880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
ቀን 02/13/2015ዓ.ም
ሰላም እንዴት አላችሁ?
በ2015ዓም የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍል ተማሪ የነበራችሁ እና ሚኒስስሪ ፈተና የወሰዳችሁ። የሚኒስትሪ ካርድ የመጣ ሶለሆነ ነገ በ03/13/2015ዓም ትምህርት ቤት መጥታችሁ መውሰድ ትችላሌችሁ።
ጨፌ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ መለስተኛ ትምህርት ቤት ለ2016ዓም የትምህርት ዘመን የተማሪዎችን ምዝገባ በቀን 23/12/2015ዓም በዚህ መልኩ ጀምረን እያከናወንን ይገኛል።
👇👇👇👇☝️☝️ መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ
https://t.me/cheffeps
ጨፌ አፀደ ህፃናትና መጀመሪያ መለስተኛ ትምህርት ቤት የ2016ዓም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ አሰራርን በተመለከተ ለመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች የግንዛቤ መፍጠሮ ስራ ተሰጥቷል።
ስለሆነም ነገ በሚጀምረው ምዝገባ ላይ ወላጆች አስፈላጊውን መረጃዎች አሟልታችሁ በመምጣት እንድታስመዘግቡ በድጋሚ እናሳስባለን።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
#መረጃ
አዲስ አበባ ነሀሴ 20 /2015 ዓ.ም የአዲስ አበበ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በነገው እለት 'እሁድ ነሃሴ 21, 2015 ዓ.ም' አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል።
ኤጀንሲው ከአዲእስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ጋር በጋር በመተባበሮ የተማሪዎች የልደት ምዝገባ ስራን እያከናወነ ይገኛል።
በመሆኑም የወላጆችን የአገልግሎት ፍላጎት ለማርካት ከቅዳሜ አገልግሎት በተጨማሪ እሁድ ነሃሴ 21 እስከ ቀኑ 9:00 ድረስ የልደት ምዘገባ አገልግሎት በሁሉም የከተማዋ ወረዳዎቻች አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እንዲሁም ለማንኛውም ጥቆማ እና ማብራርያ በኤጀንሲው ነፃ የተገልጋይ የስልክ መስመር 7533 ደውለው ያግኙን ሲልም መልዕክቱን አስተላልፏል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
በ2015ዓም የ8ኛ ክፍል ተማሪ የነበረችው ተማሪ ማራማዊት ወንደሰን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ ከተፈተኑ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በመንግስት ትምህርት ቤት በአማርኛው ስርዓተ ትምህርት 1ኛ የወጣች ሲሆን በአጠቃላይ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ከተፈተኑ የመንግስት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ባዘጋጀው 30ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ በመገኘት የታብሌትና የሰርተፍኬት ሽልማት ተበርክቶላታል።
