል ዞናዊ ፈተና በስኬት ስለጠናቀቀ ለሁሉም ባለድርሻ አካላትና ለእናንተ ምስጋናችን ከልብ ነው! ነገ ደግሞ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የሚናስጀምርበት ቀን ስለሆነ እንዲሁ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ለማስታወስ ያክል፦ 👉የመጀመሪያ ፈተና በአግባቡና በተሟላ የፈተና ቁሳቁስ መጀመሩ ወሳኝ ስለሆነ በሁሉም ጣቢያዎች ተገቢ የፈተና ፖስታ፣ መልስ መስጫ ወረቀት፣ የመልስ መስጫ ወረቀት ማሸጊያ ፖስታና ከሲስተም የወረደ የተማሪዎች መግቢያ ካርድና አቴንዳስ መድረሱን ማረጋገጥ ፤ 👉በሁሉም ጣቢያዎች የፈተና አስፈፃሚዎች በአግባቡ መኖራቸውን ማረጋገጥና በህመምና በተለያዩ ምክያት ያልተገኘ ካለ ቶሎ የመተካት ሥራ መሥራት ፤ 👉የተፈታኝ ተማሪዎች ጥሬ መረጃ መሙያ ሰንጠረዥ ለወረዳዎች ስለላክን በጥዋት ፈረቃ ተገቢ መረጃ በማደራጀት ወደላይ ማስተላለፍ ፤ 👉የተለያዩ የምዝገባ ካሉ የሚለቀምበት ቅፅ ከክልል የወረደውን ወደ ጣቢያ ማውረድና ከጣቢያ ተሞልቶ ወደ ዞን እንዲመጣ ማድረግ፤ 👉ከጣቢያዎች ከመልስ መስጫ ጋር የሚመጡ መረጃዎች የተማሪዎች አቴንዳንስ ፣ የተማሪዎች ጥሬ መረጃና የምዝገባ ስህተት የተሞላበት ቅፃቅፅ መሆኑን እናሳስባለን ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር
437
7
2018 G-8 Took exam tentative data.xlsx
376
8
እንዴት አደራችሁ? 🤝🤝🤝 ዛሬም የ6ኛ ክፍል እየቀጠለ እንደሆነ ይታወቃል ። 👉 የመልስ ወረቀት እርማት በፈተና ጣቢያ ተደርጎ የተማሪዎች ውጤት ሮስቴር ይሞላል። ነገር ግን ካርድ ላይ የተማሪው ሙሉ መረጃ በካፊኖኖና በእግሊዘኛ ከመሙላት በስተቀር አማካይ ውጤት አይሞላም ። 👉የመልስ መስጫ በቡክለት ተለይቶ ታሽጎ ወደ ዞን ይመጣል። 👉ሮስቴር በሁለት ኮፒ ተዘጋጅቶ ውጤት ተሞልቶ በር/መ/ሩ ፀድቆ ማህተም አርፎ ይመጣል ። 👉ካርድ ላይ በፎቶግራፍ ላይ ማህተም ማረፍ አለበት። 👉የተማሪዎች መረጃ አንደኛ መንፈቀ ዓመት ያጠናቀቁ እንደተመዘገ ተቆጥረው አሁን ፈተና የተቀመጡና ያቋረጡ ተብሎ ተሞልቶ ይመጣል። 👉በኔትወርክ ምክንያት የመልስ ሶፍት ኮፒ ማግኘት ያልቻሉት ፈተና ጣቢያዎች ወረዳ ማዕከል አምጥቶ አርመውና ሮስቴር ውጤት ሞልቶ ማስረከብ ግዴታ ነው። ለዚህ የት/ቤቱ ር/መ/ር ማህተም የስም ትተርና ማህተም ይዞ እንዲገኝ ይነግራቸው ። መልካም ውሎ! ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር
739
9
hiddoo 15 echo kaaco shiichiti woyee yooche baddicho A B getaa wochoo besheba
680
10
የተከበራችሁ የወረዳ/ከተማ አስተዳደር ትም/ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የፈተና ዝግ/አስ/የትም/ጥ/ዳይሬክተሮት ቡድን መሪዎች፣ የአስፈታኝ ት/ቤት ር/መ/ራንና የፈተና አስፈፃሚዎች እንኳን ለ2018 ዓ.ም የክልላዊ ፈተና ማስጀመሪያ ዋዜማ ላይ አደረሳችሁ እያልኩ ስለ ነገ ፈተና አጀማመር አንዳንድ ጉዳዮች ለማሳሰብ ያክል ፦ 👉ፈተና 3:00 ጀምሮ 5:00 ላይ ይጠናቀቃል ! 👉ካርድ ላይ የተማሪው ሙሉ መረጃ በስተቀር አማካይ አይሞላም ። ስለተሞላ መረጃ ትክክለኛነቱ ሮስቴር ር/መ/ሩና 👉ዛሬ ወደ 11 ሰዓት በተለቀቀዉ ሁሉም የራረኀ መልካም አዳ
