3 839
Subscribers
No data24 hours
-197 days
-10430 days
Posts Archive
3 839
Repost from Dragon Money - Официальный канал
LET'S ROCK! Гитарные рифы Dragon Money x TrueLab принесут по 100к шести игрокам в конкурсе Max X 😎
➡ Слот для игры Dr. Rock & the Riff Reactor 👈
➡С 00:00 до 23:59 мск 25 марта (итоги 26-го)
➡Призовой фонд 600 000₽ — шесть победителей 🎰
➡Мин. ставка — 20₽
Делай ставки, поймай крупный множитель и ПОДЕЛИСЬ ИМ В ЧАТЕ на Dragon Money. История ставок доступна в личном кабинете 🎰 Победят самые мощные иксы за день 🍀
🍀 — за занос!
💥ЗАБРАТЬ 100К💥
📍 Official TG | Fun TG | Instagram | VK | X
3 839
B/ttoota Shamarranii mana barumsa keenya hundaaf. Mana fincaanii keessatti bishaan bantanii dhiisuu rakkooleen hedduun gamoo kana irra gahaa waan jiruuf isinis kana beektanii bishaan toora sana irra jiru yoo bantan deebistanii cufuu hin dagatinaa.
3 839
https://sit-edu-et.vercel.app
Jaallan linki kanatti fayyadamanii barattoonni inistituti saayinsii shaggar irratti akka galmaa'an godhaa. ergaa kabajamoo Dr Toolaati
3 839
Barattoonni mana barumsa keenyaa fedhii qabdanii fi isin ilaallatu hatattamaan ilaalaatii galmaa'aa odeeffannoo dabalataafI akka isin gargaaraniif b/sota IT dubbisaa
3 839
B/toota kutaa 12ffaa hundaaf. Qorumsi mock exam marsaa kanaa karaa Online waan qoramtaniifi qabxiinis waan itti qabamuuf qophiin dabalataa waan ogeeyyii ICT barbaachiseef gaafa 10/7/2017-12/7/2017 tti ta'uu beektanii akka qophooftan isin beeksisna.M/B
3 839
B/toota mana barumsa keenyaa kitaaba wabii isin jalaa bade yoo jiraate mallattoo addaa kitaabni keessan qabu ibsuun biiroo dhuftanii fudhachuu dandeessu. M/B
3 839
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚያካታቸዉ ይዘቶች
(የካቲት 14/2017 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚያካታቸዉ ይዘቶችን አስመልክቶ የሚከተሉትን ነጥቦች አስቀምጣል፤
የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት ፣ ከ11ኛ-12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው። ነገር ግን በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ላይ የተሳተፉ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው፡፡ በአማራ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን መፈተን ሲገባቸው በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የሚፈተኑ አሉ፡፡
በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከላይ የተገለጹትን ሶስቱንም ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ እና ሁሉንም የዘመኑን ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል።
ስለሆነም የፈተና ዝግጅቱ፡-
1) ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ሥርዓተ ትምህርት
2) ከ10ኛ ክፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች
3) ከ11ኛ ከፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች
4) ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ ይሆናል
5) የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር
3 839
Repost from Tikvah-University
"የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ስርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል፡፡" - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ስርዓተ ትምህርት፣ ከ11ኛ-12ኛ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት እንዲሁም ለስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ በናሙናነት ተመርጠው የተሳተፉ ትምህርት ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የተማሩ መሆናቸውን አገልግሎቱ ገልጿል፡፡
በአማራ ክልል በፀጥታ ችግር ምክንያት በ2016 ዓ.ም ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ስርዓተ ትምህርት የተማሩ ትምህርት ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የሚፈተኑም አሉ፡፡
በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና "ከላይ የተገለፁትን ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባና ሁሉንም ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል" ብሏል አገልግሎቱ።
የፈተና ዝግጅቱ ምን ያካትታል?
➫ ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ስርዓተ ትምህርት፣
➫ ከ10ኛ ክፍል በነባሩ እና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተመሳሳይ ይዘቶች፣
➫ ከ11ኛ ከፍል በነባሩ እና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተመሳሳይ ይዘቶች፣
➫ ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ ይሆናል።
የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ ይዘጋጃል ተብሏል።
@tikvahuniversity