ይህን ድንቅ ውጤት ላስመዘግብሽው ተማሪም እንኳን ደስ ያለሽ እንላለን።
ለዚህ ውጤት መሳካት ጉልህ ሚና ለተጫወቱት
_ ተማሪ ማራማዊት ወንደሰን በግል ጥረት
_ የተማሪ ማራማዊት ወንደሰን ወላጆች ያላለሰለሰ ጥረት ድጋፍና ክትትል
_ የጨፌ ትምህርት ቤት መምህራን የላቀ ተማሪዎችን ለማብቃት የተደረገ ድጋፍ እና የሌሎችም የትምህርት ማህበረሰብ ድጋፍ የላቀ ስለነበር ልትመሠገኑ ይገባል።
ለወደፊቱም ብዙ ዕንቁና ብርቅዬ የሆኑ ውጤታማ ልጆችን ለማፍራት ይህ ጥሩ ጅማሮ ነውና ልንበረታታ ይገባል።
ጨፌ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርት ለትውልድ የሚለውን መርሃ ግብር ለመተግበር እና የትምህርት ቤቱን ደረጃ ለማሻሻል ይረዳው ዘንድ በትምህርት ቤቱ ወተመህ ፊት አውራሪነት የግቢውን አጠቃለይ ስነ ውበት የፍሳሽ ዲች እና 3በ1 የሆነ ኳስ ሜዳ ለመስራት በዚህ መልኩ ስራውን በዛሬው ዕለት ጀምሯል።
መልካም ዜና ለተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
ጨፌ አፀደ ህፃናትና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን ጨርሷል። ይህንንም ምዝገባ ለማከናወን ያመቺ ዘንድ ለነባ እና አዳዲስ ተማሪዎች ፕሮግራም በማውጣት ከላይ ባለው ፕሮግራም የሚከናወን ይሆናል።
ስለሆነም ከላይ በማስታወቂያው ላይ የተገለፁትን ጉዳዮች አሟልቶ መገኘት አስፈላጊ ነው።
በተጨማሪም በምዝገባ ወቅት የወላጅ የነዋሪነት መታወቂያ የተማሪ የትምህርት ቤት መታወቂያ ካለ። ስልክ ቁጥር በአሁን ወቅት እየሰራ ያለ, የወላጅ ኢሜል አድራሻ ካለ, የተማሪው የእናት ስም እስከ አያት ድረስ, ተያዥ ሆኖ የሚያስመዘግበው አሳዳጊ ከሆነ የሱንም ሙሉ ስም እና አድራሻ, የትውልድ ቀን በግልፅ መታወቅ አለበት ዕድሜም በተመሳሳይ። ተያዥ ሆኖ/ና የሚያስመዘግቡ አካላት ለወደፊቱም ማንኛውንም አይነት ተማሪውን የተመለከተ ማስረጃ መውሰድ ሚቻለው በነሱ አማካኝነት ብቻ መሆኑን በማወቅ መዘጋጀት ያስፈልጋል።
ምዝገባ የሚከናወነው online ስለሆነ መረጃ መሠረዝና መደለዝ ስለማይቻል እንዲሁም ከላይ የተገለፁትን ማስረጃዎች ያላሟላ ከሆነም ማስተካከል ስለማይቻል ከላይ በዜና ላይ የተገለፁትን በሙሉ ማሟላት ግዴታ መሆኑን እያሳወቅን ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እንላለን።
ግልፅ ያልሆነላችሁ ነገር ካለ በዚሁ የቴሌግላም ቻናል መወያያ ገፅ ላይ ጥያቄዎችን ማስቀመጥ ይቻላል።
ሰብሰብ አድርገን የምንመልስም ይሆናል።
👍👍👍👍👍
መረጃው ለሌሎችም እንዲደርስ ይህንን ሊንክ share ያድርጉ።
https://t.me/cheffeps
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የእቴጌ መነን የሴቶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት የ7ኛ ክፍል ቅበላ ማስታወቂያ!
