880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
ማሳሰቢያ:- ስሙ ያልተፃፈ ተማሪ ማስተካከል ሚቻለው ነገ ብቻ ነው። ስለሆነም ነገ በትምህርት ቤቱ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይም ስለሚለጠፍ እየመጣችሁም ማየት ትችላላችሁ።
ሰላም እንዴት ሰነበታችሁ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የክፍል ምደባችሁን እዚህ ላይ ማየት ትችላላችሁ። ያልተመደባችሁ ተማሪዎች ካላችሁ ነገ አርብ ከሰዓት በኋላ ማለትም ከ7፡00 ጀምሮ በአካል ወይም በተወካይ ቀርባችሁ እንደታስተካክሉ። የመረጃ ስህተት ያልባችሁ ማለትም የስም የትጾታ የእድሜ እና ሌሎችም ምረጃ ኣሞላል ላይ ስህተት ያለባችሁ ደግሞ ሰኞ በ07/01/2016 በኋላ ማስተካከል ትችላላችሁ።
ቀን 02/01/2016ዓ.ም
ሰላም እንዴት ናችሁ የ2016ዓም የትምህርት ዘመን ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ በ07/01/2016ዓም ይጀምራል።
የትምህርት ቤታችንን ትምህርት አጀማመር ሁኔታ እና የተማሪዎች የክፍል ድልድል በተመለከተ ነገ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል እና በትምህርት ቤቱ ማስታወቂያ ሰሌዳ የምናሳውቅ ይሆናል።
Repost from Natnael Mekonnen
የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ከመስከረም 21 እስከ 23 /2016 ዓ/ም ይሰጣል ተብሏል።
ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን ይሰጣል።
ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ ፦
የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ከመስከረም 21-23/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በበየነ-መረብ የሚሰጥ መሆኑን፤ እና ተፈታኞች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው Graduate Admission Testing (GAT) የመመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ከመስከረም 11 - 20 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በበየነ መረብ ማመልከት እንደሚገባቸው ፤
ተፈታኞች ለፈተና ሲያመለክቱ ፈተናውን ለመውሰድ የሚከፈለውን ክፍያ ብር 1000.00 (አንድ ሺህ ብር) በቴሌ ብር እንዲከፍሉ ከወዲሁ የቴሌ ብር አካውንት መክፈት እንደሚገባቸው መረጃው በትክክል እንዲያውቁ እንዲደረግ ፤
- ተቋማት ለመማር ያመለከቱና የሚያመለክቱ አመልካቾችን በበየነ መረብ እንዲያመለክቱ እንዲሁም የፈተና ፕሮግራምና ተያያዥ መረጃዎችን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድረ ገጽና ፖርታል፤ www.aau.edu.et እና https://portal.aau.et ብሎም ኦፊሺያል ቴሌግራም ቻናል፤ Testing_Center IER AAU እንዲያገኙ መረጃውን በትክክል እንዲደረሳቸው ፤
- በየትኛውም የመፈተኛ ማዕከላት ለፈተና ለመቀመጥና ፈተናውን ለመውሰድ ተፈታኞች ፎቷቸው ያለበት Test Admission Ticket (TAT) ይዘው መገኘት እንዳለባቸው፤ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestTaker)
- የመግቢያ ፈተናው በመላ ሀገሪቱ ባሉ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ በበየነ መረብ የሚሰጥ በመሆኑ ከኢንተርኔት ጋር የተገናኙ ኮምፒዩተር ያላቸው የመፈተኛ ማዕከላት Safe Exam Browser (SEB) ሶፍትዌር ተጭኖባቸው Corrective and Preventive Maintenance ተደርጎላቸው እንዲሁም Power Backup እንዲኖራቸው ተደርጎ አስፈላጊው ዝግጅት እንዲደረግ፤
- ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎች ኔትወርክ ብቻ የሚሰጥ በመሆኑ ይህንኑ የየዩኒቨርሲቲው አይሲቲ ዳይሬክተር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር እንዲያስፈጽም መመሪያ እንዲሰጥ፤
- የመግቢያ ፈተናውን የትምህርት ሚኒስቴርና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጋራ የሚያስተዳድሩት እና ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር የሚሰጥ መሆኑ እንዲታወቅ፤
- የፈተናውን ውጤት ተፈታኞች ፈተናቸውን ሲጨርሱና በመጨረሻ መልሳቸውን ሲያስገቡ ወዲያውኑ ማየት የሚችሉ መሆኑን፤
- ተፈታኞች የፈተናውን ውጤት የሚያሳይ ሰርተፊኬት በወረቀት (Hard Copy) አትመው መውሰድ የሚችሉ ሲሆን ለመማር በሚያመለክቱበት ተቋም ሰርተፊኬቱን ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን፤
- የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና የማለፊያ ነጥብ በትምህርት ሚኒስቴር የሚወሰን መሆኑን አሳውቋል።
እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም በጤና አደረሣችሁ አደረሰን።
በዚሁ አጋጣሚ ለ2016 ዓም የትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚያበቃው መስከረም 4/2016 ስለሆነ ልጆቻችሁን ትምህርት ቤት በአካል ቀርባችሁ ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ካላችሁ መጥታችሁ እንድታስመዘግቡ።
ከመስከረም 4 በሗላ ምዝገባ የሌለ መሆኑንም ማስታወስ እንወዳለን።
ትምህርት የሚጀመርበትን ቀን ወደፊት በዚሁ ቴሌግራም ቻናል እና በማስታወቂያ የምናሳውቅ ይሆናል።
Repost from Ethiopian Digital Library
New Curriculum Grade 12 Chemistry Text Book
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
New Curriculum Grade 12 Physics Text Book
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
New Curriculum Grade 12 Biology Text Book
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
New Curriculum Grade 12 Mathematics Text Book
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
የኬጅ የአዲሱ ስርአተ ትምህርት መጽሀፍ
ለኬጅ (KG) 3 ተማሪዎች (ለደረጀ ሁለት )
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
የኬጅ የአዲሱ ስርአተ ትምህርት መጽሀፍ
ለኬጅ 2 ተማሪዎች ( ለደረጃ አንድ )
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
የኬጅ የአዲሱ ስርአተ ትምህርት መጽሀፍ
ለኬጅ (KG) 1 ተማሪዎች (ለጀማሪ)
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from Ethiopian Digital Library
New Curriculum Grade 10 Student Text Books
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
