አ/ም ሰንበት ት/ቤት ትምህርት ክፍል official channel
Open in Telegram
ይህ በቦሌ ሰ/ም/ፀ/ቅ/ጊዮርጊስ እና ቅ/አርሴማ ቤተ ክርስቲያን አንቀፀ ምስራቅ ሰ/ት/ቤት መንፈሳዊ ጽሑፎችን እንዲሁም ወቅታዊ የቤተ-ክርስቲያን መረጃዎችን የምንለቅበት የቴሌግራም ገፃችን ነው።
Show more733
Subscribers
-124 hours
-27 days
+130 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+6
in 0 channels
August '26
+22
in 0 channels
Get PRO
July '26
+21
in 0 channels
Get PRO
June '26
+39
in 0 channels
Get PRO
May '26
+30
in 0 channels
Get PRO
April '26
+17
in 0 channels
Get PRO
March '26
+14
in 0 channels
Get PRO
February '26
+15
in 0 channels
Get PRO
January '26
+33
in 0 channels
Get PRO
December '25
+28
in 0 channels
Get PRO
November '25
+28
in 0 channels
Get PRO
October '25
+24
in 0 channels
Get PRO
September '25
+22
in 0 channels
Get PRO
August '25
+23
in 0 channels
Get PRO
July '25
+28
in 0 channels
Get PRO
June '25
+18
in 0 channels
Get PRO
May '25
+11
in 0 channels
Get PRO
April '25
+22
in 0 channels
Get PRO
March '25
+11
in 0 channels
Get PRO
February '25
+5
in 0 channels
Get PRO
January '25
+23
in 0 channels
Get PRO
December '24
+16
in 0 channels
Get PRO
November '24
+45
in 0 channels
Get PRO
October '24
+19
in 0 channels
Get PRO
September '24
+50
in 0 channels
Get PRO
August '24
+64
in 0 channels
Get PRO
July '24
+44
in 0 channels
Get PRO
June '24
+33
in 0 channels
Get PRO
May '24
+17
in 0 channels
Get PRO
April '24
+26
in 0 channels
Get PRO
March '24
+22
in 0 channels
Get PRO
February '24
+81
in 1 channels
Get PRO
January '24
+176
in 0 channels
Get PRO
December '23
+286
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | +2 | |||
| 04 September | +2 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | 0 | |||
| 01 September | +1 |
Channel Posts
| 2 | No text... | 160 |
| 3 | No text... | 162 |
| 4 | ⚜የ2019 ዓ.ም በሰንበት ትምህርት ቤታችን ተምረው የተመረቁ ተማሪዎች ⚜ | 161 |
| 5 | No text... | 145 |
| 6 | ክፍያ የከፍሉ Updated.pdf | 268 |
| 7 | ለአዲስ ሰንበት ትምህርት ቤት ተመዝጋቢዎች
በማስቀደም የእግዚአብሔር ሰላምችን እያቀረብን ።በ2019ዓ.ም የሰንበት ት/ቤት አባል ሆናቹ መማር ለምትፈልጉ እንዲሁም በክረምት መጣቹ አብነት ትምህርት ስትከታተሉ የነበራቹ ምዝገባ ስለተጀመረ በዚህ QR CODE እንድታስመዘግብ እናሳውቃለን ።
https://qr.generatorqr.com/83e1BiyC9 | 196 |
| 8 | ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
✝✝✝ አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ✝✝✝
✅ የስራ አይነት በኮፒውተር መጽሀፍ የሚችል ወይም የኮፒውተር እውቀት ያለው
☑️ የስራ ቦታ ሰሚት
✅ የዚህ ችሎታ ያለው ሰው ባስቸኳይ ማመልከት ይችላል
ለበለጠ መረጃ 0907125011/0924356378/
በዚህ ደውሉ | 195 |
| 9 | No text... | 187 |
| 10 | ሰላም እንዴት ናችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት መሰረታዊ computer እውቀት (word excel PowerPoint )ያለዉ አባላት ስራ መቀጠር የሚፈልግ ካለ በዚህ ስልክ 0966103287 በመደወል ማሳወቅ ይችላል። | 223 |
| 11 | ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ውስጥ ስማችሁ የለለ ተማሪዎች የሰርተፍኬት ክፍያ አልከፈላችሁም ስለዚህ ያልከፈላችሁ ተማሪዎች ሰርተፍኬት እንድሰራላችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን። | 274 |
| 12 | የተስተካካለ የክፍያ ሪፖርት.pdf | 362 |