(አዲስ አበባ ነሀሴ 15/2015 ዓ.ም)
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
8/12/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
*****
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በሁለተኛና በሶስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በቀን፣ በማታና በቅዳሜና እሁድ ጊዜያት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከታች በተዘረዘሩት ፕሮግራሞች መማር የምትፈልጉ ከ15/12/2015 ዓ.ም እስከ 23/12/2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገለፃለን፡፡
1. የሚያስፈልጉ ዶክመንቶች
የመጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ ኮፒ ከዋናው ጋር
የትራንስክሪፕት ኮፒ ከዋናው ጋር
Letter of sponsorship ሙሉ አድራሻ ያለው ደብዳቤ (በስፖንሰር ለሚማሩ)
ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣት
አንድ ከላሰር
አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ
2. የትምህርት ፕሮግራሞች
2.1. ለሶስተኛ ዲግሪ
Doctor of Education in Educational Policy and Strategic Management
Doctor of Education in Curriculum and Instructional Technology
Doctor of Education in Geography and Environmental Education
Doctor of Education in English Language Teaching (ELT)
2.2. ለሁለተኛ ዲግሪ
Master of Education in Curriculum and Instructional Technology
Master of Education in Special Needs & Inclusive Education
Master of Education in Educational Leadership and Management
Master of Education in Counseling Psychology
Master of Education in Educational Psychology
Master of Education in History
Master of Education in Civic and Ethical Education
Master of Education in Geography and Environmental Education
Master of Education in Teaching Amharic (TeAm)
Master of Education in English Language Teaching (ELT)
Master of Education in Literature
Master of Education in Oromo Language and Literature
Master of Education in Biology
Master of Education in Chemistry
Master of Education in Physics
Master of Education in Mathematics
Master of Education in Physical Education
2.3. ማሳሰቢያ
አመልካቾች የማመልከቻው ጊዜ ከመጠናቀቁ በፊት ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣትና መድረሱን ማረጋገጥ ስለሚያስፈልግ ከወዲሁ በ P.O.Box: 31248 ወደ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ከወዲሁ ማስላክ ይጠበቅባቸዋል፡፡
መስፈርቱን የሚያሟሉ የድህረምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና (Graduate Admission Test) የሚፈተኑ ይሆናል፡፡
የሚጠበቅባቸውን መስፈርት የሚያሟሉና ለፈተና ብቁ የሆኑ አመልካቾች ዝርዝር በ07/01/2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ዌብ ሳይትና በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ይለጠፋል፡፡
ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት
Repost from Addis Ababa Education Bureau
#ማስታወቂያ ለትምህርት ዕድል ፈላጊዎች
(አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 28 2015 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2015 የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ተፈትናችሁ
በእቴጌ መነን የሴቶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት
በገላን የወንዶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት
በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ምኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ
መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የሀይማኖት ተቋማት ተወካዮችን ጨምሮ የአካል ጉዳተኞች ማህበር አመራሮችና የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር አባላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ተግባራዊ የሚደረገውን የግብረገብ ትምህርት መጽሀፍ ብቃት የማረጋገጥ ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
(ሐምሌ 27/2015 ዓ.ም) የግብረገብ ትምህርት አዲሱን ስርዓተ ትምህርት መሰረት አድርጎ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች የሚሰጥ ሲሆን ትምህርቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች የሚሰጥ ይሆናል፡፡
በኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር በእንግሊዘኛ ቋንቋ ተዘጋጅቶ የተላከውን የግብረገብ ትምህርት ወደ አማርኛ ቋንቋ የመተርጎምና ከከተማው አውድ ጋር የማስማማት ስራ መሰራቱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርአተ ትምህርት ማበልጸግና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ ገልጸው በቀጣይ በብቃት ማረጋገጥ መርሀግብሩ ከተሳተፉ አካላት የሚሰጡ ሀሳቦችን በማካተት መጽሀፉን ወደማሳተም ሂደት እንደሚገባ አስታውቀዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአፋን ኦሮሞ ስርዓተ ትምህርት ማበልጸግና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሮቢ ዋሚ በበኩላቸው በትምህርት ሚኒስቴር በእንግሊዘኛ ቋንቋ የተዘጋጀው የግብረገብ ትምህርት(barnootaa safuu) ወደ አፋን ኦሮሞ ቋንቋ ተተርጉሞ በአሁኑ ሰአት በባለድርሻ አካላት ብቃቱን የማረጋገጥ ተግባር እየተከናወነ እንደሚገኝ ጠቁመው ከገምጋሚዎቹ የሚገኙ ተጨማሪ ሀሳቦችን በማካተት በ2016ዓ.ም ትምህርቱን ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅት ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ አስገንዝበዋል፡፡
ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀን በሚካሄደው የመጽሀፉን ብቃት የማረጋገጥ መርሀ ግብር የስነ-ዜጋና ስነ-ምግባር ትምህርት መምህራን ፤የመምህራን ማህበርና የወላጅ ማህበር ተወካዮች፤የትምህርት ባለሙያዎች፤ የሀይማኖት ተቋማት ተወካዮችን
