en
Feedback
Shibu Ejersa Grade 9

Shibu Ejersa Grade 9

Open in Telegram
449
Subscribers
+324 hours
+87 days
+1430 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
October '24
October '24
+16
in 0 channels
September '24
+98
in 0 channels
Get PRO
August '24
+14
in 0 channels
Get PRO
July '24
+14
in 0 channels
Get PRO
June '24
+18
in 0 channels
Get PRO
May '24
+6
in 0 channels
Get PRO
April '24
+7
in 0 channels
Get PRO
March '24
+7
in 1 channels
Get PRO
February '24
+10
in 0 channels
Get PRO
January '24
+21
in 0 channels
Get PRO
December '23
+440
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
16 October+1
15 October+1
14 October+1
Channel Posts
2
No text...
11
3
The 12th grade natural and social science model exam, which is organized at the sub-city level, and given for 3 consecutive d+1
The 12th grade natural and social science model exam, which is organized at the sub-city level, and given for 3 consecutive days, has started today.
669
4
No text...
729
5
የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊ ዎች ነገ በ29/4/2016 ዓ.ም ሙሉ ቀን ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን በ30/4/2016ዓ.ም ግን መደበኛው የመማር ማስተማር እንደሚቀጥል እናሳስባለን፡፡
791
6
እንኳን ደስ ያላችሁ የት/ቤታችን መ/ራን እና ማህበረሰብ በሙሉ በክላስተር ደረጃ በተደረገ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ተሳታፊ የነበሩ ልጆቻችን በተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ናታኒም ነፃ
እንኳን ደስ ያላችሁ የት/ቤታችን መ/ራን እና ማህበረሰብ በሙሉ በክላስተር ደረጃ በተደረገ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ተሳታፊ የነበሩ ልጆቻችን በተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ናታኒም ነፃነት ምንም ጥያቄ ሳይስት 1ኛ፤ በማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ አቤሜሌክ ጀምስ 2 ጥያቄ ብቻ በመሳት የመለያ ተጨማሪ 1 ጥያቄ በመመልስ ጠንካራ ፉክክር አድርጎ 2ኛ በመውጣት ለራሳቸው የሜዳሊያ ለት/ቤቱ የዋንጫ ሽልማት ያመጡ መሆኑን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው !!!!!!
835
7
ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሙሉ ቀን መደበኛ ትምህርት የሚሰጥት ቀን እንጂ የብሔር ብሔርሰቦች ቀን የሚከበርበት አይደለም፡፡
593
8
ለተከበራችሁ ወላጆች/ አሳዳጊዎች( ነገ የአጋማሽ ፈተና ለሚጨርሱና ለሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪ ወላጆች) በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችን እያቀረብን  ነገ 28/03/16 ዓ.ም የ1ኛ ደረጃና KG ተማሪዎች ፈተና ጨርስው መደበኛ ት/ት እንደሚጀምሩ ይታውቃል ስለሆነም ያለሰርቪስ መመለስ የማትችሉ የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች የስርቪስ መውጫ ሰዓት በመደበኛ ስዓት መሆኑን እየገለፅን ከፈተና ቦኋላ በት/ቤት ቅጥር ግቢ እና  ቤተ-መፅሐፍ ውስጥ እያነበቢችሁ መቆየት የምትችል መሆኑን  እናሳውቃለን፡፡
673
9
No text...
872
10
No text...
983
11
ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች በሙሉ ነገ ማለትም ህዳር 11/2016 አ.ም በተማሪዎች የሩብ አመት ውጤት ዙሪያ ከመ/ራን ጋር ውይይት ስለሚኖር ትምህርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን ሲሆን ሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪዎች ሁለት ክፍለ ጊዜ ት/ቤት ውስጥ ቆይተው ሰርቪስ መጠቀም የሚችሉ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንትልኩ ስንል በትህትና እናሳውቃለን፡፡
1 127
12
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት በመግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል+5
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ  በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት በመግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ  ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ
1 345
13
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ  በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና  በግል ተቋማት በመግባት የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ  ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ
964
14
+9
No text...
945
15
+9
No text...
692
16
+2
No text...
683
17
+9
No text...
693
18
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ በመንግሰት ዩኒቨርስቲ መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ
661
19
የተከበራችሁ የትምህርት ቤታችን ወላጆች እና የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው 75 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ 71 ተማሪዎች (95%) በቀጥታና በማሻሻያ ፕሮግራም በመንግሰትና በግል ተቋማት ገብተው ትምህርታቸውን መከተተል የሚያስችል ውጤት በማምጣታቸው የተሰማንን ደስታ እየገለፅን የማሻሻያ ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችለው የመቁረጫ ነጥብም ስለተወሰነ ከላይ ካጋራናቸው ተማሪዎች በተጨማሪ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) እና ወጪያቸው በመንግሰት ሳይሸፍን በመንግሰት እና በግል ተቋማት መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ቀሪ ተማሪዎቻችን ውጤት በቅርቡ በቴሌግራም ቻናላችን ይፋ የምናደርግ መሆኑ እንገልጻለን፡፡
706
20
+5
No text...
702