| 13 | የተከፈለበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር 0942360668 በቴሌግራም ላኩ የተማሪዎችን ስም እና የሚማሩበትን ክፍል መፃፍ እንዳትረሱ | 277 |
| 14 | ሰላም እንዴት ከረማችሁ። የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት እና ወላጆች በሙሉ እንደሚታወቀው ሰንበት ት/ቤቱ ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም በአዉደ ምህርት ላይ የምርቃት መርሃ ግብር እንደሚያደርግ ይታወቃል። ስለሆነም የካርድ ማሰሪያዉን እንድትከፍሉ እናሳስባለን። ካልከፈላችሁ ደግሞ ካርድ የማይሰር እንደሆነ እናሳዉቃለን። እባካችሁ ክፍያን በሰዓቱ በመክፈል ሃላፊነቶን ይወጡ። ሳይከፍሉ ቀርተዉ ካርዱ ባይደርሶት ሰ/ት/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም። ማሳሰቢያ፡ ከዚህ ዶክመንት ላይ የተዘረዘራችሁ የከፈላችሁ አባላት ናችሁ። | 268 |
| 15 | የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት አላችሁ።
ቀጥሎ ያሉት ቁጥሮች የሰርተፊኬት ማሰርያ ክፍያ ገቢ ማድረጊያዎች ናቸው።
ንግድ ባንክ፦1000706525622
ቴሌብር፦0926775100
አቢሲኒያ ባንክ 20905638
የብር መጠን 200 ብር
የሰርፍኬት ብር ያልከፈላችሁ አባላት የመክፈያ ጊዜ እስከ ነሐሴ 29/12/2018 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
ብር ያልፈለ ተማሪ ሰርተፍኬት እንደማይሰራለት እና ወደ ቀጣዩ ክፍል እንደማይሸጋገር እናሳውቃለን።።።
Contact us via 0942360668
ማሳሰቢያ‼️‼️‼️‼️ ብር ያልከፈለ ተማሪ ሰርተፍኬት አይሰራለትም ይሄንን ከወዲሁ አውቃችሁ ወላጆች እንዲሁም ተማሪዎች እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
የምርቃት ቀን ማንኛውንም ነገር አናስተናግድም። | 258 |
| 16 | 1 | 226 |
| 17 | No text... | 308 |
| 18 | #ነሐሴ_24 በዚህች ቀን የአባታችን ተክለሃይማኖት ዕረፍት እና የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ የዕረፍቷ መታሰቢያ ነው።
#ጻድቁ_አቡነ_ተክለሃይማኖት
ነሐሴ ሃያ አራት በዚህችም ቀን ታላቅ የከበረ ሐዲስ ሐዋርያ የትሩፋትም መምህር የሆነ አባታችን ተክለሃይማኖት ዐረፈ።
ከካህኑ ጸጋ ዘአብ እና ከእግዚእ ኀረያ ተወልደው፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአካል ተገልጦ የታያቸው ኢትዮጵያዊ ሐዋርያ ናቸው። ጻድቁ በሸዋ እና በዳሞት ምድር ተዘዋውረው ጣዖታትን በማጥፋት ጨካኙን ገዥ ሞተለሚን ጨምሮ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ ክርስትና መልሰው አጥምቀዋል።
በሐይቅ እና በደብረ ዳሞ ገዳማት ሥርዓተ ምንኵስናን ከተማሩ በኋላ፣ ግራርያ (ደብረ ሊባኖስ) አካባቢ በሚገኝ ዋሻ ውስጥ እግራቸው እስኪሰበር ድረስ ለሰባት ዓመታት ቆመው በመጸለይ በጽኑ ተጋድለዋል። በመጨረሻም ከጌታችን ታላቅ የድኅነት ቃል ኪዳን ተቀብለው በ99 ዓመት ከ8 ወር ዕድሜያቸው በክብር ዐርፈዋል።
#ቅድስት_ክርስቶስ_ሠምራ
ዳግመኛም በዚህች ቀን ኢትዮጵያዊት የሆነች ተጋዳይ የከበረች ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ የዕረፍቷ መታሰቢያ ነው፡፡
ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ በቡልጋ (ቅዱስ ጌዬ) በሀብትና በምግባር ከበሩ ወላጆች ተወልዳ በሥርዓተ እግዚአብሔር አደገች፤ በኋላም ለሠምረ ጊዮርጊስ ተሞሽራ 11 ልጆችን ወለደች። ቅድስናዋ በንጉሥ ገብረ መስቀል ዘንድ ታውቆ ታላቅ ክብር ተሰጥቷት የነበረ ቢሆንም፣ ከአገልጋዮቿ መካከል በአንዷ ላይ በደረሰ አጋጣሚ ቁጣ ምክንያት አገልጋይዋ ልትሞትባት ችላለች። በዚህም እጅግ ደንግጣና ተጸጽታ "አገልጋዬን ከሞት ብታስነሳልኝ ቤቴንና ንብረቴን ትቼ አንተን እከተላለሁ" ብላ ተስላ በጸሎቷ አገልጋይዋ ስለተነሳችላት፣ የገባችውን ቃል በመጠበቅ ሀብቷንና ቤተሰቧን ትታ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመሄድ መንኮሰች።
በገዳም ተጋድሎዋ ወቅት ስለ ፍጥረታት ምሕረት ስትጸልይ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ተገልጦላት ዲያብሎስ ንስሐ እንዲገባና የሰው ልጆች ከኰነኔ እንዲድኑ ለመነች። ዲያብሎስ ለምሕረት እምቢ ብሎ ቢያጠቃትም፣ በመላእክት አለቃ በቅዱስ ሚካኤል ረዳትነት 10,000 የሚሆኑ የሰው ነፍሳትን ከሲዖል ማረከች። በዚህ ታላቅ የመስዋዕትነት ተጋድሎ ከእግዚአብሔር ዘንድ የብርሃን አክሊላትና ቃልኪዳን የተሰጧት እናት ነች፤ የዕረፍቷም መታሰቢያ ነሐሴ 24 ቀን ይከበራል። | 279 |
| 19 | የትኛውም ቅሬታ የመቀበያ ግዜ ው አብቅቷል።
ያሟላችሁ ብቻ ክፍያ እንድተከፍሉ እንሳሳባለን:: | 261 |
| 20 | NOTTICE‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️ | 337 |
