206
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+230 days
Posts Archive
አስቸኳይ ደብዳቤ እና ፎቶ ያለባችሁ ልጆች ከዛሬ 30/02/17 ጀምሮ እስከ 6/03/17 አጠናቅቃችሁ እንድትገኙ በድጋሚ እናሳስባለን ።
This is the ATINGI free online E-learning Platform
https://online.atingi.org/mod/scorm/player.php
ልዩ የትምህርት ድጋፍ እድል ከፋዌ ኢትዮጵያ
ፋዌ ኢትዮጵያ ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር እድሚያቸው ከ 15 እስክ 25 የሆኑ ወጣቶችን በተለይም በዝቅተኛ ኢኮኖሚያዊ ደረጃ የሚገኙ ሴት እና የአካል ጉዳተኛ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የከፍተኛ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሲጋብዝ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል፡፡
ድጋፉ ሁሉን አቀፍ የገንዘብ፣የትምህርትና ስልጠና እንዲሁም የማህበራዊ ድጋፍን የሚያካትት ሲሆን የትምህርት ድጋፉ የሚሰጠው በቴክኒክና ሙያ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ በሚሰጡ የሳይንስ፣ቴክኖሎጂ፣ምህንድስናና ተዛማጅ የትምህርት ዘርፎች/STEM/ኮርሶች ነው፡፡
ምዝገባው የሚካሄደው በአዲስ አበባ ከተማ በጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ እና አዲስ አበባ ተግባረ እድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች፣ አዳማ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ፣ ሀዋሳ ፖሊ ቴክኒክና ሀዋሳ ተግባረ እድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች እንዲሁም በባህርዳር ፖሊ ቴከኒክ ኮሌጅ በሚሰጡት የመደበኛ የትምህርትና ስልጠና መርሃግብሮች ሲሆን አመልካቾች በ2014፣2015 ወይም 2016ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ እና የ2017ዓ.ም የቴክኒክና ሙያ መግቢያ ውጤት የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡
የማመልከቻ ቀናት ከጥቅምት 22-29/2017 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮች
አዲስ አበባ በ 0911330024 / 0902662688
አዳማ በ 0911383055
ባህርዳር በ 0913042043
ሀዋሳ በ 0965679139 በመደወል ወይም በድረገጻችን www.faweethiopia.org ይጎብኙ፡፡
ሴቶችን ማስተማር ህብረተሰብን ማስተማር ነው!
ምዝግባዉም ሆነ የመረጣው ሂደተ ከማንኛዉም ክፍያ ነጻ መሆኑን እናሳዉቃልን
Repost from Eshet Pre-Primary,Primary and Middle school
የ REMEDIAL ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።በ 2016 ትምህርት ዘመን የ 12 ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ REMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ለመግለጽ እንወዳለን ። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች WEBSITE : https://placement.ethernet.edu.et https://t.me/moestudentbot ትምህርት ሚኒስቴር Ministry of Education
Repost from Eshet Pre-Primary,Primary and Middle school
የ REMEDIAL ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።በ 2016 ትምህርት ዘመን የ 12 ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ REMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ለመግለጽ እንወዳለን ። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች WEBSITE : https://placement.ethernet.edu.et https://t.me/moestudentbot ትምህርት ሚኒስቴር Ministry of Education
አስቸኳይ ፎቶ የምትነሱ
22/02/2017ዓም
00603
00583
00768
00801
00375
00688
00700
00686
00566
00695
00616
00618
00800
00410
00470
00803
00689
00628
00578
00576
00634
00635
00637
00703
ዐዐ597
ለስፖንሰሮቻችሁ በወቅቱ መረጃው እንዲደርስ ያስፈልጋል።
ለሚመለከታቸው ልጆች መልዕክቱን በማስተላለፍ እገዛችሁን እንጠይቃለን።
ደብዳቤ የመጣላችሁ በተገለፀው ጊዜ
ስትፅፉ ለስፖንሰሮቻችሁ ያላችሁን አክብሮት የምትገልፁበት አንዱና ዋነኛው ጉዳይ እንደሆነ ልናስታውሳችሁ እንወዳለን።
በትምህርት ቤት፣በሰፈር ለምታገኙአቸው ልጆች ይህን መረጃ እንድታስተላልፉ በፍቅር ትጠየቃላችሁ።
19/02/2017
ማስታወቂያ
ከዚህ በታች ቁጥራችሁ የተዘረዘረ አስቸካይ ደብዳቤ ስላላችሁ መጥታችሁ እንድትፅፉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
362 ፣ 363 ፣ 371 ፣375 ፣ 395 ፣397 ፣ 410 ፣423 ፣427 ፣ 428 ፣ 430 ፣432 ፣433 ፣434 ፣ 442 ፣465 ፣468 ፣ 469፣ 471 ፣
474፣ 476፣ 478 ፣481 ፣ 482፣ 485፣ 487፣ 489፣ 490፣ 493፣ 505፣ 509፣ 516፣ 517፣ 526፣ 531፣ 536፣ 537፣ 545፣ 550፣
558፣ 560፣ 579፣ 586፣ 588፣ 602፣ 610፣ 625፣ 635፣ 636፣ 637፣ 642፣ 645፣ 651፣ 657፣ 660፣ 664፣ 668፣ 669፣ 671፣
672፣ 674፣ 682፣ 683፣ 685፣ 686፣ 688፣ 691፣ 693፣ 697፣ 695፣ 699፣ 703፣ 721፣ 724፣ 739፣ 749፣ 750፣ 758፣ 762፣
767፣ 810፣ 819፣ 821፣822፣ 824፣ 838፣
ለኢቲ -112ፕሮጀክት ቤተሰቦች
በ2016ዓም 12ኛ ያጠናቀቃችሁ
LG KOICKA TVET COLLAGE
ለ2017ዓም
የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ እንድትሆኑ
ሐሙስ ጥቅምት 21/2017
ጠዋት 4:00 እንድትገኙ።
ዕድሉ እንዳያመልጣችሁ ።
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+4
የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።
የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።
የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
ለኢቲ 112 ፕሮጀክት የእደላ ፕሮግራም።
ሰኞ 11/02/2017
ከቁጥር 00346 እስከ 00565
ማክሰኞ 12/02/2017
ከቁጥር 00566 እስከ 00825
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+1
1. ማስታወቂያ
የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫን ይመለከታል
በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ መሙላት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር
28 መስከረም 2017
2. ማስታወቂያ
በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች
በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እንድትልኩ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን።
የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር
28 መስከረም 2017
የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል የማለፊያ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ ውጤታችሁን እስከ ሰኞ መስከረም 27/2017 እስከ 6:00 ድረስ እንድታስገቡ እናሳውቃለን።
