en
Feedback
ET112 - PROJECT

ET112 - PROJECT

Open in Telegram

God Loves You

Show more
206
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+230 days
Posts Archive
ደብዳቤ እና ፎቶ በወቅቱ ያጠናቀቃችሁ እናመሠግናለን አሁንም ያልጻፋችሁ እና ፎቶ ያልተነሳችሁ ነገ ቅዳሜ እንዳያመልጣችሁ ።

አስቸኳይ ደብዳቤ እና ፎቶ ያለባችሁ ልጆች ከዛሬ 30/02/17 ጀምሮ እስከ 6/03/17 አጠናቅቃችሁ እንድትገኙ በድጋሚ እናሳስባለን ።

This is the ATINGI free online E-learning Platform https://online.atingi.org/mod/scorm/player.php

ልዩ የትምህርት ድጋፍ እድል ከፋዌ ኢትዮጵያ ፋዌ ኢትዮጵያ ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር እድሚያቸው ከ 15 እስክ 25 የሆኑ ወጣቶችን በተለይም በዝቅተኛ ኢኮኖሚያዊ ደረጃ የሚገኙ ሴት እና የአካል ጉዳተኛ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የከፍተኛ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሲጋብዝ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል፡፡ ድጋፉ ሁሉን አቀፍ የገንዘብ፣የትምህርትና ስልጠና እንዲሁም የማህበራዊ ድጋፍን የሚያካትት ሲሆን የትምህርት ድጋፉ የሚሰጠው በቴክኒክና ሙያ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ በሚሰጡ የሳይንስ፣ቴክኖሎጂ፣ምህንድስናና ተዛማጅ የትምህርት ዘርፎች/STEM/ኮርሶች ነው፡፡ ምዝገባው የሚካሄደው በአዲስ አበባ ከተማ በጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ እና አዲስ አበባ ተግባረ እድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች፣ አዳማ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ፣ ሀዋሳ ፖሊ ቴክኒክና ሀዋሳ ተግባረ እድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች እንዲሁም በባህርዳር ፖሊ ቴከኒክ ኮሌጅ በሚሰጡት የመደበኛ የትምህርትና ስልጠና መርሃግብሮች ሲሆን አመልካቾች በ2014፣2015 ወይም 2016ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ እና የ2017ዓ.ም የቴክኒክና ሙያ መግቢያ ውጤት የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡ የማመልከቻ ቀናት ከጥቅምት 22-29/2017 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮች አዲስ አበባ በ 0911330024 / 0902662688 አዳማ በ 0911383055 ባህርዳር በ 0913042043 ሀዋሳ በ 0965679139 በመደወል ወይም በድረገጻችን www.faweethiopia.org ይጎብኙ፡፡ ሴቶችን ማስተማር ህብረተሰብን ማስተማር ነው! ምዝግባዉም ሆነ የመረጣው ሂደተ ከማንኛዉም ክፍያ ነጻ መሆኑን እናሳዉቃልን

የ REMEDIAL ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።
በ 2016 ትምህርት ዘመን የ 12 ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ REMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ለመግለጽ እንወዳለን ። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች WEBSITE : https://placement.ethernet.edu.et https://t.me/moestudentbot ትምህርት ሚኒስቴር Ministry of Education

የ REMEDIAL ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።
በ 2016 ትምህርት ዘመን የ 12 ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ REMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ለመግለጽ እንወዳለን ። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች WEBSITE : https://placement.ethernet.edu.et https://t.me/moestudentbot ትምህርት ሚኒስቴር Ministry of Education

ደብዳቤ የፃፋችሁ እና ፎቶ የተነሳችሁ እናመሠግናለን። የቀራችሁ ትጠበቃላችሁ።

አስቸኳይ ፎቶ የምትነሱ 22/02/2017ዓም 00603 00583 00768 00801 00375 00688 00700 00686 00566 00695 00616 00618 00800 00410 00470 00803 00689 00628 00578 00576 00634 00635 00637 00703 ዐዐ597 ለስፖንሰሮቻችሁ በወቅቱ መረጃው እንዲደርስ ያስፈልጋል። ለሚመለከታቸው ልጆች መልዕክቱን በማስተላለፍ እገዛችሁን እንጠይቃለን።

ደብዳቤ የመጣላችሁ በተገለፀው ጊዜ ስትፅፉ ለስፖንሰሮቻችሁ ያላችሁን አክብሮት የምትገልፁበት አንዱና ዋነኛው ጉዳይ እንደሆነ ልናስታውሳችሁ እንወዳለን። በትምህርት ቤት፣በሰፈር ለምታገኙአቸው ልጆች ይህን መረጃ እንድታስተላልፉ በፍቅር ትጠየቃላችሁ።

19/02/2017 ማስታወቂያ ከዚህ በታች ቁጥራችሁ የተዘረዘረ አስቸካይ ደብዳቤ ስላላችሁ መጥታችሁ እንድትፅፉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 362 ፣ 363 ፣ 371 ፣375 ፣ 395 ፣397 ፣ 410 ፣423 ፣427 ፣ 428 ፣ 430 ፣432 ፣433 ፣434 ፣ 442 ፣465 ፣468 ፣ 469፣ 471 ፣ 474፣ 476፣ 478 ፣481 ፣ 482፣ 485፣ 487፣ 489፣ 490፣ 493፣ 505፣ 509፣ 516፣ 517፣ 526፣ 531፣ 536፣ 537፣ 545፣ 550፣ 558፣ 560፣ 579፣ 586፣ 588፣ 602፣ 610፣ 625፣ 635፣ 636፣ 637፣ 642፣ 645፣ 651፣ 657፣ 660፣ 664፣ 668፣ 669፣ 671፣ 672፣ 674፣ 682፣ 683፣ 685፣ 686፣ 688፣ 691፣ 693፣ 697፣ 695፣ 699፣ 703፣ 721፣ 724፣ 739፣ 749፣ 750፣ 758፣ 762፣ 767፣ 810፣ 819፣ 821፣822፣ 824፣ 838፣

ለኢቲ -112ፕሮጀክት ቤተሰቦች በ2016ዓም 12ኛ ያጠናቀቃችሁ LG KOICKA TVET COLLAGE ለ2017ዓም የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሐሙስ ጥቅምት 21/2017 ጠዋት 4:00 እንድትገኙ። ዕድሉ እንዳያመልጣችሁ ።

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል። የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል። @tikvahethiopia
+4
የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል። የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል። @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል። የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል። @tikvahethiopia
የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል። የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል። @tikvahethiopia

photo content

ለኢቲ 112 ፕሮጀክት የእደላ ፕሮግራም። ሰኞ 11/02/2017 ከቁጥር 00346 እስከ 00565 ማክሰኞ 12/02/2017 ከቁጥር 00566 እስከ 00825

1. ማስታወቂያ የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫን ይመለከታል በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎ
+1
1. ማስታወቂያ የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫን ይመለከታል በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ መሙላት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር 28 መስከረም 2017 2. ማስታወቂያ በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እንድትልኩ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን። የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር 28 መስከረም 2017

የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል የማለፊያ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ ውጤታችሁን እስከ ሰኞ መስከረም 27/2017 እስከ 6:00 ድረስ እንድታስገቡ እናሳውቃለን።

photo content
+9