558
11
2018_G_6_students_took_exam_tentative_data_collection_format_.xlsx
505
12
ይህ የ6ኛ ክፍል የተፈተኑ ተማሪዎች መሠብሰቢያ ቅፅ ስለሆነ ነገ እሰከ 5 ሰዓት መረጃው ተሞልቶ ይላክልን
491
13
school based data generalization form
604
14
በየት/ቤቱ መረጃ ተሞልቶ የሚመጣበ ቅፅ ስለሆነ በጥንቃቄ ተሞልቶ ይመጣል
568
15
የፈተና ፖስታ ጉድለት ችግርን ለመፍታት ለምሳሌ የሆነ ት/ቤት ላይ 11 ተመዝግቦ 1 ተማሪ ቢያቋርጥ 1 ትርፍ ይኖራል ማለት ነው። ምክንቱም ለ11 ተማሪዎች የፖስታ ድልደላ 2 ስለነበረ 1 ተማሪ ሲያቋርጥ 10 ቡክሌት የያዘ 1 ፖስታ ይተርፋል ማለት ነው። ስለዚህ ሁሉም ጣቢያዎች ላይ ፍተሻ ይደረግ 11፣ 21፣ 31 ወዘተ ተማሪ አቋራጭ ካለ የግድ 1 ፖስታ ልተርፍ ስለምችል ፍተሻ ተደርጎ ወደ ማዕከል ይሰብሰብና ወደ ጎደለበት ማድረስ ይቻላል መልካም አዳር!
539
16
የተከበራችሁ የወረዳ/ከተማ አስተዳደር ትም/ጽ/ቤት የፈተና ዝግጅት አስተዳደርና ትምህርት ምዘና ጥናት ባለሙያውች እንደምን ቆያችሁ ፈተና ከወረዳ ወደ ፈተና ማዕከል ስርጭት እየተደረገና የፈተና ፖስታ ቆጠራ እንደተደረገ እንዳለ በምናደርገው የመረጃ ልውውጥ ለማረጋገጥ ችለናል። እስከ አሁን ባለው ሂደት በጥሩ ሁኔታ እየሄደ ይገኛል። ጥንቃቄ ተጠናክሮ እንዲቀጥል እያሳሰብን  ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹት ማለትም:- 1. የመጀመሪያ ሴሽን በሠላም መጀመር ለቀጣዮቹ ሴሽን  መሠረት ስለምሆን በሁሉም ትምህርት ቤቶች የፈተና ፖስታ በተማር ቁጥር ልክ መሆኑን ዕሽግ ሳይፈታ እንዲረጋገጥ፣ 2. ጉድለቶች የሚኖሩ ከሆነ ከወዲሁ ተለይቶ ትርፍ የሚገኝበት ትምህርት ቤቶች እንዲለዩ፣ 3. የፈተና ፖስታ ስርጭቱ በተመዘገበ ተማሪ ቁጥር የተሰራ በመሆኑ አቋራጮች ተለይተው ትክክለኛ የፖስታ ስርጭት እንዲሰራ፣ 4. የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና በጥንቃቄና በፕሮግራሙ እየተለየ መሰጠቱ እንዲረጋገጥ፣ 5. አጠቃላይ ትምህርት ቤቶቻችን የፈተና ቅድመ ሁኔታዎች ያሟሉ መሆናቸውና የፈተና ድባብ የሚታይባቸው መሄናቸው እንዲረጋግምጥ እያልን ለሚታዩ ጉድለቶች ካሉ በማዕከል ደረጃ በጋራ መፍትሔ የሚፈለግ ይሆናል። መልካም ቆይታ! ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር
541
17
የፈተና አስፈፃሚዎችን መረጃ ያላደረሱን ወረዳዎች #ጨና፣ #ጠሎ፣ #ገዋታና #ጌሻ ናቸው! እስከ ማምሻ 12 ሰዓት ድረስ እጠብቃለሁ !
472
18
As your request different types of format
783
19
የስምና የተለያዩ ስህተቶች ከፈተና ጣቢያ ተሞልቶ የሚመጣበት ቅፅ ስለሆነ ለ8ኛ አስፈታኝ ት/ቤቶች ተደራሽ ይደረግ
654
20
Document 26.pdf
1 032